#update ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ ከአልጄሪያ፣ ከሞሮኮ፣ ከቱኒሲያና ከኤስቶንያ መሪዎች ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
ምንጭ፤ ጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፤ ጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጋዜጠኛ ዳዊት እንደሻው...
"ደቡብ ጎንደር ዞን ምስራቅ #እስቴ_ወረዳ እሁድ የካቲት 3 ከለሊቱ 10 ሰዓት ላይ አንድ መስጅድ በግለሰቦች ተቃጥሎ ማደሩን ከአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ ሼክ ሙሐመድ ሐሰን አረጋግጫለሁ፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ደቡብ ጎንደር ዞን ምስራቅ #እስቴ_ወረዳ እሁድ የካቲት 3 ከለሊቱ 10 ሰዓት ላይ አንድ መስጅድ በግለሰቦች ተቃጥሎ ማደሩን ከአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ ሼክ ሙሐመድ ሐሰን አረጋግጫለሁ፡፡"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ደቡብ ጎንደር‼️
በደቡብ ጎንደር ዞን ትናንት ምሽት አንድ #መስጂድ ላይ #የእሳት_አደጋ ደረሰ። በደቡብ ጎንደር ዞን አንዳቤት ወረዳ ጃራ ገዶ አካባቢ አደጋው የደረሰው ትላንት ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ ነው፡፡
የአማራ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ #መላኩ_አላምረው እንደተናገሩት የቃጠሎ አደጋው በጨለማ መፈፀሙ ከድርጊቱ ጀርባ #የተደራጀ ቡድን መኖሩን ያመላክታል፡፡ ይህም የዳር አገሩን ግጭት ወደ መሃል አገር ለማምጣት ሙከራ እየተደረገ መሆኑን ክልሉ መገንዘቡን አቶ መላኩ ተናግረዋል፡፡
ክልሉ የአደጋውን ሁኔታ የሚከታተል #አጣሪ ቡድን ወደ ስፍራው መላኩንም አመልክቷል፡፡ ቃጠሎ የደረሰበትን መስጂድ ለማጥፋት የአካባቢው ህብረተሰብ ርብርብ ማድረጉንና መስጅዱን መልሶ ለመገንባት ገንዘብ በማሰባሰብ ላይ መሆኑም ተመልክቷል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በደቡብ ጎንደር እስቴ ላይ በሁለት መስጅዶች ቃጠሎ ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት የተባሉ 6 ተጠርጣሪዎችን የክልሉ ፖሊስ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ መላኩ ገልጸዋል፡፡
ከመስጊድ ቃጠሎው ጀርባ በአካባቢው #የሚንቀሳቅስ ህቡዕ ቡድን መኖሩ እንደተደረሰበትና ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ክልሉ እየሰራ መሆኑን ምክትል ኃላፊው አስረድተዋል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በደቡብ ጎንደር ዞን ትናንት ምሽት አንድ #መስጂድ ላይ #የእሳት_አደጋ ደረሰ። በደቡብ ጎንደር ዞን አንዳቤት ወረዳ ጃራ ገዶ አካባቢ አደጋው የደረሰው ትላንት ከምሽቱ 3 ሰዓት ላይ ነው፡፡
የአማራ ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ #መላኩ_አላምረው እንደተናገሩት የቃጠሎ አደጋው በጨለማ መፈፀሙ ከድርጊቱ ጀርባ #የተደራጀ ቡድን መኖሩን ያመላክታል፡፡ ይህም የዳር አገሩን ግጭት ወደ መሃል አገር ለማምጣት ሙከራ እየተደረገ መሆኑን ክልሉ መገንዘቡን አቶ መላኩ ተናግረዋል፡፡
ክልሉ የአደጋውን ሁኔታ የሚከታተል #አጣሪ ቡድን ወደ ስፍራው መላኩንም አመልክቷል፡፡ ቃጠሎ የደረሰበትን መስጂድ ለማጥፋት የአካባቢው ህብረተሰብ ርብርብ ማድረጉንና መስጅዱን መልሶ ለመገንባት ገንዘብ በማሰባሰብ ላይ መሆኑም ተመልክቷል፡፡
ከዚሁ ጋር በተያያዘ በደቡብ ጎንደር እስቴ ላይ በሁለት መስጅዶች ቃጠሎ ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት የተባሉ 6 ተጠርጣሪዎችን የክልሉ ፖሊስ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አቶ መላኩ ገልጸዋል፡፡
ከመስጊድ ቃጠሎው ጀርባ በአካባቢው #የሚንቀሳቅስ ህቡዕ ቡድን መኖሩ እንደተደረሰበትና ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ክልሉ እየሰራ መሆኑን ምክትል ኃላፊው አስረድተዋል፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በደቡብ ጎንደር ተጨማሪ መስጊድ ተቃጠለ‼️
በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በጃራ ገዱ አነስተኛ ከተማ ያለ መስጊድ ባልታወቁ ሰዎች ትላንት ለሊት መቃጠሉን የአካባቢው የእስልምና ጉዳይ ምክር ቤት እና የዞኑ አስተዳደር አስታወቁ። ቃጠሎው #ሆን_ተብሎ ለመደረጉ ጠቋሚ ምልክቶች መገኘታቸውንም ገልጿል።
ቃጠሎው የደረሰበት የጃራ ገዱ ከደቡብ ጎንደር ዞን ዋና ከተማ ደብረ ታቦር 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ከተማዋ የምትገኝበት የአንዳ ቤት ወረዳ የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት (መጅሊስ) ዋና ጸሐፊ አቶ #እንድሪስ_ሱፊያን ለጀርመን ራድዮ እንደተናገሩት የትላንቱ ቃጠሎ የደረሰው ከለሊቱ ሰባት ሰዓት ገደማ ነው። በቃጠሎውም “ለአካባቢው ብቸኛ የሆነው መስጊድ ወድሟል” ብለዋል።
“ለሊት ላይ #የተኩስ ድምፅ ሰምተን ወደ ቦታው ሔድን፤ ማትረፍ አልተቻለም። ሁሉም ተያይዞ ነው ያገኘንው። በራፉን ሰብረው ገብተው ነው። ቁልፉ ራሱ የተቆለፈበት አልወጣም። እንዳለ ነው የተዘጋበትን ነቅለው ከውስጥ ያሉ አንዳንድ ቁሳቁሶችን አውጥተው አቃጥለውት ያገኘንው። አብዛኞቻችን ጣራው እና ግድግዳው በእሳት ተበልቶ ነው የደረስንው” ሲሉ ዋና ጸሐፊው የዓይን እማኝነታቸውን ሰጥተዋል።
አደጋው መድረሱን ያረጋገጠው የደቡብ ጎንደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት በበኩሉ መስጊዱ የተቃጠለው “በሩ ተሰብሮ ተከፍቶ ከውስጥ ያሉ መፅሀፍት ሲቃጠሉ ተያይዞ መስጊዱ በመቀጣጠሉ” መሆኑን በፌስ ቡክ ገጹ አስታውቋል። ድርጊቱን የፈጸመው አካል ማንነትን ለማጋለጥ ከአካባቢው ነዋሪ ጋር ዛሬ ስብሰባ መካሄዱንም ገልጿል። እስከ እኩለ ቀን በዘለቀው በዚሁ ስብሰባ የዞን እና የወረዳ ኃላፊዎች ተገኝተዋል ተብሏል።
መስጊዱን በማቃጠል የተጠረጠሩ ግለሰቦች እስካሁን አለመያዛቸውን የሚናገሩት የአካባቢው የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ ድርጊቱ “ሆን ተብሎ የተፈጸመ ለመሆኑ አመላካች ናቸው” ያሏቸውን ለጀርመን ድምፅ ራድዮ ዘርዝረዋል። “ከፍርስራሹ ማየት እንደቻልነው መስጊድ ውስጥ ሆን ተብሎ ቁርአኖች ተሰብስበው አንድ ቦታ ነው የተቃጠሉት። ሁለተኛ ደግሞ ቁርአኖች የሚደረደሩበት መደርደሪያዎች ከቃጠሎው የተረፈው ነገር አልተገኘም፤ እንዳለ መውጣቱን ያመለክታል። ሌላኛው ደግሞ የመስጊዱ ምንጣፎች ሌላ ሰዋራ፣ ዘወር ያለ ቦታ ቁጥቋጦ ስር ደብቀውት ከረፈደ በኋላ እርሱንም ለማግኘት ተችሏል” ሲሉ አቶ እንድሪስ አስረድተዋል።
በደቡብ ጎንደር ዞን መስጊድ ሲቃጠል በአንድ ሳምንት ውስጥ የአሁኑ ለሶስተኛ ጊዜ ነው። የትላንትናው ቃጠሎ የደረሰበት የጃራ ገዶ ቀበሌ ሁለት መስጊዶች ከተቃጠሉበት የእስቴ ወረዳ በ50 ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት ላይ የሚገኝ ነው። በጃራ ገዱ ጊዜያዊ የመስገጃ ቦታ ለመቀለስ እና የተቃጠለውን መስጊድ መልሶ ለመገንባት የአካባቢው ነዋሪዎች በምክክር ላይ መሆናቸውን የአካባቢው የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በጃራ ገዱ አነስተኛ ከተማ ያለ መስጊድ ባልታወቁ ሰዎች ትላንት ለሊት መቃጠሉን የአካባቢው የእስልምና ጉዳይ ምክር ቤት እና የዞኑ አስተዳደር አስታወቁ። ቃጠሎው #ሆን_ተብሎ ለመደረጉ ጠቋሚ ምልክቶች መገኘታቸውንም ገልጿል።
ቃጠሎው የደረሰበት የጃራ ገዱ ከደቡብ ጎንደር ዞን ዋና ከተማ ደብረ ታቦር 100 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። ከተማዋ የምትገኝበት የአንዳ ቤት ወረዳ የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት (መጅሊስ) ዋና ጸሐፊ አቶ #እንድሪስ_ሱፊያን ለጀርመን ራድዮ እንደተናገሩት የትላንቱ ቃጠሎ የደረሰው ከለሊቱ ሰባት ሰዓት ገደማ ነው። በቃጠሎውም “ለአካባቢው ብቸኛ የሆነው መስጊድ ወድሟል” ብለዋል።
“ለሊት ላይ #የተኩስ ድምፅ ሰምተን ወደ ቦታው ሔድን፤ ማትረፍ አልተቻለም። ሁሉም ተያይዞ ነው ያገኘንው። በራፉን ሰብረው ገብተው ነው። ቁልፉ ራሱ የተቆለፈበት አልወጣም። እንዳለ ነው የተዘጋበትን ነቅለው ከውስጥ ያሉ አንዳንድ ቁሳቁሶችን አውጥተው አቃጥለውት ያገኘንው። አብዛኞቻችን ጣራው እና ግድግዳው በእሳት ተበልቶ ነው የደረስንው” ሲሉ ዋና ጸሐፊው የዓይን እማኝነታቸውን ሰጥተዋል።
አደጋው መድረሱን ያረጋገጠው የደቡብ ጎንደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት በበኩሉ መስጊዱ የተቃጠለው “በሩ ተሰብሮ ተከፍቶ ከውስጥ ያሉ መፅሀፍት ሲቃጠሉ ተያይዞ መስጊዱ በመቀጣጠሉ” መሆኑን በፌስ ቡክ ገጹ አስታውቋል። ድርጊቱን የፈጸመው አካል ማንነትን ለማጋለጥ ከአካባቢው ነዋሪ ጋር ዛሬ ስብሰባ መካሄዱንም ገልጿል። እስከ እኩለ ቀን በዘለቀው በዚሁ ስብሰባ የዞን እና የወረዳ ኃላፊዎች ተገኝተዋል ተብሏል።
መስጊዱን በማቃጠል የተጠረጠሩ ግለሰቦች እስካሁን አለመያዛቸውን የሚናገሩት የአካባቢው የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ ድርጊቱ “ሆን ተብሎ የተፈጸመ ለመሆኑ አመላካች ናቸው” ያሏቸውን ለጀርመን ድምፅ ራድዮ ዘርዝረዋል። “ከፍርስራሹ ማየት እንደቻልነው መስጊድ ውስጥ ሆን ተብሎ ቁርአኖች ተሰብስበው አንድ ቦታ ነው የተቃጠሉት። ሁለተኛ ደግሞ ቁርአኖች የሚደረደሩበት መደርደሪያዎች ከቃጠሎው የተረፈው ነገር አልተገኘም፤ እንዳለ መውጣቱን ያመለክታል። ሌላኛው ደግሞ የመስጊዱ ምንጣፎች ሌላ ሰዋራ፣ ዘወር ያለ ቦታ ቁጥቋጦ ስር ደብቀውት ከረፈደ በኋላ እርሱንም ለማግኘት ተችሏል” ሲሉ አቶ እንድሪስ አስረድተዋል።
በደቡብ ጎንደር ዞን መስጊድ ሲቃጠል በአንድ ሳምንት ውስጥ የአሁኑ ለሶስተኛ ጊዜ ነው። የትላንትናው ቃጠሎ የደረሰበት የጃራ ገዶ ቀበሌ ሁለት መስጊዶች ከተቃጠሉበት የእስቴ ወረዳ በ50 ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት ላይ የሚገኝ ነው። በጃራ ገዱ ጊዜያዊ የመስገጃ ቦታ ለመቀለስ እና የተቃጠለውን መስጊድ መልሶ ለመገንባት የአካባቢው ነዋሪዎች በምክክር ላይ መሆናቸውን የአካባቢው የእስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ዋና ጸሐፊ ለጀርመን ራድዮ ተናግረዋል።
ምንጭ፦ የጀርመን ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
6 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ‼️
በደቡብ ጎንደር #እስቴ_ወረዳ ላይ ከሁለት መስጅዶች ቃጠሎ ጋር በተያያዘ #እጃቸው አለበት የተባሉ 6 #ተጠርጣሪዎች በአማራ ክልል ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በደቡብ ጎንደር #እስቴ_ወረዳ ላይ ከሁለት መስጅዶች ቃጠሎ ጋር በተያያዘ #እጃቸው አለበት የተባሉ 6 #ተጠርጣሪዎች በአማራ ክልል ፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update በደቡብ ጎንደር ዞን በመስጊዶች ላይ የደረሰውን ቃጠሎ በፅኑ #እንደሚያወግዝ የኢትዮጵያ ሀይማኖት ተቋማት ጉባዔ አስታወቀ፡፡
በተመሳሳይ በደቡብ ክልል ሀላባ ዞን የደረሰውን የቤተ እምነቶች ቃጠሎም #አውግዟል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በተመሳሳይ በደቡብ ክልል ሀላባ ዞን የደረሰውን የቤተ እምነቶች ቃጠሎም #አውግዟል፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን በሚገኙ ሁለት ወረዳዎች በመስጊዶች ላይ የደረሱ ጥቃቶችን አጥብቆ #እንደሚያወግዝ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ገለፀ፡፡
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ተጠርጣሪዎቹ ከእስር እየተለቀቁ ነው‼️
የድሬደዋ አስተዳደር በቅርቡ በከተማው በተካሄደው ተቃውሞ እና ሁከት ጋር በተያያዘ #ጠረጠርኳቸው በሚል በቁጥጥር ስር ካዋላቸው ከሦስት መቶ በላይ ሰዎች የአብዛኞቹን ክስ በማቋረጥ በነፃ እየለቀቀ ይገኛል። ከቀናት አስር በኃላ በቂ ማስረጃ ባለመኖሩ የተለቀቁ ተጠርጣሪዎችና ቤተሰቦች እንዲሁም ወዳጆች በእምባ ተራጭተዋል፡፡ በከተማው ለቀናት የተከሰተውን ተቃውሞ ተከትሎ የፀጥታ ሀይሉ በወሰደው ሰፊ እርምጃ ከሶስት መቶ በላይ የሚሆኑ ተጠርጣሪዎችን አፍሶ በመያዝ ከአስራ አምስት ቀናት በላይ በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው ሲመረመር ቆይቷል፡፡ ከነዚህ ተጠርጣሪዎች ሁለት መቶ አስራ ስምንት የሚሆኑትን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና ፖሊስ ውሰኔ ክሳቸው ተቋርጦ በነፃ እንዲለቀቁ ተደርጓል፡፡
ከሳምንት በፊት በሀላፊነት የተሾሙት የአስተዳደር ፖሊስ ኮምሽን ኮምሽነር ኮማንደር አለሙ መርጋ ተጠርጣሪዎቹ ስለተለቀቁበት ምክንያት አስረድተዋል፡፡
ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ተጠርጣሪዎችን በመልቀቅ ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ዐቃቤ ህግና ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን ከመልቀቃቸው በፊት ከተጠርጣሪዎች ፣ ከቤተሰብና በነፃ ጥብቅና ቆመው ከነበሩ የህግ ባለሞያዎች ጋር ውይይት አካሂደዋል። ኮምሽነሩ ስለውይይቱ ዓላማ ተናግረዋል፡፡ በተለያዩ ቀናት በተካሄደው በዚህ ውይይት በከተማው የተፈጠረውን ሁከት ተከትሎ በጅምላ ተይዘው የቆዩ ተጠርጣሪዎች ከድርጊቱ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ሳይኖር ጭምር መሆኑነንና፣ በምርመራ ሂደትም ከመርማሪዎች ከብቃት ጋር የተያያዙ ችግሮች እንደነበሩ ተነስተዋል፡፡ ወጣቶቹም #በሰላማዊ መንገድ ትግላችንን እንቐጥላለል ብለዋል፡፡
ከህብረተሰቡ ለተነሱት ጉዳዮች በፖሊስ እና ዐቃቤ ህግ በኩል ተወስደው የሚታረሙ መሆኑ ተገልፇል፡፡ በሌላ በኩል ከዚሁ ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው ፍ/ቤት ቀርበው ግዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ከነበሩና ዛሬ ፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ዘጠና ተጠርጣሪዎች አብዛኞቹን ክስ በማቋረጥ መልቀቃቸው ለፍ/ቤቱ ተገልፃል፡፡
ምንጭ፦ የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የድሬደዋ አስተዳደር በቅርቡ በከተማው በተካሄደው ተቃውሞ እና ሁከት ጋር በተያያዘ #ጠረጠርኳቸው በሚል በቁጥጥር ስር ካዋላቸው ከሦስት መቶ በላይ ሰዎች የአብዛኞቹን ክስ በማቋረጥ በነፃ እየለቀቀ ይገኛል። ከቀናት አስር በኃላ በቂ ማስረጃ ባለመኖሩ የተለቀቁ ተጠርጣሪዎችና ቤተሰቦች እንዲሁም ወዳጆች በእምባ ተራጭተዋል፡፡ በከተማው ለቀናት የተከሰተውን ተቃውሞ ተከትሎ የፀጥታ ሀይሉ በወሰደው ሰፊ እርምጃ ከሶስት መቶ በላይ የሚሆኑ ተጠርጣሪዎችን አፍሶ በመያዝ ከአስራ አምስት ቀናት በላይ በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው ሲመረመር ቆይቷል፡፡ ከነዚህ ተጠርጣሪዎች ሁለት መቶ አስራ ስምንት የሚሆኑትን የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና ፖሊስ ውሰኔ ክሳቸው ተቋርጦ በነፃ እንዲለቀቁ ተደርጓል፡፡
ከሳምንት በፊት በሀላፊነት የተሾሙት የአስተዳደር ፖሊስ ኮምሽን ኮምሽነር ኮማንደር አለሙ መርጋ ተጠርጣሪዎቹ ስለተለቀቁበት ምክንያት አስረድተዋል፡፡
ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ተጠርጣሪዎችን በመልቀቅ ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ዐቃቤ ህግና ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹን ከመልቀቃቸው በፊት ከተጠርጣሪዎች ፣ ከቤተሰብና በነፃ ጥብቅና ቆመው ከነበሩ የህግ ባለሞያዎች ጋር ውይይት አካሂደዋል። ኮምሽነሩ ስለውይይቱ ዓላማ ተናግረዋል፡፡ በተለያዩ ቀናት በተካሄደው በዚህ ውይይት በከተማው የተፈጠረውን ሁከት ተከትሎ በጅምላ ተይዘው የቆዩ ተጠርጣሪዎች ከድርጊቱ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ሳይኖር ጭምር መሆኑነንና፣ በምርመራ ሂደትም ከመርማሪዎች ከብቃት ጋር የተያያዙ ችግሮች እንደነበሩ ተነስተዋል፡፡ ወጣቶቹም #በሰላማዊ መንገድ ትግላችንን እንቐጥላለል ብለዋል፡፡
ከህብረተሰቡ ለተነሱት ጉዳዮች በፖሊስ እና ዐቃቤ ህግ በኩል ተወስደው የሚታረሙ መሆኑ ተገልፇል፡፡ በሌላ በኩል ከዚሁ ጋር በተያያዘ ተጠርጥረው ፍ/ቤት ቀርበው ግዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ከነበሩና ዛሬ ፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ዘጠና ተጠርጣሪዎች አብዛኞቹን ክስ በማቋረጥ መልቀቃቸው ለፍ/ቤቱ ተገልፃል፡፡
ምንጭ፦ የጀርመን ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ታንዛኒያ ሰሞኑን 1 ሺህ 900 ኢትዮጵያዊያን ስደተኛ እስረኞችን #ለመልቀቅ ተስማምታለች፡፡ እስረኞቹ የሚለቀቁት በዳሬሰላም የኢትዮጵያ ኢምባሲ ከታንዛኒያ መንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ባደረገው ስምምነት መሠረት መሆኑን የኬንያው ዴይሊ ኔሽን አስነብቧል፡፡ ስደተኞቹ በምን ወንጀል እንደታሰሩ ባይገለጽም በርካታ ስደተኞች በየጊዜው በሕገ ወጥ መንገድ በታንዛኒያ በኩል አቋርጠው ወደ ደቡብ አፍሪካ ሊሻገሩ ሲሉ እንደሚያዙ ተደጋግሞ ተዘግቧል፡፡
Via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia
“የህዳሴ ግድብን #ለማጠናቀቅ ተጨማሪ ማራዘሚያ ጊዜ ሊኖር አይገባም” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር #ደመቀ_መኮንን
.
.
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተያዘው የጊዜ መርሃ-ግብር ለማጠናቀቅ ርብርብ መደረግ እንደሚገባ የግድቡ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።
በአምስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ዕቅድ ተይዞለት የነበረው ግድቡ ስምንት ዓመታት አለመጠናቀቁን የተናገሩት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለዚህም በኢትዮጵያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) መሰራት የነበረበት የግድቡ ኤሌክትሮ ሜካኒካልና ተያያዥ ተግባራት አፈፃፀም #በመጓተቱ ነው ብለዋል።
በዚህም የተነሳ ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ ተጨማሪ አራት ዓመታት አስፈልጓል፤ ይሁንና አሁን ላይ መንግስት ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት ፕሮጀክቱን በተያዘው የጊዜ ገደብ በጥራትና በብቃት ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ክትትል ያደርጋል ብለዋል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
ምንጭ፦ ኢ.ፕ.ድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተያዘው የጊዜ መርሃ-ግብር ለማጠናቀቅ ርብርብ መደረግ እንደሚገባ የግድቡ ህዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።
በአምስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ ዕቅድ ተይዞለት የነበረው ግድቡ ስምንት ዓመታት አለመጠናቀቁን የተናገሩት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለዚህም በኢትዮጵያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) መሰራት የነበረበት የግድቡ ኤሌክትሮ ሜካኒካልና ተያያዥ ተግባራት አፈፃፀም #በመጓተቱ ነው ብለዋል።
በዚህም የተነሳ ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ ተጨማሪ አራት ዓመታት አስፈልጓል፤ ይሁንና አሁን ላይ መንግስት ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት ፕሮጀክቱን በተያዘው የጊዜ ገደብ በጥራትና በብቃት ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ክትትል ያደርጋል ብለዋል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ።
ምንጭ፦ ኢ.ፕ.ድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በመንግስትና በኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) መካከል እርቅ ለማውረድ የተቋቋመው የቴክኒክ ኮሚቴ የፊታችን ረቡዕ ወደተለያዩ የኦሮሚያ ዞኖች እንደሚሰማራ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡ ኮሚቴው ወደ ወለጋ ዞኖች፣ ጉጂ ዞኖችና ቦረና ዞን፣ ሰሜን ሸዋ፣ ኢሉ አባቦራና ፈንታሌ ዞኖች እንደሚሰማራ ገልጿል፡፡ ኮሚቴው ከሁለቱም አካላት ጋር ውይይት ማድረጉንና ከዚህ ቀደም ተወስኖ የነበረው ቀነ ገደብ ላይ ተጨማሪ 10 ቀናት መጨመሩን የቀድሞ የቱለማ አባገዳ #በየነ_ሰንበቶ ገልጸዋል፡፡
ምንጭ:- OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ:- OBN
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀዋሳ🔝
በበደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት #በሃዋሳ ከተማ የታክስ ንቅናቄ መድረክ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ #አዳነች_አቤቤ በተገኙበት በይፋ ተከፈተ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በበደቡብ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት #በሃዋሳ ከተማ የታክስ ንቅናቄ መድረክ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ #አዳነች_አቤቤ በተገኙበት በይፋ ተከፈተ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia