የሲዳማ ሁኔታ ምክክር በሐዋሳ ከተማ!
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከመስከረም 7-9 ቀን 2012 ዓ.ም በሐዋሳ ከተማ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ የሚገኘውን አዲስ የፖለቲካ ምዕራፍ እና ራዕይ ተከትሎ በኮሚሽኑ ውስጥም ስለሚደረገው የለውጥ መርሃ-ግብር ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ምክክር ለማድረግ ሲሆን፤ በዚሁ አጋጣሚም በሐዋሳ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ድንገተኛ ጉብኝት በማድረግ በቅርቡ ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የሚገኙ እስረኞችንና የአያያዛቸውን ሁኔታ ጐብኝተዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-24-4
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከመስከረም 7-9 ቀን 2012 ዓ.ም በሐዋሳ ከተማ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ የጉብኝቱ ዋና ዓላማ በኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ የሚገኘውን አዲስ የፖለቲካ ምዕራፍ እና ራዕይ ተከትሎ በኮሚሽኑ ውስጥም ስለሚደረገው የለውጥ መርሃ-ግብር ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ምክክር ለማድረግ ሲሆን፤ በዚሁ አጋጣሚም በሐዋሳ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት ድንገተኛ ጉብኝት በማድረግ በቅርቡ ተከስቶ በነበረው ግጭት ምክንያት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የሚገኙ እስረኞችንና የአያያዛቸውን ሁኔታ ጐብኝተዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-24-4
ፎቶ📸ዛሬ የተባበሩት አደባባይ አካባቢ በሚገኘው ሀዲድ ውስጥ የገባው እና ለሰዓታት ገደማ የባቡር አገልግሎቱ እንዲቋረጥ ምክንያት የሆነው ኤፍ.ኤስ.አር ተሽከርካሪ።
ፎቶ: አሃዱ ሬድዮ እና ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: አሃዱ ሬድዮ እና ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የሽናሻ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል “ጋሮ” ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ ለሦስት ቀናት ይከበራል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ዋናአፈ-ጉባዔ አቶ ሐብታሙ ታዬ ለኢዜአ እንዳሉት የብሔረሰቡ ባህላዊ የዘመን መለወጫ በዓልን ከመስከረም 16 እስከ 18 /2012 ባለው ጊዜ ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል፡፡ በዓሉ በተለይም በአሶሳ ከተማ በደማቅ ስነ-ስርዓት ይከበራል ብለዋል፡፡
@tsegabwolde @tikvhhethiopia
@tsegabwolde @tikvhhethiopia
#AddisAbeba
ባዕድ ነገር በመቀላቀል እንጀራ እያጋገሩ ለገበያ ያቀርባሉ ያላቸውን ሁለት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የን/ስ/ላ/ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሰታወቀ፡፡
ፖሊስ መምሪያ ከህዝብ የደረሰውን ጥቆማ መነሻ በማድረግ መስከረም 13 ቀን 2012 ዓ.ም በወረዳ 3 ክልል መካኒሳ አቦ ጀርባ በተከራዩት ቤት ውስጥ ባዕድ ነገር በመቀላቀል እንጀራ እየጋገሩ ለገበያ ያቀርባሉ ያላቸውን ሁለት ግለሰቦችን መያዙን አስተውቋል፡፡
በን/ስ/ላ/ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ የመካኒሳ አከባቢ ፖሊስ ጣቢያ የወንጀል መርማር ረ/ሳጅን ስሜነህ ብድሬ እንደሳወቁት ፖሊስ ከህዝብ የመጣውን ጥቆማ ለወረዳ ንግድና እንዱስትሪ ዕ/ቤት እና ለምግብ መድሃኒትና ጤና እክብካቤ አስተዳደር ዕ/ቤት በመሳወቅ በቦታው ተገኝተው ሁኔታውን በጋራ ማጣራታቸውን አስታውቀዋል፡፡
https://telegra.ph/ETH-09-24-7
ምንጭ፦ የአ/አ ፖሊስ ኮሚሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ባዕድ ነገር በመቀላቀል እንጀራ እያጋገሩ ለገበያ ያቀርባሉ ያላቸውን ሁለት ግለሰቦች በህዝብ ጥቆማ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የን/ስ/ላ/ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አሰታወቀ፡፡
ፖሊስ መምሪያ ከህዝብ የደረሰውን ጥቆማ መነሻ በማድረግ መስከረም 13 ቀን 2012 ዓ.ም በወረዳ 3 ክልል መካኒሳ አቦ ጀርባ በተከራዩት ቤት ውስጥ ባዕድ ነገር በመቀላቀል እንጀራ እየጋገሩ ለገበያ ያቀርባሉ ያላቸውን ሁለት ግለሰቦችን መያዙን አስተውቋል፡፡
በን/ስ/ላ/ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ የመካኒሳ አከባቢ ፖሊስ ጣቢያ የወንጀል መርማር ረ/ሳጅን ስሜነህ ብድሬ እንደሳወቁት ፖሊስ ከህዝብ የመጣውን ጥቆማ ለወረዳ ንግድና እንዱስትሪ ዕ/ቤት እና ለምግብ መድሃኒትና ጤና እክብካቤ አስተዳደር ዕ/ቤት በመሳወቅ በቦታው ተገኝተው ሁኔታውን በጋራ ማጣራታቸውን አስታውቀዋል፡፡
https://telegra.ph/ETH-09-24-7
ምንጭ፦ የአ/አ ፖሊስ ኮሚሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአዲስ አበባ የሆራ ፊንፊኔ እና በቢሾፍቱ የሆራ አርሰዲ ኢሬቻ በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው ኤግዚቢሽንና ባዛር ዛሬ ተከፈተ። ኤግዚቢሽኑ ለ10 ቀናት ይቆያል።
@tsegabwolde @tikvahethipia
@tsegabwolde @tikvahethipia
1 ሺህ 323 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተመሰረተ!
በ2011 በጀት አመት በተለያዩ ክልሎች በተፈጠሩ ግጭቶች ተሳትፈዋል በተባሉ 1 ሺህ 323 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመስረቱን የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡
በተፈጠረው ሁከትና ብጥብጥ 1 ሺህ 229 ሰዎች ህይዎት ያለፈ ሲሆን በ1 ሺህ 393 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ሲደርስ በ19 ሰዎች ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተደራጁ ድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ፍቃዱ ፀጋ ገልፀዋል፡፡
በግጭቶቹ ከ2.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የዜጎች ንብረት የወደመ ሲሆን፤ 1.2 ሚሊዮን ዜጎች ከመኖሪያ ቤታቸውና ከአካባቢያቸው ተፈናቅለዋል። ከተከሳሾቹ መካከል 645 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየታየ ሲሆን 667 የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች ደግሞ በቁጥጥር ስር አልዋሉም፡፡ የ10 ተጠርጣሪዎች ክስም በምህረት መነሳቱን ዳይሬክተሩ አክለዋል፡፡
በመጨረሻም አቶ ፍቃዱ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል በሚደረግ እንቅስቃሴ ዙሪያ የሚስተዋለው ክፍተት አስመልክቶ መፍትሔ ያሉትን ሀሳብ ሲጠቁሙ ይህንን ችግር ለመቅረፍ ህብረተሰቡና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ከፍትህ አካላት ጎን በመቆምና ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ በመስጠት በኩል በጉዳዩ ላይ በባለቤትነት ስሜት ሊሰሩ እንደሚገባ አጽእኖት ሰጥተው መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
https://telegra.ph/ETH-09-24-6
ምንጭ፦ የፌደራል ጠቃቤ ህግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በ2011 በጀት አመት በተለያዩ ክልሎች በተፈጠሩ ግጭቶች ተሳትፈዋል በተባሉ 1 ሺህ 323 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መመስረቱን የኢፌዲሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡
በተፈጠረው ሁከትና ብጥብጥ 1 ሺህ 229 ሰዎች ህይዎት ያለፈ ሲሆን በ1 ሺህ 393 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት ሲደርስ በ19 ሰዎች ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የተደራጁ ድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ፍቃዱ ፀጋ ገልፀዋል፡፡
በግጭቶቹ ከ2.2 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የዜጎች ንብረት የወደመ ሲሆን፤ 1.2 ሚሊዮን ዜጎች ከመኖሪያ ቤታቸውና ከአካባቢያቸው ተፈናቅለዋል። ከተከሳሾቹ መካከል 645 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው እየታየ ሲሆን 667 የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች ደግሞ በቁጥጥር ስር አልዋሉም፡፡ የ10 ተጠርጣሪዎች ክስም በምህረት መነሳቱን ዳይሬክተሩ አክለዋል፡፡
በመጨረሻም አቶ ፍቃዱ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ለማዋል በሚደረግ እንቅስቃሴ ዙሪያ የሚስተዋለው ክፍተት አስመልክቶ መፍትሔ ያሉትን ሀሳብ ሲጠቁሙ ይህንን ችግር ለመቅረፍ ህብረተሰቡና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ከፍትህ አካላት ጎን በመቆምና ተጠርጣሪዎችን አሳልፎ በመስጠት በኩል በጉዳዩ ላይ በባለቤትነት ስሜት ሊሰሩ እንደሚገባ አጽእኖት ሰጥተው መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
https://telegra.ph/ETH-09-24-6
ምንጭ፦ የፌደራል ጠቃቤ ህግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለሚመከተው አካል⬆️
"በአማራ ክልል በ ደ/ጎንደር ዞን በሊቦ ከምከም ወረዳ በ ይፋግ ቀበሌ "አንሻ ወንዝ" ተብላ በምትጠራው ድልድይ መደርመስ ስላጋጠመን የሚመለከተው አካል ምላሽ እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በአማራ ክልል በ ደ/ጎንደር ዞን በሊቦ ከምከም ወረዳ በ ይፋግ ቀበሌ "አንሻ ወንዝ" ተብላ በምትጠራው ድልድይ መደርመስ ስላጋጠመን የሚመለከተው አካል ምላሽ እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ውል ይዘው ያልቀረቡ ተማሪዎች አይመዘገቡም!
በተያዘው ዓመት ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ነባርና አዲስ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ከመግባታቸው በፊት ከሚኖሩበት ወረዳ ትምህርት ፅህፈት ቤት ውል መፈጸም እንዳለባቸው የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። ለዚህም ሚኒስቴሩ የተማሪዎች ቤተሰቦች በተገኙበት በወረዳቸው ትምህርት ፅህፈት ቤት ተሞልቶና ተፈርሞ ማህተም የሚደረግበት ፎርም ይፋ አድርጓል።
በዚህ መሰረትም ነባርና አዲስ ተማሪዎች ይህን ውል ይዘው እስካልቀረቡ ድረስ በተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች መመዝገብ የማይችሉ መሆኑ ተገልጿል። የሚፈፀመው ውል የተማሪዎችንና የተቋማቱን ሰላምና ደህንነት በማስጠበቅ ተማሪዎች ተረጋግተው መማር የሚጠበቅባቸው ደረጃ ላይ እንዲደርሱ የሚያስችል ነው ተብሏል። ከዚህ ባለፈም ተማሪዎች ለሚያጠፉት ጥፋትም ሆነ ለሚያደርሱት ጉዳት እነሱም ሆኑ ወላጆቻቸው ተጠያቂ መሆናቸውን ለማስገንዘብና ሃላፊነት እንዲወስዱ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በተያዘው ዓመት ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ነባርና አዲስ ተማሪዎች በተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ከመግባታቸው በፊት ከሚኖሩበት ወረዳ ትምህርት ፅህፈት ቤት ውል መፈጸም እንዳለባቸው የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። ለዚህም ሚኒስቴሩ የተማሪዎች ቤተሰቦች በተገኙበት በወረዳቸው ትምህርት ፅህፈት ቤት ተሞልቶና ተፈርሞ ማህተም የሚደረግበት ፎርም ይፋ አድርጓል።
በዚህ መሰረትም ነባርና አዲስ ተማሪዎች ይህን ውል ይዘው እስካልቀረቡ ድረስ በተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች መመዝገብ የማይችሉ መሆኑ ተገልጿል። የሚፈፀመው ውል የተማሪዎችንና የተቋማቱን ሰላምና ደህንነት በማስጠበቅ ተማሪዎች ተረጋግተው መማር የሚጠበቅባቸው ደረጃ ላይ እንዲደርሱ የሚያስችል ነው ተብሏል። ከዚህ ባለፈም ተማሪዎች ለሚያጠፉት ጥፋትም ሆነ ለሚያደርሱት ጉዳት እነሱም ሆኑ ወላጆቻቸው ተጠያቂ መሆናቸውን ለማስገንዘብና ሃላፊነት እንዲወስዱ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተመላክቷል።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈፃፀም 68 ነጥብ 3 በመቶ ደርሷል!
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኢንጂነር አብርሃም በላይ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ያለበትን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ አስመልክተው በጽ/ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
በመግለጫቸውም አጠቃላይ የግድቡ ግንባታ 68 ነጥብ 3 በመቶ መድረሱን ገልጸዋል፡፡ የኮርቻ ቅርፅ ግድቡ ግንባታ 96 በመቶ መድረሱን ያስታወቁት ዋና ሥራ አስፈፃሚው በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ እንደሆነም አብራርተዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-24-5
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኢንጂነር አብርሃም በላይ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ያለበትን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ አስመልክተው በጽ/ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
በመግለጫቸውም አጠቃላይ የግድቡ ግንባታ 68 ነጥብ 3 በመቶ መድረሱን ገልጸዋል፡፡ የኮርቻ ቅርፅ ግድቡ ግንባታ 96 በመቶ መድረሱን ያስታወቁት ዋና ሥራ አስፈፃሚው በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየተሰራ እንደሆነም አብራርተዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-24-5
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይህ የምትመለከቱት ቪድዮ የታላቁ የህዳሴ ግድብን የስራ ሁኔታ የሚያሳይ ነው። ከሰሞኑን ግድቡ እንደቆመ ተደርጎ በማህበራዊ ሚዲያ ሲወራ ነበር። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልም ሲሰራጭ የነበረው ፕሮፖጋንዳ #ሀሰተኛ ነው፤ የግድቡ ስራ አልቆመም ስራውን በአጭር ጊዜ በጥራት #ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው ማለቱ አይዘነጋም።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የከፍቾ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ማሸቀሬ ባሮ” በካፋ ዞን በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች ዛሬ መከበር ጀምሯል፡፡ በዓሉ በዋናነት ዛሬ በድምቀት የተከበረው እ.አ.አ ከ1390 ዓ.ም እስከ 1897 ዓ.ም ነግሰው የነበሩት የካፋ ነገስታት መካነ መቃብር በሚገኝበት ሾሻ ሞጎ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ውል ሳይዙ በአሁን ሰዓት ዩኒቨርሲቲ የገቡ ተማሪዎች እንዴት ሊሆኑ ነው?
"በዘንድሮው ዓመት አዲስ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡም ሆነ ነባር ተማሪዎች የሚከተለውን ፎርም ቤተሰቦቻቸው በተገኙበት በወረዳቸው በሚገኝ ትምህርት ፅ/ቤት ተሞልቶና ተፈርሞ እንዲሁም ማህተም ተደርገበት በዩኒቨርስቲ የምዝግባ ወቅቶች ይዘው ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን ይሄንን ካላቀረቡ እንደማይመዘገቡ እናስታውቃለን" ይህን ያለው የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ነው።
ምንም እንኳን ተማሪዎች እና ወላጆች ውሉ ላይ እንዲፈርሙ እና ይዘው እንዲመጡ ቢያሳውቅም ይህን ጉዳይ ሳይሰሙ ቀድመው ወደዩኒቨርሲቲያቸው የገቡ ተማሪዎች እንዴት እንደሚሆኑ ያለው ነገር የለም። እንደተባለው ደግሞ ያለውል ምዝገባ ማካሄድ አይቻልም። በተጨማሪ ከብዙ ቦታዎች የሚደርሰን ጥቆማ ውሉን ለማግኘት እና ለመሙላት ተማሪዎችና ወላጆች እንደተቸገሩ ነው። በየአካባቢው ባሉ የወረዳ ትምህርት ፅ/ቤት ቢባልም በሚገርም ሁኔታ ብዙ ቦታ ስለዚህ ጉዳይ ምንም እንደማያውቁ ነው የቤተሰባችን አባላት እየገለፁ ያሉት። ዛሬም ይፋ በተደረገው መረጃ ምንም ዝርዝር ማብራሪያ አልተሰጠም ይህም ብዙ ጥያቄ እያስነሳ ነው።
የበርካታ ተማሪዎች መግቢያ ቀን ተቃርቧል፤ ይህ ነገር በስፋት ቀደም ብሎ መነገር እና ለተማሪም ሆነ ለወላጅ መድረስ አልነበረበትም? ከሳምንታት በፊት TIKVAH-ETH ይህን ውል ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ወስዶ ሲያጋራ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በግልፅ ያለው ነገር አልነበረም። የመንግስትም ሆነ የግል ሚዲያ ስለጉዳዩ ሲናገሩ አልተሰማም።
ምላሽ የሚሰጠን አካል ካለ እናቀርባለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"በዘንድሮው ዓመት አዲስ ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡም ሆነ ነባር ተማሪዎች የሚከተለውን ፎርም ቤተሰቦቻቸው በተገኙበት በወረዳቸው በሚገኝ ትምህርት ፅ/ቤት ተሞልቶና ተፈርሞ እንዲሁም ማህተም ተደርገበት በዩኒቨርስቲ የምዝግባ ወቅቶች ይዘው ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን ይሄንን ካላቀረቡ እንደማይመዘገቡ እናስታውቃለን" ይህን ያለው የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ነው።
ምንም እንኳን ተማሪዎች እና ወላጆች ውሉ ላይ እንዲፈርሙ እና ይዘው እንዲመጡ ቢያሳውቅም ይህን ጉዳይ ሳይሰሙ ቀድመው ወደዩኒቨርሲቲያቸው የገቡ ተማሪዎች እንዴት እንደሚሆኑ ያለው ነገር የለም። እንደተባለው ደግሞ ያለውል ምዝገባ ማካሄድ አይቻልም። በተጨማሪ ከብዙ ቦታዎች የሚደርሰን ጥቆማ ውሉን ለማግኘት እና ለመሙላት ተማሪዎችና ወላጆች እንደተቸገሩ ነው። በየአካባቢው ባሉ የወረዳ ትምህርት ፅ/ቤት ቢባልም በሚገርም ሁኔታ ብዙ ቦታ ስለዚህ ጉዳይ ምንም እንደማያውቁ ነው የቤተሰባችን አባላት እየገለፁ ያሉት። ዛሬም ይፋ በተደረገው መረጃ ምንም ዝርዝር ማብራሪያ አልተሰጠም ይህም ብዙ ጥያቄ እያስነሳ ነው።
የበርካታ ተማሪዎች መግቢያ ቀን ተቃርቧል፤ ይህ ነገር በስፋት ቀደም ብሎ መነገር እና ለተማሪም ሆነ ለወላጅ መድረስ አልነበረበትም? ከሳምንታት በፊት TIKVAH-ETH ይህን ውል ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ወስዶ ሲያጋራ ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር በግልፅ ያለው ነገር አልነበረም። የመንግስትም ሆነ የግል ሚዲያ ስለጉዳዩ ሲናገሩ አልተሰማም።
ምላሽ የሚሰጠን አካል ካለ እናቀርባለን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከዚህ በታች የምታነቡት ከአዲስ አበባ የተላከ ነው...
"...አሁን አዲስ የወጣው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎችና የግቢ ደህንነት አጠባበቅ ስርዓት በተማሪዎች በወላጆችና በዩኒቨርሲቲ መካከል የሚገባ የኃላፊነት መውሰጃ ውል በኛ ወረዳ ምንም የደረሰን መረጃ ስለሌለ ውሉን አንፈርም ብለው ሸኝተውናል። ምንድነው የሚሻለን ካለሱ መመዝገብ አንችልም። አዲስ አበባ ጉለሌ ወረዳ 4"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"...አሁን አዲስ የወጣው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎችና የግቢ ደህንነት አጠባበቅ ስርዓት በተማሪዎች በወላጆችና በዩኒቨርሲቲ መካከል የሚገባ የኃላፊነት መውሰጃ ውል በኛ ወረዳ ምንም የደረሰን መረጃ ስለሌለ ውሉን አንፈርም ብለው ሸኝተውናል። ምንድነው የሚሻለን ካለሱ መመዝገብ አንችልም። አዲስ አበባ ጉለሌ ወረዳ 4"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
⬆️ይህ የወላጆች፣ ተማሪዎችና የዩኒቨርሲቲ ውል የሚመለከተው መረጃ በ @tikvahethmagazine /TIKVAH-ETH/ የቀረበው ከ20 ቀን በፊት ነው። በወቅቱ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ውሉን አሟልተው የማይመጡ ተማሪዎችን እንደማይመዘግብ ገልፆ ነበር። ደብረ ማርቆስም በተመሳሳይ ከጥቂት ቀናቶች በፊት ነበር ይህን ያለው። ነገር ግን ይህን ጉዳይ ለመላው የሀገሪቱ ተማሪዎች ሊያብራራ የመጣ አካል አልነበረም። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ለሚዲያዎች አልተናገረም። በዚህ ተማሪዎች ወደተቋማቸው እየገቡ ባሉበት ወቅት ይህ መባሉ ብዙዎችን እያደናገረ ይገኛል። ቀደም ብሎ ሰፊ ሽፋን ሊሰጠው ሲገባ ይህ አልተደረገም። አሁንም ተማሪዎች ውሉን ለመፈራረም ሲሄዱ ብዙ ቦታ አናውቅም የሚል ምላሽ እየተሰጣቸው ይገኛል። ከላይ እስከታች በተናበበ መልኩ ስራዎች ሊሰሩ ይገባ ነበር።
@tsegabwode @tikvahethiopia
@tsegabwode @tikvahethiopia
#update የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ፣ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂና የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሙሃመድ አብዱላሂ የኮንኮርዲያ ዓመታዊ የአመራር ሽልማት አሸናፊ ሆነው ተመረጡ። መሪዎቹ ሽልማቱን አሸናፊ የሆኑት በአፍሪካ ቀንድ አካባቢ ባሉ አገሮች መካከል ለተፈጠረው ሰላም እና የኢኮኖሚ ትስስር ላበረከቱት አስተዋጽዖ ነው።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አንድ ሰው «በተባራሪ ጥይት» መገደሉን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል!
በድሬዳዋ ከተማ #በተቀሰቀሰው ግጭት አንድ ሰው «በተባራሪ ጥይት» መገደሉን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ። በግጭቱ በርካታ ሰዎች መቁሰላቸውን እና በውል ያልታወቀ ንብረት መዘረፉን የአስተዳደሩ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ተወካይ ኃላፊ አቶ ሚካኤል እንዳለ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
በድሬዳዋ ደቻቱና አምስተኛ ከተባሉ አካባቢዎች ተነስቶ ወደ ሌሎች እየተስፋፋ በመጣው ግጭት ግምቱ ያልታወቀ ንብረት ሲወድም የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉን የአስተዳደሩ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። ከግጭቱ ጋር በተያያዘ ከሃምሳ በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንም ገልጿል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-24-8
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በድሬዳዋ ከተማ #በተቀሰቀሰው ግጭት አንድ ሰው «በተባራሪ ጥይት» መገደሉን የከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ። በግጭቱ በርካታ ሰዎች መቁሰላቸውን እና በውል ያልታወቀ ንብረት መዘረፉን የአስተዳደሩ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ተወካይ ኃላፊ አቶ ሚካኤል እንዳለ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
በድሬዳዋ ደቻቱና አምስተኛ ከተባሉ አካባቢዎች ተነስቶ ወደ ሌሎች እየተስፋፋ በመጣው ግጭት ግምቱ ያልታወቀ ንብረት ሲወድም የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉን የአስተዳደሩ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። ከግጭቱ ጋር በተያያዘ ከሃምሳ በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውንም ገልጿል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-24-8
Via #DW
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዘላቂ ሰላምን ፍለጋ በኢትዮጵያ⬆️
የሀገሪቱ የሰላም እጦት ኢኮኖሚውን እንደጎዳው ተገለፀ። ለሁለት ቀናት በመቐለ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የምሁራንና የፖለቲካ አመራሮች የውይይት መድረክ ዛሬ ተጠናቋል። በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የዴሞክራሲ፣ የልማትና የህዝቦች ተጠቃሚነት ጥያቄዎች መመለስ እንደሚገባ በውይይት መድረኩ ላይ ተጠቁሟል፡፡
Via DW አማርኛ/ድምፂ ወያነ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሀገሪቱ የሰላም እጦት ኢኮኖሚውን እንደጎዳው ተገለፀ። ለሁለት ቀናት በመቐለ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የምሁራንና የፖለቲካ አመራሮች የውይይት መድረክ ዛሬ ተጠናቋል። በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የዴሞክራሲ፣ የልማትና የህዝቦች ተጠቃሚነት ጥያቄዎች መመለስ እንደሚገባ በውይይት መድረኩ ላይ ተጠቁሟል፡፡
Via DW አማርኛ/ድምፂ ወያነ/
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ግብፅ❓
የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል–ሲሲ ኢትዮጵያ ታላቁን የኅዳሴ ግድብ ለመገንባት ስትነሳ አመርቂ ጥናት #አልሰራችም ሲሉ ከሰዋል። በግድቡ ላይ የሚደረገው ድርድር ፈቅ ሳይል መቀጠሉ በቀጠናው መረጋጋት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል ሲሉ #አስጠንቅቀዋል።
የግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ በተባበሩት መንግስታት መደበኛ ጉባኤ ያላይ ያደረጉትን ንግግር ከዚህ በታች በምታገኙት የዩትዩብ ሊንክ ገብታችሁ ማድመጥ ትችላላችሁ፦ "President Abdel Fattah el-Sisi Speech at 74th UN General Assembly" https://youtu.be/ibx4s7ZAs78
ከ12ኛው ደቂቃ ጀምሮ...
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል ፋታኅ አል–ሲሲ ኢትዮጵያ ታላቁን የኅዳሴ ግድብ ለመገንባት ስትነሳ አመርቂ ጥናት #አልሰራችም ሲሉ ከሰዋል። በግድቡ ላይ የሚደረገው ድርድር ፈቅ ሳይል መቀጠሉ በቀጠናው መረጋጋት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራል ሲሉ #አስጠንቅቀዋል።
የግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ በተባበሩት መንግስታት መደበኛ ጉባኤ ያላይ ያደረጉትን ንግግር ከዚህ በታች በምታገኙት የዩትዩብ ሊንክ ገብታችሁ ማድመጥ ትችላላችሁ፦ "President Abdel Fattah el-Sisi Speech at 74th UN General Assembly" https://youtu.be/ibx4s7ZAs78
ከ12ኛው ደቂቃ ጀምሮ...
Via #EsheteBekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update በጉምሩክ ኮሚሽን የጅግጅጋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የቶጎ ጫሌ መቅርጫ ጣቢያ 7 ሚሊየን ብር የሚያወጣ 5 ኪሎ ግራም ወርቅና የተለያዩ ሀገራት ገኝዘቦችን ያዘ። መስከረም 13 ከለሊቱ 9 ሰአት አካባቢ አንድ ወደውጭ የሚላክ ጫት የጫነ አይሱዙ መኪና ላይ የቶጎጫሌ ፈታሾች ባደረጉት ጥረትና ጠንካራ ፍተሻ ነው ጥፍጥፍ ወርቁ፣ 175 ሺህ 584 የሳውዲ ሪያል እንዲሁም 7 ሺህ 155 ድርሃም በቁጥጥር ስር የዋለው።
በጉምሩክ ኮሚሽን የጅግጅጋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የቶጎ ጫሌ መቅረጫ ጣቢያ ፈታሾች ቀን ከሌሊት ህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ኮንትሮባንድን ለመከላከል እያደረጉት ላለዉ ጠንካራ ስራ የገቢዎች ሚኒስቴር አድናቆቱን ገልጿል። የተያዘው ወርቅና ገንዘብ ለብሄራዊ ባንክ ገቢ እንደሚሆንም ተመልክቷል።
ምንጭ፦ የገቢዎች ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በጉምሩክ ኮሚሽን የጅግጅጋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የቶጎ ጫሌ መቅረጫ ጣቢያ ፈታሾች ቀን ከሌሊት ህገ ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ኮንትሮባንድን ለመከላከል እያደረጉት ላለዉ ጠንካራ ስራ የገቢዎች ሚኒስቴር አድናቆቱን ገልጿል። የተያዘው ወርቅና ገንዘብ ለብሄራዊ ባንክ ገቢ እንደሚሆንም ተመልክቷል።
ምንጭ፦ የገቢዎች ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia