የበረራ አስተናጋጇ አያንቱ🔝
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 አውሮፕላን #መከስከስ ሕይወቷን ያጣችው የ24 ዓመቷ የበረራ አስተናጋጅ #አያንቱ_ግርማ አባት አቶ #ግርማ_ሌሊሳ ልጃቸው በአየር መንገዱ መሥራት ከጀመረች ሁለት ዓመታት ማስቆጠሯን ገልጸው፣ አስከሬን አይተው ካልቀበሩ በስተቀረ ማመን እንዳልቻሉ ይናገራሉ፡፡ አደጋው መከሰቱን በሚዲያ የሰሙ ሰዎች በስልክ እንደነገሯቸው የገለጹት አቶ ግርማ፣ ልጃቸው በግንቦት ወር 25ኛ ዓመቷን ትይዝ ነበር ሲሉም #በሀዘን ተናግረዋል፡፡
Via Reporter
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 አውሮፕላን #መከስከስ ሕይወቷን ያጣችው የ24 ዓመቷ የበረራ አስተናጋጅ #አያንቱ_ግርማ አባት አቶ #ግርማ_ሌሊሳ ልጃቸው በአየር መንገዱ መሥራት ከጀመረች ሁለት ዓመታት ማስቆጠሯን ገልጸው፣ አስከሬን አይተው ካልቀበሩ በስተቀረ ማመን እንዳልቻሉ ይናገራሉ፡፡ አደጋው መከሰቱን በሚዲያ የሰሙ ሰዎች በስልክ እንደነገሯቸው የገለጹት አቶ ግርማ፣ ልጃቸው በግንቦት ወር 25ኛ ዓመቷን ትይዝ ነበር ሲሉም #በሀዘን ተናግረዋል፡፡
Via Reporter
@tsegabwolde @tikvahethiopia