አጋሮ⬆️አጋሮ ዛሬ በመጠኑም ቢሆን ወደ እንቅስቃሴ እየተመለሰች ነው። ትላንትና ውጥረት ውስጥ በዋለችው አጋሮ የአንድ ሰው ህይወት መጥፋቱ ይታወቃል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከpc2 (ጤና ተማሪዎች) ለታዳጊዋ የህክምና ተማሪ ማርያም ተስፋዬ የህክምና ወጪ የ1,315 ብር ድጋድ ማድረጋቸው አሳውቀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update ጥቂት የሠራዊት አባላት ወደ ቤተ መንግስት እንዲሄዱ ከጀርባ በመሆን #ሲያነሳሱ የነበሩ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑን የኢፌዴሪ የመከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል #ሰዓረ_መኮንን አስታውቀዋል።
ቪድዮ፦ TIKVAH-ETH
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ቪድዮ፦ TIKVAH-ETH
@tsegabwolde @tikvahethiopia
‹‹በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የፓለቲካ ፓርቲዎች እንቅሰቃሴ ማድረግ #ፈጽሞ አይፈቀድም፡፡›› ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ #ደመቀ_መኮንን
ክልከላው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) #የሚያካትት እንደሆነም ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሰምቷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ክልከላው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) #የሚያካትት እንደሆነም ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተሰምቷል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት አቶ ለማ መገርሳ ብ/ጄነራል #ከማል_ገልቹን የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደርና የፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አድርገው ሾሙ፡፡
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽ ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽ ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ለተመራቂ ተማሪዎች‼️ዘንድሮ በትምህርት ፍኖተ ካርታው ምክንያት ተመራቂ የለም እየተባለ የሚሰራጨው መረጃ #ሀሰት መሆኑን አውቃችሁ አመቱን በደስታ እና በስኬት ለማጠናቀቅ ዝግጅት ማድረጋችሁን ቀጥሉ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የዘንድሮውን የአእምሮ ጤና ቀንን ምክንያት በማድረግ በወጣ አንድ ዘገባ መሰረት 27 በመቶ የኢትዮጵያ ህዝብ #የአእምሮ ህመም እንዳለበት ተገልጿል።
ምንጭ፦ ebs አዲስ ነገር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ ebs አዲስ ነገር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኮሎኔል #አበበ_ገረሱ የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደርና የፀጥታ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል፡፡
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ:- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia