TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ወጣት ናዝራዊት...🔝

የናዝራዊት አበራ ታላቅ ወንድም #ያይራድ_አበራ እናታቸው በፍፁም ሰላም እና ጤንነት ላይ እንደሚገኙ ገልጿል። ናዝራዊት ቻይና #ጉዋንዡ ከተማ እንደምትገኝ፣ የኢትዮጲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጠበቃ ቀጥሮ እየተከራከራከሩ እንደሆነ ገልጾ ጉዳዩም መልካም ደረጃ ላይ ደርሷል ብሏል። የፍርድቤት ውጤት ክትትል ላይ ነን #በፀሎት እርዱን ሲልም ጠይቋል።

በፌስቡክ ላይ የሚሰራጨው ወሬ ከእውነት የራቀ ነው፤ ህዝቡም በጭንቀት እነደሆነ ይህን የሚያደርገው ተረድተናል! #በቤተሰቦቿ ስም #እናመሰግናለን ብሏል!

በተጨማሪ Yayehyirad Aberra በፌስቡክ ገፁ ይህን መልዕክት አስተላልፏል👇

"Dear all I would like to #appreciate your effort to help my sister and our family by putting a pressure on social media. Unfortunately it is not helping both the case and the families. As much as possible please #stop sharing or signing petitions that is not initiated by the family or her lawyer. And please remove all posts on your page regarding the case. On behalf of our family, I appreciate you share this message as much as possible. Thank you"

Via Dagim Worku
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Happening_Now የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ አሰራር የቃል ኪዳን ስነድ የፊርማ ስነ ስርዓት በመካሄድ ላይ ይገኛል። በስነ ስርዓቱ ላይም የኢህአዴግ ሊቀ መንበርና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር #አቢይ_አህመድን ጨምሮ የሁሉም ፓርቲ መሪዎች ተገኝተዋል። የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ አሰራር የቃል ኪዳን ስነዱን የሚፈራረሙት 107 የፓለቲካ ፓርቲ እና ከድርጅቶች መሆናቸውም ታውቋል።

Via FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ🔝

"በአሁን ሰዓት የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና ሰራተኞች ከፕሮፌሰር #መረራ_ጉዲና ጋር ስለሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ #ውይይት እያደረጉ ይገኛሉ። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዘዳንት የሆኑት ፕሮፌሰር #ደጀኔ_አየለም ተገኝተው ተማሪውን እያወያዩ ነው።" Dagi D.

ፎቶ: ዳጊ እና ጌድዮን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የተሳሳተ ፎቶ ነው‼️

በሶሻል ሚድያ ላይ የካፒቴን #ያሬድ_ጌታቸው #እጮኛ እየተባለ በፎቶ የተለቀቀው ሁሉ #የተሳሳተ መረጃ ነው። ቤተሰቡም ሆነ ጏደኞቹ የሚያውቋት እጮኛው ካፒቴን #ቃልኪዳን ትባላለች።

(ከካፒቴን ያሬድ የቅርብ ጓደኛ የተላከልኝ!)
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በኢትዮጵያ የአደጋ ምርመራ ቢሮ የተመራ ልዑካን ቡድን #የበረራ_መረጃ መመዝገበያ እና የአብራሪዎች ክፍል #የድምጽ_መቅጃ መሳሪያዎችን ይዞ ወደ #ፈረንሳይ_መዘጓዙን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታውቋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: ንብረትነቱ #የኢትዮጵያ_አየር_መንገድ በኾነው ET 302 ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን የመከስከስ አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ #ቻይናውያን_ወዳጆቻቸው ትላንት አደጋው በደረሰበት የሃማ ቁንጡሽሌ አካባቢ በመገኘት #ሐዘናቸውን ገልጠዋል። የአካባቢው ነዋሪዎች ሰብሰብ ብለው #ሲያለቅሱ ነበር። #የሌሎች_ሃገራት ሰዎችም በሥፍራው ነበሩ።

Via ዶቼ ቨለ
ፎቶ: ሮይተርስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ገዢውን ፓርቲ ጨምሮ 107 ተፎካካሪ ፓርቲዎች #በሰላማዊ_መንገድ ለመፎካከር የሚያስችላቸውን የጋራ የአሰራር የቃልኪዳን ሰነድ ፈርመዋል።

Via Abrha Desta
@tsegabwolde @tikvahethiopia