ከዘርማ⬆️
"ሄይ "ፀግሽ እንዴት ነህ" ትናንትና ቅዳሜ 12/01/2011 ዓ.ም የጉራጌ ዘርማዎች የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እና የንግዱን ሕ/ሰብ በማስተባበር በጉራጌ ዞን ውስጥ በ መስቃን እና ማረቆ ወረዳ በተፈጠረው ግጭት ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች መገልገያ የሚሆን 200 ፍራሽ፣ 200 መመገቢያ እቃ እና 70 አንሶላ ና የ እናቶች ልብስ......ወዘተ. ለሁለቱም ወረዳ ተፈናቃዮች በ ሁለት Isuzu መኪና በመጫን ቦታው ድረስ በመሄድ ለግሰናል፡፡ ዘርማ ኢትዮጵያ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"ሄይ "ፀግሽ እንዴት ነህ" ትናንትና ቅዳሜ 12/01/2011 ዓ.ም የጉራጌ ዘርማዎች የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ እና የንግዱን ሕ/ሰብ በማስተባበር በጉራጌ ዞን ውስጥ በ መስቃን እና ማረቆ ወረዳ በተፈጠረው ግጭት ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች መገልገያ የሚሆን 200 ፍራሽ፣ 200 መመገቢያ እቃ እና 70 አንሶላ ና የ እናቶች ልብስ......ወዘተ. ለሁለቱም ወረዳ ተፈናቃዮች በ ሁለት Isuzu መኪና በመጫን ቦታው ድረስ በመሄድ ለግሰናል፡፡ ዘርማ ኢትዮጵያ"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በአዲስ አበባ የተለያዩ ካምፖች ተጠልለው ከነበሩ ወገኖቻች መሐል የተወሰኑት ወደ ቀዬያቸው በዛሬው እለት ተመልሰዋል። የቀሩት ደግሞ አዲስ አበባ ባሉ አዳዲስ ካምፖች ተዛውረዋል።
በዛሬው እለት ወገኖቻችንን ለመርዳት ያዘጋጃችሁትን እህል ውሀ እና ቁሳቁሶች ለመለገስ የሚቻለው #በዊንጌት ትምህርት ቤት ብቻ ነው።
የከዚህ ቀደም ካምፖች እየተዘጉ በመሆኑ ደጋግ ሰዎች እንዳይንገላቱ መልዕክቱን ሼር በማድረግ ተባበሩን።
©ያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በዛሬው እለት ወገኖቻችንን ለመርዳት ያዘጋጃችሁትን እህል ውሀ እና ቁሳቁሶች ለመለገስ የሚቻለው #በዊንጌት ትምህርት ቤት ብቻ ነው።
የከዚህ ቀደም ካምፖች እየተዘጉ በመሆኑ ደጋግ ሰዎች እንዳይንገላቱ መልዕክቱን ሼር በማድረግ ተባበሩን።
©ያሬድ ሹመቴ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#update ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በዛሬው ዕለት በግንባታ ላይ የሚገኘውን የሻሸመኔ የተቀናጀ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ማዕከል
ጎብኝተዋል፡፡
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጎብኝተዋል፡፡
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ከቡራዩ ከተፈናቀሉ ዜጎች በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ ያሉ #ተፈናቃይ ዜጎች ቁጥር 1 ሺህ 514 ብቻ ናቸው፡፡ በቡራዩ በአሁኑ ወቅት በተፈጠረው #መረጋጋት በአዲስ አበባ ጊዜያዊ የመጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው ከነበሩ 11 ሺህ 902 ያህሉ ወደመጡበት የመኖሪያ ቀያቸው በአዲስ አበባ አስተዳደር አማካይነት ተመልሰዋል፡፡
©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©የአዲስ አበባ ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
🇪🇹መልዕክት ለዳያስፓራ!! 🌎
የRingAround Appን በስልካችሁ ላይ ቶሎ በመጫን ወደ ሀገር ቤት ይደውሉ!
ለመጫን
➡️ https://ringaround.lpages.co/et-tikvah-downloadringaroundapp
ነፃ! ነፃ! ነፃ!😱😱😱
ዛሬውኑ ሲጭኑት
በሰሜን አሜሪካ $2 የመደወያ ዶላርን በነፃ እንሰጣለን!
በአውሮፓና በአውስትራልያ $1 የመደወያ ዶላርን በነፃ እንሰጣለን!
➡️ይሞክሩን
https://ringaround.lpages.co/et-tikvah-downloadringaroundapp
በውጭ ሀገር ለሚገኙ ዘመዶቾ ያጋሩ!
በተጨማሪ፦ @RobelTDesta
የRingAround Appን በስልካችሁ ላይ ቶሎ በመጫን ወደ ሀገር ቤት ይደውሉ!
ለመጫን
➡️ https://ringaround.lpages.co/et-tikvah-downloadringaroundapp
ነፃ! ነፃ! ነፃ!😱😱😱
ዛሬውኑ ሲጭኑት
በሰሜን አሜሪካ $2 የመደወያ ዶላርን በነፃ እንሰጣለን!
በአውሮፓና በአውስትራልያ $1 የመደወያ ዶላርን በነፃ እንሰጣለን!
➡️ይሞክሩን
https://ringaround.lpages.co/et-tikvah-downloadringaroundapp
በውጭ ሀገር ለሚገኙ ዘመዶቾ ያጋሩ!
በተጨማሪ፦ @RobelTDesta
የሀ-በሻ የኪነ ህንፃ ተማሪዎች ማህበር⬆️
በሀገራችን የመጀመሪያው በሀበሻ የተዘጋጀ የአርክቴክቸር እና የንድፍ አውደርዕይ በልደታ መርካቶ ህንፃ ላይ ከመስከረም 11-13 ድረስ ተካሂዷል። በዚህ አውደርዕይ ላይ ብዙ ታዋቂ አርቲስቶች እና አርክቴክቶች ተገኝተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሀገራችን የመጀመሪያው በሀበሻ የተዘጋጀ የአርክቴክቸር እና የንድፍ አውደርዕይ በልደታ መርካቶ ህንፃ ላይ ከመስከረም 11-13 ድረስ ተካሂዷል። በዚህ አውደርዕይ ላይ ብዙ ታዋቂ አርቲስቶች እና አርክቴክቶች ተገኝተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አርበኞች ግንባር⬆️
መቀመጫውን በኤርትራ አድርጎ የኢትዮጵያን መንግስት በነፍጥ ለማውረድ ሲታገል የቆየው የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከግንቦት ሰባት ጋር የነበረውን ጥምረት #ማፍረሱን ዛሬ አስታውቋል። ግንባሩ ከግንቦት ሰባት ጋር ውህደት በፈጸመበት ወቅት የተስማማባቸው ውሎች #አለመከበራቸውን ለመለያየቱ በምክንያትነት ጠቅሷል። በቅርቡ የራሴን ጠቅላላ ጉባኤም እጠራለሁ ብሏል።
©DW Amharic
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መቀመጫውን በኤርትራ አድርጎ የኢትዮጵያን መንግስት በነፍጥ ለማውረድ ሲታገል የቆየው የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ከግንቦት ሰባት ጋር የነበረውን ጥምረት #ማፍረሱን ዛሬ አስታውቋል። ግንባሩ ከግንቦት ሰባት ጋር ውህደት በፈጸመበት ወቅት የተስማማባቸው ውሎች #አለመከበራቸውን ለመለያየቱ በምክንያትነት ጠቅሷል። በቅርቡ የራሴን ጠቅላላ ጉባኤም እጠራለሁ ብሏል።
©DW Amharic
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ድሬዳዋ⬇️
የፀረ- ሰላም ሃይሎችን ድብቅ አጀንዳ ነቅተው በመከላከልና ለዘመናት የገነቡትን #ፍቅር በማቆየት የተጀመረውን አገራዊ የለውጥ ሂደት ከዳር ለማድረስ እንደሚሰሩ የድሬዳዋ #ገንደ_ተስፋ ወጣቶችና ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ወጣቶቹ #ከፖሊስ ጋር በመስራትና ድብቅ አጀንዳ ያነገቡ አካላትን ሴራ በማክሸፍ ለአካባቢያቸው ለሰላም መስፈን ግንባር ደቀም ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡም ገልፀዋል፡፡
በድሬዳዋ ልዩ ስሙ ገንደ ተስፋ በተባለ አካባቢ በመኖሪያ ቤቶች ላይ ማንነታቸው ለጊዜው ባልታወቁ አካላት ልዩ #የቀለም ምልክት መቀባትን ተከትሎ በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተው ግጭት እዚህም ሊፈጠር ይሆን በሚል ነዋሪዎች ስጋት ውስጥ ገብተው እንደነበር ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ ለችግሩ #መፍትሄ ለማምጣት ውይይት ያደረጉት የአካባቢው ወጣቶችና ነዋሪዎች በድሬዳዋ የሚኖሩ ብሔር ብሔረሰቦች
ለዘመናት የገነቡት ፍቅር ድብቅ አላማን ባነገቡ ፀረ-ሰላም አካላት ሴራ እንደማይደናቀፍ ተናግረዋል።
©ኤዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፀረ- ሰላም ሃይሎችን ድብቅ አጀንዳ ነቅተው በመከላከልና ለዘመናት የገነቡትን #ፍቅር በማቆየት የተጀመረውን አገራዊ የለውጥ ሂደት ከዳር ለማድረስ እንደሚሰሩ የድሬዳዋ #ገንደ_ተስፋ ወጣቶችና ነዋሪዎች ተናግረዋል።
ወጣቶቹ #ከፖሊስ ጋር በመስራትና ድብቅ አጀንዳ ያነገቡ አካላትን ሴራ በማክሸፍ ለአካባቢያቸው ለሰላም መስፈን ግንባር ደቀም ኃላፊነታቸውን እንደሚወጡም ገልፀዋል፡፡
በድሬዳዋ ልዩ ስሙ ገንደ ተስፋ በተባለ አካባቢ በመኖሪያ ቤቶች ላይ ማንነታቸው ለጊዜው ባልታወቁ አካላት ልዩ #የቀለም ምልክት መቀባትን ተከትሎ በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተው ግጭት እዚህም ሊፈጠር ይሆን በሚል ነዋሪዎች ስጋት ውስጥ ገብተው እንደነበር ይታወሳል።
ይህንን ተከትሎ ለችግሩ #መፍትሄ ለማምጣት ውይይት ያደረጉት የአካባቢው ወጣቶችና ነዋሪዎች በድሬዳዋ የሚኖሩ ብሔር ብሔረሰቦች
ለዘመናት የገነቡት ፍቅር ድብቅ አላማን ባነገቡ ፀረ-ሰላም አካላት ሴራ እንደማይደናቀፍ ተናግረዋል።
©ኤዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA via @like
ይሄን ሰው አማራ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄን ሰው ኦሮሞ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄን ሰው ጉራጌ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄ ሰው ከትግራይ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄ ሰው ከደቡብ ኧረ ሚለው ማነው
ቢለያይም ቋንቋው ደማችን አንድ ነው።
💉💉ደማችን አንድ ነው💉💉
💚💛❤️ሰላም እደሩ💚💛❤️
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ይሄን ሰው ኦሮሞ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄን ሰው ጉራጌ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄ ሰው ከትግራይ ኧረ ሚለው ማነው
ይሄ ሰው ከደቡብ ኧረ ሚለው ማነው
ቢለያይም ቋንቋው ደማችን አንድ ነው።
💉💉ደማችን አንድ ነው💉💉
💚💛❤️ሰላም እደሩ💚💛❤️
@tsegabwolde @tikvahethiopia