TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ስለ ትግራይ ህዝብ ከዶ/ር አብይ....

"ለኢትዮጵያ ህዝብ ከፍተኛ ጥሪ ማቅረብ ምፈልገው ስለ ትግራይ ህዝብ ነው። የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲ ይመጣል፤ ሰላም ይመጣል ብሎ ከማንም በላይ ልጆቹን ገብሯል። አሁን ዛሬ መልካም አስተዳደር ችግር ያለው ትግራይ ክልል ውስጥ ነው።

የትግራይ ክልል የተለየ ነገር ያገኘ የሚመስለን ዴሞክራሲ ያለው የሚመስለን፤ የተጠቀመ የሚመስለን በተለይ #ደቡብ#ኦሮሚያ#አማራ አካባቢ ያለን ሰዎች #እባካችሁን የትግራይ ህዝብ አሁንም ውሀ ለመጠጣት ይቸገራል። አሁንም ያገኘው አንዳች ትርፍ የለም።

በተሳሳተ መንግድ ጥቂት ሰዎች ተሳስተው ሲያሳስቱን ወለጋ ጫፍ ያለ የጋዝ ነጋዴ ጭምር በስመ ትግራይ መ ቅጣት ተገቢ አይደለም። ምንም የሚያውቀው ነገር የለም። ያገኘው ነገር የለም። ይሄን የምለውን ነገር የማያምን ሰው በፈለገው መንገድ ትግራይ ገጠር ሄዶ ማየት ይችላል። ምናገረው እውነት ነው። #ጥቂቶች በስሙ ነግደው ይሆናል እንጂ የትግራይ ህዝብ የተለየ ጥቅም ያገኘው ነገር የለም።

ጥቅም አላገኘው እምብዛም ጥቅም አይፈልግም። የተለየ እንዲደረግለት አይፈልግም።

የአብዬን ወደ እምዬ የሚባል ነገር አይሰራም። Mr X አጠፋ ብለን የማያውቁ ሰዎችን ጭምር በዛ ወንጀል ሀሳብ በቂም፣ በጥላቻ ማየት ለኢትዮጵያ አይበጅም። መለየት ያስፈልጋል።

ይሄ ጥቃት እየባዛ ከመጣ ዘር መጨረስ ያመጣል። ይሄ ደግሞ ወርደት ለልጆቻችን ያሸጋግራል።"

ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ከተናገሩት የወሰድኩት።

ፍቅር ያሸንፋል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ስለ ትግራይ ህዝብ ከዶ/ር አብይ....

"ለኢትዮጵያ ህዝብ ከፍተኛ ጥሪ ማቅረብ ምፈልገው ስለ ትግራይ ህዝብ ነው። የትግራይ ህዝብ ዴሞክራሲ ይመጣል፤ ሰላም ይመጣል ብሎ ከማንም በላይ ልጆቹን ገብሯል። አሁን ዛሬ መልካም አስተዳደር ችግር ያለው ትግራይ ክልል ውስጥ ነው።

የትግራይ ክልል የተለየ ነገር ያገኘ የሚመስለን ዴሞክራሲ ያለው የሚመስለን፤ የተጠቀመ የሚመስለን በተለይ #ደቡብ#ኦሮሚያ#አማራ አካባቢ ያለን ሰዎች #እባካችሁን የትግራይ ህዝብ አሁንም ውሀ ለመጠጣት ይቸገራል። አሁንም ያገኘው አንዳች ትርፍ የለም።

በተሳሳተ መንግድ ጥቂት ሰዎች ተሳስተው ሲያሳስቱን ወለጋ ጫፍ ያለ የጋዝ ነጋዴ ጭምር በስመ ትግራይ መ ቅጣት ተገቢ አይደለም። ምንም የሚያውቀው ነገር የለም። ያገኘው ነገር የለም። ይሄን የምለውን ነገር የማያምን ሰው በፈለገው መንገድ ትግራይ ገጠር ሄዶ ማየት ይችላል። ምናገረው እውነት ነው። #ጥቂቶች በስሙ ነግደው ይሆናል እንጂ የትግራይ ህዝብ የተለየ ጥቅም ያገኘው ነገር የለም።

ጥቅም አላገኘው እምብዛም ጥቅም አይፈልግም። የተለየ እንዲደረግለት አይፈልግም።

የአብዬን ወደ እምዬ የሚባል ነገር አይሰራም። Mr X አጠፋ ብለን የማያውቁ ሰዎችን ጭምር በዛ ወንጀል ሀሳብ በቂም፣ በጥላቻ ማየት ለኢትዮጵያ አይበጅም። መለየት ያስፈልጋል።

ይሄ ጥቃት እየባዛ ከመጣ ዘር መጨረስ ያመጣል። ይሄ ደግሞ ወርደት ለልጆቻችን ያሸጋግራል።"

ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ከተናገሩት የወሰድኩት።

ፍቅር ያሸንፋል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
86,660 ብር ደርሰናል!

ምዕራፍ አንድ በ24 ሰዓት ውስጥ ሊጠናቀቅ ነው! 13,340 ብር ብቻ ይቅረናል(100,000 ብር)። የብሩን ማጠን ሳይሆን #አብሮነታችንን ማስመስከራችን ለቀጣይ ጉዟችን ትልቅ አቅም ይሆነናል። የዛሬው ህብረታችን ነገም ሌሎች ወገኖቻችን ለማገዝ ትልቅ አቅም ይፈጥርልናል።

#ኦሮሚያ #ሀረሪ #ደቡብ #ትግራይ #ሱማሌ #አፋር #ቤንሻንጉል #ጋምቤላ #አማራ #አዲስ_አበባ_ከተማ_አስተዳደር #ድሬዳዋ_ከተማ_አስተዳደር የምትገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ትልቅ ክብር አለን!

Account number(CBE): 1000277462439

@tsegabwolde @tikvaethiopia
#ኮኮሳ የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ሰራተኞች አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል። #ኦሮሚያ #ኢትዮጵያ