#Gondar : ዛሬ በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ የመስቀል በዓል ተከብሯል።
በዓሉ በልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ነው የተከበረው።
ፎቶ : HENA (Gondar Tikvah Family)
@tikvahethiopia
በዓሉ በልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ነው የተከበረው።
ፎቶ : HENA (Gondar Tikvah Family)
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ነዋሪዎችን ያማረረው ህገወጥ ተኩስ... በጎንደር ከተማ በተለይም ማራኪ ክፍለ ከተማ ሰሞኑን የተለያዩ ምክኒያቶች ስበብ በማድረግ ህገ ወጥ ተኩስ እየተፈጸመ ይገኛል። ይህን ምክኒያት በማድረግ የክፍለ ከተማው ነዋሪዎች ትላንትናው ውይይት አድርገዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች በአካባቢያቸው የሚፈፀመውን ህገወጥ ተኩሱን አውግዘዋል። የጦር መሳሪያ የያዙ ግለሰቦች የወታደራዊ የጦር መሳሪያው አያያዝ ህግና…
#GONDAR : በጎንደር ከህገወጥ ተኩስ ጋር በተያያዘ የከተማው ፖሊስ መሳሪያ የማስወረድ ስራ እና ሰዎችን የማሰር እርምጃ እየወሰደ ነው።
ከትንላት ጀምሮ እስከ አሁን ሰአት ድረስ የጎንደር ከተማ ፖሊስ ከ50 የሚበልጥ የጦር መሳሪያ ያስወረደ ሲሆን ከህገወጥ ተኩስ ጋር በተያያዘ ከ30 በላይ ሰዎችን ማሰሩንና ፍ/ቤት በማቅረብ ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን ለጎንደር ከተማ ኮሚኒኬሽን አሳውቋል።
ስራው እየተሰራ የሚገኘው ከፖሊስ፣ ሚሊሻ፣ አድማ ብተና፣ ፌደራል ፖሊስና ልዩ ሃይል እንዲሁም ከከተማው የክፍለ ከተማ እና የቀበሌ አመራሮችን ባካተት ቡድን ነው ተብሏል።
የጎንደር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ኃላፊ የሆኑት ኮማንደር አየልኝ ታክሎ ማምሻውን ለጎንደር ኮሚኒኬሽን በሰጡት ቃል፤ " ያለአግባብ መሳሪያ ሲተኩሱ የነበሩና ከህግ ለማምለጥ የተደበቁ ግለሰቦችንም የገቡበት ገብተን በቁጥጥር ስር ለማዋል ስራ እየተሰራ ነው" ብለዋል።
ኮማንደሩ አክለው ፥ "ህብረተሰቡ የሚሰጠውን ማንኛውም ጥቆማ በመቀበል ቦታው ድረስ የፀጥታ አካላትን በመላክ ህግ የማስከበር ስራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን" ያሉ ሲሆን "ህብረተሰቡ ይህን ተረድቶ ትብብሩን ሊቀጥል ይገባል" ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የህገ ወጥ ተኩስ ጉዳይ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎችን በእጅጉ ሰላም የነሳቸው እና ያማረራቸው ጉዳይ መሆኑ በተደጋጋሚ ሲገለፅ እንደነበር ይታወቃል ፤ ከጊዜ ወደጊዜ ይህ ድርጊት ይቆማል ተብሎ ቢታሰብም አሁንም ድረስ ቀጥሏል። ለችግሩ መፍትሄ ለመስጠት በተለያየ ጊዜ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት መደረጉ የሚዘነጋ አይደለም።
@tikvahethiopia
ከትንላት ጀምሮ እስከ አሁን ሰአት ድረስ የጎንደር ከተማ ፖሊስ ከ50 የሚበልጥ የጦር መሳሪያ ያስወረደ ሲሆን ከህገወጥ ተኩስ ጋር በተያያዘ ከ30 በላይ ሰዎችን ማሰሩንና ፍ/ቤት በማቅረብ ተገቢውን ቅጣት እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን ለጎንደር ከተማ ኮሚኒኬሽን አሳውቋል።
ስራው እየተሰራ የሚገኘው ከፖሊስ፣ ሚሊሻ፣ አድማ ብተና፣ ፌደራል ፖሊስና ልዩ ሃይል እንዲሁም ከከተማው የክፍለ ከተማ እና የቀበሌ አመራሮችን ባካተት ቡድን ነው ተብሏል።
የጎንደር ከተማ ፓሊስ መምሪያ ኃላፊ የሆኑት ኮማንደር አየልኝ ታክሎ ማምሻውን ለጎንደር ኮሚኒኬሽን በሰጡት ቃል፤ " ያለአግባብ መሳሪያ ሲተኩሱ የነበሩና ከህግ ለማምለጥ የተደበቁ ግለሰቦችንም የገቡበት ገብተን በቁጥጥር ስር ለማዋል ስራ እየተሰራ ነው" ብለዋል።
ኮማንደሩ አክለው ፥ "ህብረተሰቡ የሚሰጠውን ማንኛውም ጥቆማ በመቀበል ቦታው ድረስ የፀጥታ አካላትን በመላክ ህግ የማስከበር ስራችንን አጠናክረን እንቀጥላለን" ያሉ ሲሆን "ህብረተሰቡ ይህን ተረድቶ ትብብሩን ሊቀጥል ይገባል" ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የህገ ወጥ ተኩስ ጉዳይ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎችን በእጅጉ ሰላም የነሳቸው እና ያማረራቸው ጉዳይ መሆኑ በተደጋጋሚ ሲገለፅ እንደነበር ይታወቃል ፤ ከጊዜ ወደጊዜ ይህ ድርጊት ይቆማል ተብሎ ቢታሰብም አሁንም ድረስ ቀጥሏል። ለችግሩ መፍትሄ ለመስጠት በተለያየ ጊዜ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት መደረጉ የሚዘነጋ አይደለም።
@tikvahethiopia
#Gondar : አቶ ዘውዱ ማለደ የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሆነው ተሾሙ።
ዛሬ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ ዓመት 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔውን እያካሄደ ነው።
ምክር ቤቱ እያካሄደ በሚገኘው ጉባዔ አቶ ዘውዱ ማለደን የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟል።
ም/ቤቱ የ4ኛ ዙር 8ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለያዩ አጀንዳዎች መርምሮ ያፀድቃል ፤ ተጨማሪ ሹመቶችንም እንደሚያፀድቅ የጎንደር ከተማ ኮሚኒኬሽን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
ዛሬ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 4ኛ ዙር 9ኛ ዓመት 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔውን እያካሄደ ነው።
ምክር ቤቱ እያካሄደ በሚገኘው ጉባዔ አቶ ዘውዱ ማለደን የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አድርጎ ሾሟል።
ም/ቤቱ የ4ኛ ዙር 8ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለያዩ አጀንዳዎች መርምሮ ያፀድቃል ፤ ተጨማሪ ሹመቶችንም እንደሚያፀድቅ የጎንደር ከተማ ኮሚኒኬሽን አሳውቋል።
@tikvahethiopia