This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን!
7ኛው የኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት በዓልን አስመልክቶ በሆመቾ አሚዩኔሽን የሚገኙ የአምስተኛ ሬጅመንት አባላት በምእራብ ሸዋ ዞን ጉደር ከተማ #አካል_ጉዳትኞችን በመደገፍ አክብረዋል፡፡
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
7ኛው የኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት በዓልን አስመልክቶ በሆመቾ አሚዩኔሽን የሚገኙ የአምስተኛ ሬጅመንት አባላት በምእራብ ሸዋ ዞን ጉደር ከተማ #አካል_ጉዳትኞችን በመደገፍ አክብረዋል፡፡
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ተቋማዊ ለውጥ የጋራ ኮሚቴ ትላንት በጠ/ሚ ጽ/ቤት ያካሄደውን ሰብሰባ ተከትሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የሰራዊቱን ስም #በማጠልሽተ የሚገኝ ምንም አይነት ቁምነገር የለም!"
.
.
መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ዩኒፎርም የለበሱና መለዮ አድርጎ በህዝብ መገልገያ ስፍራዎች ለሚገኙ ወታደሮች ከሁሉም ተገልጋይ በፊት ቅድሚያ በመስጠት፤ ለሞያውና #ለወታደሮቹ ያለንን #ክብር ማሳየት እንደሚኖርበት ጠቅላይ ሚስትር ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ አሳሰቡ፡፡
ሚድያውን ጨምሮ አጠቃላይ የኪነ-ጥበብ ማህበረሰቡ መከላከያ ሰራዊቱ በሚፈለገው ደረጃ እንዲቀረፅና በህዝብ ዘንድ ያለው እምነት እንዲያድግ የማድረግ ሀላፊነት እንዳለውም ገልፀዋል፡፡
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በ7ኛው የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ቀን በአል ላይ ባደረጉ ንግግር የኪነጥበብ ባለሞያዎች በሚሰሯቸው የኪነጥበብ ስራዎች የአገር መከላከያ ሰራዊትን በተመለከተ በጥንቃቄ ሊሰሩ እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡
የሰራዊቱን ስም #በማጠልሸት የሚገኝም ምንም አይነት ቁምነገር እንደሌለም ጠቅላይ ሚንስትሩ አንስተዋል፡፡
#ሆሊውድ አገርን በውትድርና ማገልገል ትልቅ ሞያ እንደሆነ በማሳየት በኩል #ከፍተኛ ሚና የሚጫወት ሲሆን አሜሪካ በተሸነፈችባቸው አውደ ውጊያወችም ጭምር ወታደሮቿ የፈፀሙትን ገድል በማሳየት የወታደሮቻቸውን ጀግንነትና አገልጋይነት ለማጉላት ይሰራሉ፡፡
በአንፃሩ በአገራችን በአብዛኞቹ ፊልሞቻችን፣ ቀልዶቻችንና ፅሁፎቻችን የሚሳለው የወታደሮች እና የጦር አመራሮች ገፀባህሪ ቀረፃ #ጥንቃቄ_የጎደለው እንደሆነ መታዘብ እንደሚቻል ጠቅላይ ሚንስትሩ ጠቅሰዋል፡፡
ጠቅላይ ሚንስትሩ ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች መከላከያ ሰራዊት ነገ ህዝብ የመረጠው ፓርቲን ተቀብሎ የሚያስቀጥለው ሰራዊት በመሆኑ ከጅምላ ፍረጃ እና ሂስ ሊታቀቡ እንደሚገባ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
ምንጭ፦ ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ዩኒፎርም የለበሱና መለዮ አድርጎ በህዝብ መገልገያ ስፍራዎች ለሚገኙ ወታደሮች ከሁሉም ተገልጋይ በፊት ቅድሚያ በመስጠት፤ ለሞያውና #ለወታደሮቹ ያለንን #ክብር ማሳየት እንደሚኖርበት ጠቅላይ ሚስትር ዶ/ር #ዐቢይ_አህመድ አሳሰቡ፡፡
ሚድያውን ጨምሮ አጠቃላይ የኪነ-ጥበብ ማህበረሰቡ መከላከያ ሰራዊቱ በሚፈለገው ደረጃ እንዲቀረፅና በህዝብ ዘንድ ያለው እምነት እንዲያድግ የማድረግ ሀላፊነት እንዳለውም ገልፀዋል፡፡
ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በ7ኛው የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ቀን በአል ላይ ባደረጉ ንግግር የኪነጥበብ ባለሞያዎች በሚሰሯቸው የኪነጥበብ ስራዎች የአገር መከላከያ ሰራዊትን በተመለከተ በጥንቃቄ ሊሰሩ እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡
የሰራዊቱን ስም #በማጠልሸት የሚገኝም ምንም አይነት ቁምነገር እንደሌለም ጠቅላይ ሚንስትሩ አንስተዋል፡፡
#ሆሊውድ አገርን በውትድርና ማገልገል ትልቅ ሞያ እንደሆነ በማሳየት በኩል #ከፍተኛ ሚና የሚጫወት ሲሆን አሜሪካ በተሸነፈችባቸው አውደ ውጊያወችም ጭምር ወታደሮቿ የፈፀሙትን ገድል በማሳየት የወታደሮቻቸውን ጀግንነትና አገልጋይነት ለማጉላት ይሰራሉ፡፡
በአንፃሩ በአገራችን በአብዛኞቹ ፊልሞቻችን፣ ቀልዶቻችንና ፅሁፎቻችን የሚሳለው የወታደሮች እና የጦር አመራሮች ገፀባህሪ ቀረፃ #ጥንቃቄ_የጎደለው እንደሆነ መታዘብ እንደሚቻል ጠቅላይ ሚንስትሩ ጠቅሰዋል፡፡
ጠቅላይ ሚንስትሩ ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች መከላከያ ሰራዊት ነገ ህዝብ የመረጠው ፓርቲን ተቀብሎ የሚያስቀጥለው ሰራዊት በመሆኑ ከጅምላ ፍረጃ እና ሂስ ሊታቀቡ እንደሚገባ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
ምንጭ፦ ena
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዶክተር ደብረፅዮን‼️
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ለሀገርና ለህዝቦች ሉአላዊነት #መከበር እስከ አሁን ያበረከተው አስተዋጽኦ የሚደነቅ መሆኑን የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ ዶክተር ደብረጽዮን ሰባተኛው የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ቀን በዓል ምክንያት በማድረግ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
በዚሁ መግለጫቸው እንዳሉት መከላከያ ሰራዊቱ ለልማትና ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ወሳኝ የሆነውን የህገ-መንግስትና የህዝቦች ሉአላዊነት ያለምንም መሽራረፍ እንዲከበሩ አርአያነት ያለው ተግባር እያከናወነ ነው፡፡
”በተለይም የሀገራችንና ጎረቤት ሀገራት ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የሰራቸው ስራዎች ከሀገራዊ ፋይዳው አልፎ በዓለም አቀፍም አርአያነት ያለው ነው” ብለዋል፡፡
በአፍሪካ ሃገራት የተፈጠሩ ግጭቶች ለማረጋጋት በተሰማራበት ሁሉ #በድል_ማጠናቀቁ የህዝባዊነቱ እና የዓላማ ፅናቱ ማሳያ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
የኢፌድሪ መከላከያ ሰራዊት ለሀገርና ለህዝቦች ሉአላዊነት መከበር ፣ ለፍትህና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ላበረከተው አስተዋጽኦ #አድናቆታቸውን በመግለጽ አመስግነዋል፡፡
ዶክተር ደብረጽዮን መከላከያ ሰራዊቱ የሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ ወዳድ ህዝቦች አለኝታ እንደሚሆን በመተማመን የትግራይ ህዝብና መንግስት ከጎኑ እንደሚቆሙ ማረጋገጣቸውን ለክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ የሰጡትን መግለጫ ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ለሀገርና ለህዝቦች ሉአላዊነት #መከበር እስከ አሁን ያበረከተው አስተዋጽኦ የሚደነቅ መሆኑን የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ገለጹ፡፡ ዶክተር ደብረጽዮን ሰባተኛው የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ቀን በዓል ምክንያት በማድረግ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
በዚሁ መግለጫቸው እንዳሉት መከላከያ ሰራዊቱ ለልማትና ለዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ወሳኝ የሆነውን የህገ-መንግስትና የህዝቦች ሉአላዊነት ያለምንም መሽራረፍ እንዲከበሩ አርአያነት ያለው ተግባር እያከናወነ ነው፡፡
”በተለይም የሀገራችንና ጎረቤት ሀገራት ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ የሰራቸው ስራዎች ከሀገራዊ ፋይዳው አልፎ በዓለም አቀፍም አርአያነት ያለው ነው” ብለዋል፡፡
በአፍሪካ ሃገራት የተፈጠሩ ግጭቶች ለማረጋጋት በተሰማራበት ሁሉ #በድል_ማጠናቀቁ የህዝባዊነቱ እና የዓላማ ፅናቱ ማሳያ መሆኑን አስታውቀዋል፡፡
የኢፌድሪ መከላከያ ሰራዊት ለሀገርና ለህዝቦች ሉአላዊነት መከበር ፣ ለፍትህና ዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ላበረከተው አስተዋጽኦ #አድናቆታቸውን በመግለጽ አመስግነዋል፡፡
ዶክተር ደብረጽዮን መከላከያ ሰራዊቱ የሰላም፣ ልማትና ዴሞክራሲ ወዳድ ህዝቦች አለኝታ እንደሚሆን በመተማመን የትግራይ ህዝብና መንግስት ከጎኑ እንደሚቆሙ ማረጋገጣቸውን ለክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ የሰጡትን መግለጫ ጠቅሶ ኢዜአ ዘግቧል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምስራቅ ጎጃም‼️
በምስራቅ ጎጃም ዞን #ነዳጅና #ሲሚንቶ ጭነው ይጓዙ የነበሩ ሁለት ተሽከርካሪዎች ተገልብጠው ንብረት መውደሙን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።
የመምሪያው የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ ኢንስፔክተር #ጎበዜ_ይርሳው ለኢዜአ እንደተናገሩት አደጋው የደረሰው ከሱዳን አዲስ አበባ ነዳጅ ጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ ተሽከርካሪ ትናንት በመገልበጡ ነው፡፡
በአደጋው ቦቲው 47ሺህ 950 ሊትር ቤንዚን ጭኖ ከነተሽከርካሪው ሙሉ በሙሉ በእሳት መጋየቱን አስታውቀዋል፡፡
የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 7139 ተሳቢ 10704 ኢትዮጵያ የሆነ መኪና የመገልበጥ አደጋው የደረሰው በጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ትግዳር ቀበሌ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
አሽከርካሪው #በቁጥጥር ሥር ውሎ የአደጋው መንስዔ እየተጣራ መሆኑንም ኢንስፔክተር ጎበዜ አስረድተዋል።
በተመሳሳይ ከአዲስ አባባ ወደ ቡሬ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ይጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 75260 ተሳቢ 18 029 ኢትዮጵያ የሆነ ተሽከርካሪ መኪና 400 ኩንታል ሲሚንቶ እንደጫነ በማቻከል ወረዳ በአማሬ ቀበሌ በመገልበጡ ጉዳት ደርሶበታል፡፡
የካቲት 6/2011 ከሌሊቱ ሰባት ስአት በደረሰው የመገልበጥ አደጋም በተሽከርካሪውና በተጫነው ሲሚንቶ ምርት ጉዳት ደርሷል፡፡
አሽከርካሪውም የመቁሰል አደጋ ደርሶበት በደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል ብለዋል።
የሁለቱም ተሽከርካሪዎች አደጋ ምክንያት እየተጣራ መሆኑን የቡድን መሪው አስታውቀዋል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በምስራቅ ጎጃም ዞን #ነዳጅና #ሲሚንቶ ጭነው ይጓዙ የነበሩ ሁለት ተሽከርካሪዎች ተገልብጠው ንብረት መውደሙን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።
የመምሪያው የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ ኢንስፔክተር #ጎበዜ_ይርሳው ለኢዜአ እንደተናገሩት አደጋው የደረሰው ከሱዳን አዲስ አበባ ነዳጅ ጭኖ በመጓዝ ላይ የነበረ ተሽከርካሪ ትናንት በመገልበጡ ነው፡፡
በአደጋው ቦቲው 47ሺህ 950 ሊትር ቤንዚን ጭኖ ከነተሽከርካሪው ሙሉ በሙሉ በእሳት መጋየቱን አስታውቀዋል፡፡
የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 7139 ተሳቢ 10704 ኢትዮጵያ የሆነ መኪና የመገልበጥ አደጋው የደረሰው በጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ትግዳር ቀበሌ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
አሽከርካሪው #በቁጥጥር ሥር ውሎ የአደጋው መንስዔ እየተጣራ መሆኑንም ኢንስፔክተር ጎበዜ አስረድተዋል።
በተመሳሳይ ከአዲስ አባባ ወደ ቡሬ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ይጓዝ የነበረ የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 75260 ተሳቢ 18 029 ኢትዮጵያ የሆነ ተሽከርካሪ መኪና 400 ኩንታል ሲሚንቶ እንደጫነ በማቻከል ወረዳ በአማሬ ቀበሌ በመገልበጡ ጉዳት ደርሶበታል፡፡
የካቲት 6/2011 ከሌሊቱ ሰባት ስአት በደረሰው የመገልበጥ አደጋም በተሽከርካሪውና በተጫነው ሲሚንቶ ምርት ጉዳት ደርሷል፡፡
አሽከርካሪውም የመቁሰል አደጋ ደርሶበት በደብረ ማርቆስ ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና እርዳታ እየተደረገለት ይገኛል ብለዋል።
የሁለቱም ተሽከርካሪዎች አደጋ ምክንያት እየተጣራ መሆኑን የቡድን መሪው አስታውቀዋል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከፒያሳ ወጣቶች~አዲስ አበባ🔝
"እኛ የፒያሳ ወጣቶች ከባድ ችግር ስለገጠመን #ሀሳባችንን መላው ህዝብ ይወቅልን። እኛ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ተደራጁ ብለው ተስፋ ቆርጠን ከተቀመጥንበት ወጣቱን ካለንበት አደራጅተናል ለማለት ይሁን ለወሬ ካደራጁንና ቦታ ሠጥተው ከሠራን በዃላ #ይፍረስ ብለው በህልውናችን በማንነታችን በዜግነታችን ላይ እየተረማመዱብን ሜዳ ላይ ሊበትኑን ነው። ስለዚህ እባካችሁን የሚመለከተው አካል ይስማ! ለመላው ህዝብ ብሶታችንን ድምፃችንን አሰሙልን።"
•ጉዳዩ የሚመለለተው አካል ምልሻ መስጠት ከፈለገ +251919743630 ወይም @tsegabwolde መጠቀም ይችላል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እኛ የፒያሳ ወጣቶች ከባድ ችግር ስለገጠመን #ሀሳባችንን መላው ህዝብ ይወቅልን። እኛ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ተደራጁ ብለው ተስፋ ቆርጠን ከተቀመጥንበት ወጣቱን ካለንበት አደራጅተናል ለማለት ይሁን ለወሬ ካደራጁንና ቦታ ሠጥተው ከሠራን በዃላ #ይፍረስ ብለው በህልውናችን በማንነታችን በዜግነታችን ላይ እየተረማመዱብን ሜዳ ላይ ሊበትኑን ነው። ስለዚህ እባካችሁን የሚመለከተው አካል ይስማ! ለመላው ህዝብ ብሶታችንን ድምፃችንን አሰሙልን።"
•ጉዳዩ የሚመለለተው አካል ምልሻ መስጠት ከፈለገ +251919743630 ወይም @tsegabwolde መጠቀም ይችላል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በአዲስ አበባ ባለፉት ሰባት ወራት 14 ሺህ 412 ጋበቻዎችና 1 ሺህ 223 #ፍቺዎች ምዝገባ ማካሄዱን የከተማዋ ወሳኝ ኩነት አስተዳደር ኤጀንሲ አስታውቋል።
Via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#የግጭት ትርፉ፦
🔹ለቅሶ
🔹ስቃይ
🔹መከራ
🔹ረሀብ
🔹ስደት
🔹ሞት
🔹የሚወዱትን ማጣት
🔹ችጋር
🔹በሽታ
🔹እልቂት...ነው!
ስለማንነት ለማውራት፤ ስለብሄር፣ ስለዘር፣ መብትን ለመጠየቅ፤ ስለጎሳ #ለመነጋገር፤ ስለማንነት ለመሟገት፤ ስለቋንቋ ለመነጋገር፤ ስለከተማ፣ ስለመሬት ለማውራት፤ ስለወሰን ለማውራት፤ ስለነፃነት ለመነጋገር፤ ስለዴሞክራሲ ለመነጋገር... በቅድሚያ አስተማማኝ #ሰላም ያስፈልጋል!! ሰላም ከሌለ ሌላው ቀርቶ በቅጡ #ማሰብ እንኳን አንችልም!!
#ሰላም እንድንሆን እንፈልጋለን?? ሀገራችን ሰላም እንድትሆን እንፈልጋለን?? ታዲያ ምን እንጠብቃለን፥ #ለልጆቻችን ስለሰላም ዋጋ አስቀምጠን እንንገራቸው፣ መምህራን ወደ ክፍል ስንገባ ለተማሪዎቻችን #የሰላምን_ዋጋ እንንገራቸው፣ ሴቶች ወንዶች ቁጭ ብለን ስለሰላም እንነጋገር!! ሰላምን ዛሬ ላይ ሆነን ስናስባት ቀላል ትመስለናለች ከእጃችን ከወጣች መልሰን ለማግኘት #ይከብደናልና አሁኑኑ በያለንበት የሀገራችን የሰላም አምባሳደር ሆነን ስለሰላም እንዘምር!!
•ፈጣሪ ከምንም ነገር በላይ ሰላም #አያሳጣን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🔹ለቅሶ
🔹ስቃይ
🔹መከራ
🔹ረሀብ
🔹ስደት
🔹ሞት
🔹የሚወዱትን ማጣት
🔹ችጋር
🔹በሽታ
🔹እልቂት...ነው!
ስለማንነት ለማውራት፤ ስለብሄር፣ ስለዘር፣ መብትን ለመጠየቅ፤ ስለጎሳ #ለመነጋገር፤ ስለማንነት ለመሟገት፤ ስለቋንቋ ለመነጋገር፤ ስለከተማ፣ ስለመሬት ለማውራት፤ ስለወሰን ለማውራት፤ ስለነፃነት ለመነጋገር፤ ስለዴሞክራሲ ለመነጋገር... በቅድሚያ አስተማማኝ #ሰላም ያስፈልጋል!! ሰላም ከሌለ ሌላው ቀርቶ በቅጡ #ማሰብ እንኳን አንችልም!!
#ሰላም እንድንሆን እንፈልጋለን?? ሀገራችን ሰላም እንድትሆን እንፈልጋለን?? ታዲያ ምን እንጠብቃለን፥ #ለልጆቻችን ስለሰላም ዋጋ አስቀምጠን እንንገራቸው፣ መምህራን ወደ ክፍል ስንገባ ለተማሪዎቻችን #የሰላምን_ዋጋ እንንገራቸው፣ ሴቶች ወንዶች ቁጭ ብለን ስለሰላም እንነጋገር!! ሰላምን ዛሬ ላይ ሆነን ስናስባት ቀላል ትመስለናለች ከእጃችን ከወጣች መልሰን ለማግኘት #ይከብደናልና አሁኑኑ በያለንበት የሀገራችን የሰላም አምባሳደር ሆነን ስለሰላም እንዘምር!!
•ፈጣሪ ከምንም ነገር በላይ ሰላም #አያሳጣን!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጨዋ ሰራዊት ነው...
"ለደንብ ልብስ #ክፍያ የሚፈጽም ጨዋ ሠራዊት ነው!! የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት የሚለብሱትን የደንብ ልብስ ሲያገኙ የነበረው በክፍያ ነበር ያውቃሉ ? አንድ የሠራዊቱ አባል የተሟላ የደንብ ልብስ ለማግኘት 900 ብር መክፈል ይጠበቅበት ነበር። ከሁሉም በላይ የሚያሳዝነው የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት የወር ደሞዝ እጅግ ዝቅተኛ ሆኖ ሳለ ወታደራዊ የደንብ ልብሱን ለማሟላት ከደሞዙ ላይ ቆርጦ ይገዛ ነበር። ከዘንድሮው ዓመት ጀምሮ ግን ይህ እንዲቀር ተወስኖ ወታደራዊ የደንብ ልብሱን መንግስት በነፃ ማቅረብ ጀምሯል። እና ምን ለማለት ነው ?የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ሀገሪቱ ከፍ እና ዝቅ ባለችባቸው ጊዜያት በሙሉ በታላቅ ሀላፊነት ረግቶ የተቀመጠ ስነ ስርዓት ያለው ሰራዊት ነው ፤ ክብር ይገባዋል ሲባል ተረት ተረት አይደለም። እናም ለሠራዊቱ ከፍ ያለ ክብር ይገባል ፣ በተለይም ተራው የሠራዊቱን አባላት ሳስብ የበለጠ ከፍ ያለ ክብር እሰጣለው።" #YohannesAnberbir
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ለደንብ ልብስ #ክፍያ የሚፈጽም ጨዋ ሠራዊት ነው!! የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት የሚለብሱትን የደንብ ልብስ ሲያገኙ የነበረው በክፍያ ነበር ያውቃሉ ? አንድ የሠራዊቱ አባል የተሟላ የደንብ ልብስ ለማግኘት 900 ብር መክፈል ይጠበቅበት ነበር። ከሁሉም በላይ የሚያሳዝነው የመከላከያ ሠራዊቱ አባላት የወር ደሞዝ እጅግ ዝቅተኛ ሆኖ ሳለ ወታደራዊ የደንብ ልብሱን ለማሟላት ከደሞዙ ላይ ቆርጦ ይገዛ ነበር። ከዘንድሮው ዓመት ጀምሮ ግን ይህ እንዲቀር ተወስኖ ወታደራዊ የደንብ ልብሱን መንግስት በነፃ ማቅረብ ጀምሯል። እና ምን ለማለት ነው ?የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ሀገሪቱ ከፍ እና ዝቅ ባለችባቸው ጊዜያት በሙሉ በታላቅ ሀላፊነት ረግቶ የተቀመጠ ስነ ስርዓት ያለው ሰራዊት ነው ፤ ክብር ይገባዋል ሲባል ተረት ተረት አይደለም። እናም ለሠራዊቱ ከፍ ያለ ክብር ይገባል ፣ በተለይም ተራው የሠራዊቱን አባላት ሳስብ የበለጠ ከፍ ያለ ክብር እሰጣለው።" #YohannesAnberbir
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰላም እደሩ!
የካቲት 7/February 14 የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን ነው! ክብር ለሰራዊቱ አባላት! የሰላም ፀር ሁሉ ይህን #ጀግና_ሰራዊት ሲመለከት #ይንቀጠቀጣል! እንኳን አደረሳችሁ፤ እንኳን አደረሰን!
.
.
መከላከያ ሰራዊት የህዝብ ነው!
#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የካቲት 7/February 14 የሀገር መከላከያ ሰራዊት ቀን ነው! ክብር ለሰራዊቱ አባላት! የሰላም ፀር ሁሉ ይህን #ጀግና_ሰራዊት ሲመለከት #ይንቀጠቀጣል! እንኳን አደረሳችሁ፤ እንኳን አደረሰን!
.
.
መከላከያ ሰራዊት የህዝብ ነው!
#ETHIOPIA
@tsegabwolde @tikvahethiopia