ስለምርጫ 2013 ወቅታዊ ጉዳይ ምን ማወቅ አለብኝ ?
- 6ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ሊደረገው የቀረው ጊዜ 3 ሳምንታት : 06 ቀናት : 21 ሰዓታት ብቻ ነው።
- በጊዜያዊነት በተሰበሰበው መረጃ (ያለፉት ሶስት ቀናትን ሳይጨምር) 28,731,935 ያህል መራጮች ተመዝግበዋል።
- የአውሮፓ ህብረት ምርጫውን ለመታዘብ አይመጣም።
- መንግስት የኢትዮጵያን ሉኣላዊነት የሚፃረሩ ፣ ነፃነቷን የሚዳፈሩ፣ ደህንነቷን አደጋ ላይ የሚጥሉ ከዚህ በፊት ተጠይቆ የማያውቅ ጥያቄ ጠይቀው አይሆንም ስለተባሉ ነው የቀሩት ብሏል።
- የአውሮፓ ሕብረት የኢትዮጵያን ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም በማጤን ምርጫውን እንዲታዘብ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጠይቋል፤ መንግስት ሆነ አውሮፓ ህብረት የልተስማሙበትን ጉዳይ በግልፅ ለህዝብ ይግለፁም ብሏል።
- በአዲስ አበባ ፣ ድሬዳዋ ፣ አማራ ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፣በደቡብ ፣ ጋምቤላ ፣ ሃረሪ፣ ኦሮሚያና ሲዳማ የመራጮች ምዝገባ እስከ ግንቦት 6 ተራዝሟል።
- አሁንም የአገልግለት ክፍያ አልተፈፀምልንም የሚሉ ምርጫ አስፈፃሚዎች ያሉ ሲሆን ምርጫ ቦርድ ከጥቂት ቀናት በፊህ ምርጫ ቦርድ 67,405 ክፍያ መክፈሉን ለቀሪዎቹም ለመክፈል እየሰራ መሆን አሳውቆ ነበር።
- የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የምርጫ ምዝገባ በ www.nebe.org.et/ovrs እየተካሄደ ይገኛል።
- የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ለምርጫው በሚል ከምርጫው በፊት 1 ሳምንት እና ከምርጫ በኋላ 1 ሳምንት አጠቃላይ 2 ሳምንት ያህል ተማሪዎቻቸውን እንደሚበትኑ እያሳወቁ ነው።
- MoSHE ለ @tikvahuniversity ተማሪዎች በምርጫው ላይ እንዴት እንደሚሳተፉ ገና እንዳልተወሰነ ፤ በቅርቡ ግን መግለጫ እንደሚሰጥበት አሳውቋል።
@tikvahethiopia
- 6ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ሊደረገው የቀረው ጊዜ 3 ሳምንታት : 06 ቀናት : 21 ሰዓታት ብቻ ነው።
- በጊዜያዊነት በተሰበሰበው መረጃ (ያለፉት ሶስት ቀናትን ሳይጨምር) 28,731,935 ያህል መራጮች ተመዝግበዋል።
- የአውሮፓ ህብረት ምርጫውን ለመታዘብ አይመጣም።
- መንግስት የኢትዮጵያን ሉኣላዊነት የሚፃረሩ ፣ ነፃነቷን የሚዳፈሩ፣ ደህንነቷን አደጋ ላይ የሚጥሉ ከዚህ በፊት ተጠይቆ የማያውቅ ጥያቄ ጠይቀው አይሆንም ስለተባሉ ነው የቀሩት ብሏል።
- የአውሮፓ ሕብረት የኢትዮጵያን ምርጫ ላለመታዘብ የያዘውን አቋም በማጤን ምርጫውን እንዲታዘብ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጠይቋል፤ መንግስት ሆነ አውሮፓ ህብረት የልተስማሙበትን ጉዳይ በግልፅ ለህዝብ ይግለፁም ብሏል።
- በአዲስ አበባ ፣ ድሬዳዋ ፣ አማራ ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፣በደቡብ ፣ ጋምቤላ ፣ ሃረሪ፣ ኦሮሚያና ሲዳማ የመራጮች ምዝገባ እስከ ግንቦት 6 ተራዝሟል።
- አሁንም የአገልግለት ክፍያ አልተፈፀምልንም የሚሉ ምርጫ አስፈፃሚዎች ያሉ ሲሆን ምርጫ ቦርድ ከጥቂት ቀናት በፊህ ምርጫ ቦርድ 67,405 ክፍያ መክፈሉን ለቀሪዎቹም ለመክፈል እየሰራ መሆን አሳውቆ ነበር።
- የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የምርጫ ምዝገባ በ www.nebe.org.et/ovrs እየተካሄደ ይገኛል።
- የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን ለምርጫው በሚል ከምርጫው በፊት 1 ሳምንት እና ከምርጫ በኋላ 1 ሳምንት አጠቃላይ 2 ሳምንት ያህል ተማሪዎቻቸውን እንደሚበትኑ እያሳወቁ ነው።
- MoSHE ለ @tikvahuniversity ተማሪዎች በምርጫው ላይ እንዴት እንደሚሳተፉ ገና እንዳልተወሰነ ፤ በቅርቡ ግን መግለጫ እንደሚሰጥበት አሳውቋል።
@tikvahethiopia
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በትግራይ ክልል ጉዳይ የተናገሩበት ቪድዮ ፦
ይህ ከ14 ደቂቃ በላይ ርዝማኔ ያለው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በትግራይ ጉዳይ የሚናገሩበት ቪድዮ የተቀረፀው በሞባይል ነው።
ቪድዮው Dennis Wadley በተባሉና የሳቸው የቅርብ ወዳጅ በሆኑ ሰው በሞባይል የተቀረፀ መሆኑ ነው የተገለፀው።
Dennis Wadley በአሜሪካ መቀመጫነቱን ያደረገው የBridges of Hope ድርጅት መሪ ሲሆኑ ለረጅም ዓመታት የብፁእነታቸውን ወዳጅ እንደሆኑ ተነግሯል።
ባለፈው ወር Dennis Wadley ወደ አዲስ አበባ መጥተው በነበረበት ወቅት ነው ይህ ቪድዮ በአይፎን እጅ ስልካቸው ቀርፀው የሄዱት።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በቪድዮው ላይ ምን ሲናገሩ ይደመጣል ?
- ትግራይ ውስጥ ይሰራል ያሉት አረመኒያዊ ስራ እንዲቆም ያቀረቡት ጥይቄ አልተሳካም ፤ ፍቃድ አልተሰጠም ብለዋል።
- የሚናገሩት ሁሉ በተደጋጋሚ ሁሌ እንደሚመለስ እና ፍቃድ እንዳላገኙ ተናግረዋል።
- የእኔን ችግር እኔ ብቻ ነኝ የማውቀው ያሉ ሲሆን በትግራይ እየተፈፀመነው ያሉትን አረመኒያዊ ስራ ለመቃወም ብዙ ጊዜ እነድሞከሩ ነገር ግን ስላልተፈቀደ እየታፈነ እየቀረ ነው ያለው ብለዋል።
- በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፣ በሸዋሮቢት በሌሎችም ቦታዎች ችግር አለ ያሉ ሲሆን የትግራይ ግን እጅግ የከፋ ፣ ጭካኔ የተሞላበት ነው ብለዋል።
- ዓለም አውቆታል ብዬ ሚያዚያ 7/2013 ያደረኩት ቃለምልልስ ታግዶ ቀርቷል ብለዋል።
- አሁን 6 ወር ሆኗል እስካሁን ግድያ እና ግፍ አሁንም አለ ብለዋል። ይህን ሁኔታ እግዚአብሔር እንዴት እንደሚመልሰው የራሱ ዳኝነት አለው ብለዋል።
ያንብቡ : telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-05-08
@tikvahethiopia
ይህ ከ14 ደቂቃ በላይ ርዝማኔ ያለው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በትግራይ ጉዳይ የሚናገሩበት ቪድዮ የተቀረፀው በሞባይል ነው።
ቪድዮው Dennis Wadley በተባሉና የሳቸው የቅርብ ወዳጅ በሆኑ ሰው በሞባይል የተቀረፀ መሆኑ ነው የተገለፀው።
Dennis Wadley በአሜሪካ መቀመጫነቱን ያደረገው የBridges of Hope ድርጅት መሪ ሲሆኑ ለረጅም ዓመታት የብፁእነታቸውን ወዳጅ እንደሆኑ ተነግሯል።
ባለፈው ወር Dennis Wadley ወደ አዲስ አበባ መጥተው በነበረበት ወቅት ነው ይህ ቪድዮ በአይፎን እጅ ስልካቸው ቀርፀው የሄዱት።
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ በቪድዮው ላይ ምን ሲናገሩ ይደመጣል ?
- ትግራይ ውስጥ ይሰራል ያሉት አረመኒያዊ ስራ እንዲቆም ያቀረቡት ጥይቄ አልተሳካም ፤ ፍቃድ አልተሰጠም ብለዋል።
- የሚናገሩት ሁሉ በተደጋጋሚ ሁሌ እንደሚመለስ እና ፍቃድ እንዳላገኙ ተናግረዋል።
- የእኔን ችግር እኔ ብቻ ነኝ የማውቀው ያሉ ሲሆን በትግራይ እየተፈፀመነው ያሉትን አረመኒያዊ ስራ ለመቃወም ብዙ ጊዜ እነድሞከሩ ነገር ግን ስላልተፈቀደ እየታፈነ እየቀረ ነው ያለው ብለዋል።
- በኦሮሚያ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፣ በሸዋሮቢት በሌሎችም ቦታዎች ችግር አለ ያሉ ሲሆን የትግራይ ግን እጅግ የከፋ ፣ ጭካኔ የተሞላበት ነው ብለዋል።
- ዓለም አውቆታል ብዬ ሚያዚያ 7/2013 ያደረኩት ቃለምልልስ ታግዶ ቀርቷል ብለዋል።
- አሁን 6 ወር ሆኗል እስካሁን ግድያ እና ግፍ አሁንም አለ ብለዋል። ይህን ሁኔታ እግዚአብሔር እንዴት እንደሚመልሰው የራሱ ዳኝነት አለው ብለዋል።
ያንብቡ : telegra.ph/Tikvah-Ethiopia-05-08
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
የሞጀ-ሀዋሳ ክፍያ መንገድ ! 92 ኪሜ ርዝመት ያለው የሞጆ-ሀዋሳ የክፊያ ፍጥነት መንገድ የመጀመሪያው ክፍል የሆነው የሞጆ-ባቱ ክፍያ የፍጥነት መንገድ መጠናቀቁ ተገልጿል። ይህ መንገድ በቅርቡ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል ተብሏል። መንገዱ መሄጃ እና መምጫውን ጨምሮ 4 ተሽከርካሪዎችን በአንድ ጊዜ የሚያስተናግድ ዘመናዊ መንገድ እንደሆነ ተገልጿል። እንደ አዲስ አበባ- አዳማ እንዲሁም ድሬደዋ-ደዋሌ የፍጥነት…
* Update
ከአዲስ አበባ ሞያሌ - ከናይሮቢ ሞንባሳ የመንገድ ኮሊደር የሆነው የሞጆ - ሀዋሳ መንገድ በኮንትራት 1 እና 2 ያሉት ወደ 90 ኪሎሜትር ግንባታ ተጠናቋል፤ መንገዱ ዛሬ እንደሚመረቅም ከetv የተገኘው መረጃ ያሳያል።
አጭር መረጃ፦
- ከሞጆ - ሀዋሳ ድረስ እየተገነባ ያለው የፍጥነት መንገድ አጠቃላይ 13.7 ቢሊዮን ብር የተበጀተለት ሲሆን ውጪው ከዓለም ባንክ፣ ከአፍሪካ ልማት ባንክ፣ ከቻይና እና ኮሪያ ኤግዚም ባንክ በተገኘ ብድር ቀሪው በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነው።
- ከሞጆ እንደ ሀዋሳ ባለው ግንባታ 4 ኮንትራክተሮች እየተሳተፉ ነው።
- ዛሬ የሚመረቀው በኮንትራንት አንድ ከሞጆ - መቂ ፤ ከመቂ - ባቱ ያለው መንገድ ነው።
- ከሞጆ - መቂ 56 ኪሎሜትር መንገድ ግንባታ ያከናወነው የቻይናው ሬልዌይስ ሰቨን ግሩፕ ነው።
- ከመቂ - ባቱ 37 ኪሎሜትር መንገድ ግንባታ ያከናወነው የኮሪያው ዲዮ ኢንጃነሪግን ግሩፕ ነው።
- መንገዱ 37 ሜትር ስፋ አለው፤ በሁለት አካፋይ የ9 ሜትር ልዩነት ላይ ሁለት ተሽከርካሪዎች በአንዴ ማንቀሳቀስ ይችላል።
- መንገዱ ላይ የሚገኙ ከተሞችን እድገት ያፋጥናል ተብሎ ታምኗል።
- የሀገሪቱን ኢኮኖሚያ ይበልጥ ከፍ ያደርገዋል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
ከአዲስ አበባ ሞያሌ - ከናይሮቢ ሞንባሳ የመንገድ ኮሊደር የሆነው የሞጆ - ሀዋሳ መንገድ በኮንትራት 1 እና 2 ያሉት ወደ 90 ኪሎሜትር ግንባታ ተጠናቋል፤ መንገዱ ዛሬ እንደሚመረቅም ከetv የተገኘው መረጃ ያሳያል።
አጭር መረጃ፦
- ከሞጆ - ሀዋሳ ድረስ እየተገነባ ያለው የፍጥነት መንገድ አጠቃላይ 13.7 ቢሊዮን ብር የተበጀተለት ሲሆን ውጪው ከዓለም ባንክ፣ ከአፍሪካ ልማት ባንክ፣ ከቻይና እና ኮሪያ ኤግዚም ባንክ በተገኘ ብድር ቀሪው በኢትዮጵያ መንግስት የሚሸፈን ነው።
- ከሞጆ እንደ ሀዋሳ ባለው ግንባታ 4 ኮንትራክተሮች እየተሳተፉ ነው።
- ዛሬ የሚመረቀው በኮንትራንት አንድ ከሞጆ - መቂ ፤ ከመቂ - ባቱ ያለው መንገድ ነው።
- ከሞጆ - መቂ 56 ኪሎሜትር መንገድ ግንባታ ያከናወነው የቻይናው ሬልዌይስ ሰቨን ግሩፕ ነው።
- ከመቂ - ባቱ 37 ኪሎሜትር መንገድ ግንባታ ያከናወነው የኮሪያው ዲዮ ኢንጃነሪግን ግሩፕ ነው።
- መንገዱ 37 ሜትር ስፋ አለው፤ በሁለት አካፋይ የ9 ሜትር ልዩነት ላይ ሁለት ተሽከርካሪዎች በአንዴ ማንቀሳቀስ ይችላል።
- መንገዱ ላይ የሚገኙ ከተሞችን እድገት ያፋጥናል ተብሎ ታምኗል።
- የሀገሪቱን ኢኮኖሚያ ይበልጥ ከፍ ያደርገዋል ተብሎ ይጠበቃል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
#FDREDefenseForce
የ15ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት የ3 ወራት ስልጠና ዝግጅቱን አጠናቆ ቀጠናውን ለመረከብ በድሬድዋ ኤርፖርት አሸኛኘት ተደረጎለታል።
በተመሳሳይ በዩኒሚስ ሚሽን የተሰማራዉ የ12ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ ከ18 ወራት ቆይታ በኋላ በደቡብ ሱዳን የሰላም ማስከበር ግዳጁን አጠናቆ ወደ ሀገሩ ተመልሷል፡፡
በተጨማሪ በዩናሚድ ዳርፉር ሚሽን የተሰማራው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃም ከ 6 ወራት ቆይታ በኋላ በሱዳን ዳርፉር ግዳጁን አጠናቆ ወደ ሀገሩ ተመልሷል፡፡
ሁለቱ የሞተራይዝድ ሻለቆች አመራርና አባላቱ በድሬዳዋ ኤርፖርት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
በአቀባበል ስነስርዓቱ ወቅት በሀገር መከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል የኮንቴንጀንት ዝግጅትና ስምሪት ቡድን መሪ ኮ/ል ጌታቸው አስማረ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል።
መረጃው ከሀገር መከላከያ ሰራዊት የተገኘ ነው።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የ15ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ በሁርሶ ኮንቲጀንት ማሰልጠኛ ት/ቤት የ3 ወራት ስልጠና ዝግጅቱን አጠናቆ ቀጠናውን ለመረከብ በድሬድዋ ኤርፖርት አሸኛኘት ተደረጎለታል።
በተመሳሳይ በዩኒሚስ ሚሽን የተሰማራዉ የ12ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃ ከ18 ወራት ቆይታ በኋላ በደቡብ ሱዳን የሰላም ማስከበር ግዳጁን አጠናቆ ወደ ሀገሩ ተመልሷል፡፡
በተጨማሪ በዩናሚድ ዳርፉር ሚሽን የተሰማራው የ25ኛ ሞተራይዝድ ሻለቃም ከ 6 ወራት ቆይታ በኋላ በሱዳን ዳርፉር ግዳጁን አጠናቆ ወደ ሀገሩ ተመልሷል፡፡
ሁለቱ የሞተራይዝድ ሻለቆች አመራርና አባላቱ በድሬዳዋ ኤርፖርት አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
በአቀባበል ስነስርዓቱ ወቅት በሀገር መከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል የኮንቴንጀንት ዝግጅትና ስምሪት ቡድን መሪ ኮ/ል ጌታቸው አስማረ ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል።
መረጃው ከሀገር መከላከያ ሰራዊት የተገኘ ነው።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
* Update ከአዲስ አበባ ሞያሌ - ከናይሮቢ ሞንባሳ የመንገድ ኮሊደር የሆነው የሞጆ - ሀዋሳ መንገድ በኮንትራት 1 እና 2 ያሉት ወደ 90 ኪሎሜትር ግንባታ ተጠናቋል፤ መንገዱ ዛሬ እንደሚመረቅም ከetv የተገኘው መረጃ ያሳያል። አጭር መረጃ፦ - ከሞጆ - ሀዋሳ ድረስ እየተገነባ ያለው የፍጥነት መንገድ አጠቃላይ 13.7 ቢሊዮን ብር የተበጀተለት ሲሆን ውጪው ከዓለም ባንክ፣ ከአፍሪካ ልማት ባንክ፣…
#DrAbiyAhmed
የሞጆ-ሀዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል የሆነው የሞጆ-መቂ-ባቱ የመንገድ ግንባታ በዛሬው ዕለት በጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ተመርቋል።
ቀድም ብለን በሰጠነው መረጃ ይህ የፍጥነት መንገድ 92 ኪሎ ሜትር ርዝመት አለው።
መንገዱ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል።
ፎቶ : አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ
@tikvahethiopuaBOT @tikvahethiopia
የሞጆ-ሀዋሳ የፍጥነት መንገድ አካል የሆነው የሞጆ-መቂ-ባቱ የመንገድ ግንባታ በዛሬው ዕለት በጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ተመርቋል።
ቀድም ብለን በሰጠነው መረጃ ይህ የፍጥነት መንገድ 92 ኪሎ ሜትር ርዝመት አለው።
መንገዱ ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኗል።
ፎቶ : አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ
@tikvahethiopuaBOT @tikvahethiopia
"...የውሸት መረጃ ነው፤ የኢትዮጵያ መከላከያ አንዳችም የአፀፋ እርምጃ አልወሰደም" - አቶ ተስፋሁን ሲሳይ
ከትላንት በስቲያ ጀምሮ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ "የኢትዮጵያ መከላከያ በሱዳን ኃይሎች የተያዘውን ቦታ አስለቀቅ፤ ሱዳኖቹም አካባቢውን ለቀው ወጥተዋል" የሚሉ የተለያዩ ወሬዎች ሲሰራጩ ነበር።
የምዕራብ ጎንደር ዞን የኮሚኒኬሽን ኃላፊ የሆኑት አቶ ተስፋሁን ሲሳይ በማህበራዊ ሚዲያ የሚወራው #ሀሰት መሆኑ ለቢቢሲ ሬድዮ የትላንት ስርጭት ተናገረዋል።
የሱዳን ኃይል ከዚህ ቀደም የያዘውን አካባቢዎች አሁንም ለቆ አልወጣም ብለዋል።
አቶ ተስፋሁን፥ "አሁን ባለው ሁኔታ ምንም አይነት ግጭት የለም፤ አሁንም ቦታዎቹን እነሱ እንደያዙት ነው ያለው፤ የተለየ የተደረገ እንቅስቃሴ የለም በኢትዮጵያ በኩል" ሲሉ ተደምጠዋል።
በአካባቢው የመከላከያ እና ሌሎችም የፀጥታ ኃይሎች ስለመኖራቸው እና የወሰዱት የአፀፋ እርምጃ/ቦታዎቹን ለማስለቀቅ ያደረጉት ጥረት እንዳለ የተጠየቁት ኃላፊው ፦ በአካባቢው የፀጥታ ኃይሎች መኖራቸውን ገልፀው እስካሁን ቦታውን ለማስለቀቅ ያደረጉት ጥረት እንደሌለ /የአፀፋ እርምጃም እንዳልተወሰደ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ጦር እርምጃ ወስዶ የሱዳን ኃይል የያዘውን ቦታ ለቆ ወጥቷል ተብሎ የሚወራውን ጉዳይም አቶ ተስፋሁን ፥ "ይሄ የውሸት መረጃ ነው፤ የኢትዮጵያ መከላከያ አንዳችም የአፀፋ እርምጃ አልወሰደም፤ያደረገውም ነገር የለም" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
በተመሳሳይ አንድ ነዋሪ በሰጡት አስተያየት ፥ አሁንም የተያዘው መሬት በሱዳን እጅ እንዳለ ገልፀዋል። "እስካሁን መፍትሄ ሳይገኝ ክረምት ገብቷል፤ ለማረስም አይታሰብም፤ ተስፋ ቆርጠን ያለን የሌለን ንብረት አጥተን ነው ቁጭ ብለን ያለነው" ብለዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ : telegra.ph/BBC-05-08
@tikvahethiopia
ከትላንት በስቲያ ጀምሮ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ "የኢትዮጵያ መከላከያ በሱዳን ኃይሎች የተያዘውን ቦታ አስለቀቅ፤ ሱዳኖቹም አካባቢውን ለቀው ወጥተዋል" የሚሉ የተለያዩ ወሬዎች ሲሰራጩ ነበር።
የምዕራብ ጎንደር ዞን የኮሚኒኬሽን ኃላፊ የሆኑት አቶ ተስፋሁን ሲሳይ በማህበራዊ ሚዲያ የሚወራው #ሀሰት መሆኑ ለቢቢሲ ሬድዮ የትላንት ስርጭት ተናገረዋል።
የሱዳን ኃይል ከዚህ ቀደም የያዘውን አካባቢዎች አሁንም ለቆ አልወጣም ብለዋል።
አቶ ተስፋሁን፥ "አሁን ባለው ሁኔታ ምንም አይነት ግጭት የለም፤ አሁንም ቦታዎቹን እነሱ እንደያዙት ነው ያለው፤ የተለየ የተደረገ እንቅስቃሴ የለም በኢትዮጵያ በኩል" ሲሉ ተደምጠዋል።
በአካባቢው የመከላከያ እና ሌሎችም የፀጥታ ኃይሎች ስለመኖራቸው እና የወሰዱት የአፀፋ እርምጃ/ቦታዎቹን ለማስለቀቅ ያደረጉት ጥረት እንዳለ የተጠየቁት ኃላፊው ፦ በአካባቢው የፀጥታ ኃይሎች መኖራቸውን ገልፀው እስካሁን ቦታውን ለማስለቀቅ ያደረጉት ጥረት እንደሌለ /የአፀፋ እርምጃም እንዳልተወሰደ ተናግረዋል።
የኢትዮጵያ ጦር እርምጃ ወስዶ የሱዳን ኃይል የያዘውን ቦታ ለቆ ወጥቷል ተብሎ የሚወራውን ጉዳይም አቶ ተስፋሁን ፥ "ይሄ የውሸት መረጃ ነው፤ የኢትዮጵያ መከላከያ አንዳችም የአፀፋ እርምጃ አልወሰደም፤ያደረገውም ነገር የለም" ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
በተመሳሳይ አንድ ነዋሪ በሰጡት አስተያየት ፥ አሁንም የተያዘው መሬት በሱዳን እጅ እንዳለ ገልፀዋል። "እስካሁን መፍትሄ ሳይገኝ ክረምት ገብቷል፤ ለማረስም አይታሰብም፤ ተስፋ ቆርጠን ያለን የሌለን ንብረት አጥተን ነው ቁጭ ብለን ያለነው" ብለዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ : telegra.ph/BBC-05-08
@tikvahethiopia
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው።
ዋቸሞ ዩንቨርስቲ በሆሳዕና እና በዱራሜ ካምፓሶች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 398 ተማሪዎች በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ እያስመረቀ ነው።
ዛሬ እየተመረቁ ካሉ ተማሪዎች ውስጥ 23ቱ በሁለተኛ እና ቀሪዎቹ በአንደኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን የተከታተሉ ናቸው።
ተመራቂዎቹ በመደበኛ ተከታታይ መርሀ ግብር ፦ በማህበራዊ ሳይንስ ፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ፣ በቴክኖሎጂ እንዲሁም በግብርና ዘርፎች ነው የሰለጠኑት።
እንደ ኢዜአ መረጃ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አንተነህ ተስፋዬን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
ዋቸሞ ዩንቨርስቲ በሆሳዕና እና በዱራሜ ካምፓሶች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 398 ተማሪዎች በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ እያስመረቀ ነው።
ዛሬ እየተመረቁ ካሉ ተማሪዎች ውስጥ 23ቱ በሁለተኛ እና ቀሪዎቹ በአንደኛ ዲግሪ ትምህርታቸውን የተከታተሉ ናቸው።
ተመራቂዎቹ በመደበኛ ተከታታይ መርሀ ግብር ፦ በማህበራዊ ሳይንስ ፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ፣ በቴክኖሎጂ እንዲሁም በግብርና ዘርፎች ነው የሰለጠኑት።
እንደ ኢዜአ መረጃ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አንተነህ ተስፋዬን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ኃላፊዎች በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
የፀጥታ ኃይሎች ምረቃ :
* ፌዴራል ፖሊስ !
ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን ከ6 ሺህ በላይ ምልምል የፖሊስ አባላት አስመርቋል።
በጦላይ ወታደራዊ ማስልጠኛ ማዕከል ሰልጥነው በዛሬ እለት ለምርቃት የበቁት 6 ሺህ 431 ምልምል ፖሊሶች ናቸው።
ከእነዚህ መካከል 792ቱ የአፋር ክልል ፖሊስ አባላት መሆናቸው ታውቋል።
* የአማራ ክልል ፖሊስ !
የአማራ ክልል ፖሊስ ያሰለጠናቸውን የልዩ ኀይል አባላትን፣ 5ኛ ዙር የመካከለኛ አመራር ኮርስ እና የወንጀል ክትትል ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ደብረ ማርቆስ በሚገኘው የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ አስመርቋል።
በምረቃው አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና የፀጥታ አመራሮች ተገኝተው ነበር።
ምንጭ፦ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን እና የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
* ፌዴራል ፖሊስ !
ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን በጦላይ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን ከ6 ሺህ በላይ ምልምል የፖሊስ አባላት አስመርቋል።
በጦላይ ወታደራዊ ማስልጠኛ ማዕከል ሰልጥነው በዛሬ እለት ለምርቃት የበቁት 6 ሺህ 431 ምልምል ፖሊሶች ናቸው።
ከእነዚህ መካከል 792ቱ የአፋር ክልል ፖሊስ አባላት መሆናቸው ታውቋል።
* የአማራ ክልል ፖሊስ !
የአማራ ክልል ፖሊስ ያሰለጠናቸውን የልዩ ኀይል አባላትን፣ 5ኛ ዙር የመካከለኛ አመራር ኮርስ እና የወንጀል ክትትል ባለሙያዎችን አሰልጥኖ ደብረ ማርቆስ በሚገኘው የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ አስመርቋል።
በምረቃው አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና የፀጥታ አመራሮች ተገኝተው ነበር።
ምንጭ፦ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን እና የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ፌልትንማን ከኤርትራ ፕሬዜዳንት ጋር ተወያዩ። በጁፍሪ ፌልትማን የሚመራው የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዑክ ኤርትራ አስመራ ገብቷል። የኤርትራው ፕሬዜዳንት ኢሳያስ አፈረወርቂ ልዑኩን በደንደን የእንግዳ መቀበያ ተቀብለው አነጋግረዋቸዋል። ፕሬዜዳንት ኢሳያስ ኤርትራ በአፍሪካ ቀንድ ያሉትን ችግሮች ለመፍታት በሚደረገው ጥረት ከአሜሪካ ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኗን እንዳስረዱ የኢንፎርሜሽን…
#Update
ፌልትማን ከሌተናንት ጄነራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን ጋር በካርቱም ተወያዩ።
የአሜሪካ መልዕክተኛው ፊልትማን በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት እና በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ታዛቢነት የሚካሔደው የህዳሴ ግድብ ድርድር መቀጠል እንዳለበት በአፅንዖት ገልጸዋል፡፡
አል-ቡርሃን በበኩላቸው የዓባይ ውሃ ምንጭ በሆነችው ኢትዮጵያ እና በታችኛው ተፋሰስ ሀገሮች መካከል ያለው ልዩነት በድርድር መፈታት እንዳለበት ሱዳን እንደምታምን ገልጸዋል፡፡
የአልቡርሃን ንግግር ሀገራቸው ወደ አፍሪካ ሕብረት መራሹ ድርድር ልትመለስ እንደምትችል አመላካች ነው፡፡
በሦስቱ ሀገራት መካከል ትብብር እንደሚያስፈልግም ነው አል ቡርሃን የተናገሩት፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዝደንት እና የአሁኑ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ፌሊክስ አንቶይን ቺሲኬዲ ለአንድ ቀን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ሱዳን ገብተዋል ፡፡
ፕሬዝደንቱ ካርቱም ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሉዓላዊነት ሌተናንት ጄኔራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን አቀባበል አድርገውላቸዋል ፡፡
ምንጭ፦ አል ዓይን ኒውስ
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
ፌልትማን ከሌተናንት ጄነራል አብዱል ፈታህ አልቡርሃን ጋር በካርቱም ተወያዩ።
የአሜሪካ መልዕክተኛው ፊልትማን በአፍሪካ ህብረት አደራዳሪነት እና በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ታዛቢነት የሚካሔደው የህዳሴ ግድብ ድርድር መቀጠል እንዳለበት በአፅንዖት ገልጸዋል፡፡
አል-ቡርሃን በበኩላቸው የዓባይ ውሃ ምንጭ በሆነችው ኢትዮጵያ እና በታችኛው ተፋሰስ ሀገሮች መካከል ያለው ልዩነት በድርድር መፈታት እንዳለበት ሱዳን እንደምታምን ገልጸዋል፡፡
የአልቡርሃን ንግግር ሀገራቸው ወደ አፍሪካ ሕብረት መራሹ ድርድር ልትመለስ እንደምትችል አመላካች ነው፡፡
በሦስቱ ሀገራት መካከል ትብብር እንደሚያስፈልግም ነው አል ቡርሃን የተናገሩት፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዝደንት እና የአሁኑ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ፌሊክስ አንቶይን ቺሲኬዲ ለአንድ ቀን ይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ሱዳን ገብተዋል ፡፡
ፕሬዝደንቱ ካርቱም ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሉዓላዊነት ሌተናንት ጄኔራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን አቀባበል አድርገውላቸዋል ፡፡
ምንጭ፦ አል ዓይን ኒውስ
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የቻይናው ሮኬት ስብርባሪ ኢትዮጵያ ላይ ይወድቅ ይሆን ? ቢወድቅ ምን ዓይነት የጥንቃቄ እርምጃዎች ሊወስዱ ይገባል?
የቻይናው 5 ቢ ሮኬት ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ወደ መሬት ለመምዘግዘግ ምድርን በመሽከርከር ላይ ይገኛል።
5 ቢ ሮኬት ከቁጥጥር ውጭ ከሆነበት ከሚያዝያ 21 ቀን 2013 ዓ.ም. እንስቶ በከፍተኛ ፍጥነት በመሬት ዙሪያ እየተሸከረከረ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት አስታውቋል።
ኢንስትቲዩቱ እንዳስታወቀው በመሬት ዙሪያ ለመዞር የሚፈጅበት ጊዜ 90 ደቂቃ ሲሆን ፍጥነቱም በስዓት 28 ሺህ ኪ.ሜ ይደርሳል ነው ያለው።
እንቅስቃሴው መደበኛ ያልሆነ ሲሆን ከፍታው ከምድር ዝቅ ሲል እስከ 170 ኪ.ሜ. ከፍ ሲል ደግሞ እስከ 370 ኪ.ሜ. ይደርሳል ተብሏል።
ሎንግ ማርች ሮኬት ስብርባሪ በኢትዮጵያ ቢወድቅ ምን ዓይነት የጥንቃቄ እርምጃዎች ሊወስዱ ይገባል ?
በኢትዮጵያ ላይ ስብርባሪው የማረፍ እድል አለው የለውም የሚለውን እርግጠኛ ሆኖ መናገር የሚቻለው ሮኬቱ መሽከርከሩን አቁሞ ወደ ከባቢ አየር መግባት እና ወደ መሬት መምዘግዘግ ከጀመረበት ቅጽበት አንስቶ ነው፡፡
ከዚህ ጊዜ እንስቶ ስብርባሪው ወደ መሬት ለመድረስ የሰዓታት ጊዜ ስለሚኖረው ቦታው እንደታወቀ የጥንቃቄ እርምጃዎችን መውሰድ ይገባል።
ባሉበት አካባቢ ስብርባሪው እንደሚደርስ ከታወቁ በእግርም ሆነ በተሽከርካሪ የሚደረግ እንቅስቃሴን መገደብ፤ ጠንካራ ከለሳ ወይም የላይ ሽፋን ባለው ስፍራ ስር መሆን፣ ድንገት ስራ ላይ ከሆኑ ሔልሜት ማድረግ እና የመሳሰሉትን የጥንቃቄ እርምጃዎች መውስድ ይገባል ሲል ነው ኢንስትቲዩቱ ያስታወቀው።
ምንጭ፦ https://telegra.ph/Fana-Broadcasting-Corporate-05-08
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የቻይናው 5 ቢ ሮኬት ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ወደ መሬት ለመምዘግዘግ ምድርን በመሽከርከር ላይ ይገኛል።
5 ቢ ሮኬት ከቁጥጥር ውጭ ከሆነበት ከሚያዝያ 21 ቀን 2013 ዓ.ም. እንስቶ በከፍተኛ ፍጥነት በመሬት ዙሪያ እየተሸከረከረ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኢንስትቲዩት አስታውቋል።
ኢንስትቲዩቱ እንዳስታወቀው በመሬት ዙሪያ ለመዞር የሚፈጅበት ጊዜ 90 ደቂቃ ሲሆን ፍጥነቱም በስዓት 28 ሺህ ኪ.ሜ ይደርሳል ነው ያለው።
እንቅስቃሴው መደበኛ ያልሆነ ሲሆን ከፍታው ከምድር ዝቅ ሲል እስከ 170 ኪ.ሜ. ከፍ ሲል ደግሞ እስከ 370 ኪ.ሜ. ይደርሳል ተብሏል።
ሎንግ ማርች ሮኬት ስብርባሪ በኢትዮጵያ ቢወድቅ ምን ዓይነት የጥንቃቄ እርምጃዎች ሊወስዱ ይገባል ?
በኢትዮጵያ ላይ ስብርባሪው የማረፍ እድል አለው የለውም የሚለውን እርግጠኛ ሆኖ መናገር የሚቻለው ሮኬቱ መሽከርከሩን አቁሞ ወደ ከባቢ አየር መግባት እና ወደ መሬት መምዘግዘግ ከጀመረበት ቅጽበት አንስቶ ነው፡፡
ከዚህ ጊዜ እንስቶ ስብርባሪው ወደ መሬት ለመድረስ የሰዓታት ጊዜ ስለሚኖረው ቦታው እንደታወቀ የጥንቃቄ እርምጃዎችን መውሰድ ይገባል።
ባሉበት አካባቢ ስብርባሪው እንደሚደርስ ከታወቁ በእግርም ሆነ በተሽከርካሪ የሚደረግ እንቅስቃሴን መገደብ፤ ጠንካራ ከለሳ ወይም የላይ ሽፋን ባለው ስፍራ ስር መሆን፣ ድንገት ስራ ላይ ከሆኑ ሔልሜት ማድረግ እና የመሳሰሉትን የጥንቃቄ እርምጃዎች መውስድ ይገባል ሲል ነው ኢንስትቲዩቱ ያስታወቀው።
ምንጭ፦ https://telegra.ph/Fana-Broadcasting-Corporate-05-08
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia