TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በጅግጅጋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 41 ሺህ 693 የአሜሪካ ዶላር በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ለማስወጣት የሞከሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ግለሰቦቹ በዛሬው ዕለት #በቶጎ_ጫሌ መቆጣጠሪያ ጣቢያ መያዛቸዉን የጅግጅጋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ደመላሽ ተሾመ ተናግረዋል፡፡

Via~etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia