IS ፊቱን ወደኢትዮጵያ እያዞረ ነው!
በሱማሊያ የሚንቀሳቀሱ የእስላሚክ ስቴት (#አይኤስ) ታጣቂዎች ፊታቸውን ወደ ኢትዮጵያ እያዞሩ ነው - ሲል ዘግቧል እንግሊዝኛው ቪኦኤ፡፡ አይኤስ የጂሃድ መልዕክቶችን በአማርኛ ቋንቋ የማሰራጨት ዕቅድም አለው፡፡ ጂሃዲስቶቹ የሀገሪቱን ብሄር ግጭቶችና ፖለቲካዊ አለመረጋጋት በመጠቀም፣ ዐላማቸውን ወደ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ለማስረጽ ጥረት እደረጉ ነው- ብሏል የአፍሪካ ቀንድ ጸጥታ ተንታኙ ማት ብራይደን፡፡ ቡድኑ ከ2 ዐመት በፊት ባሰራጨው የፕሮፓጋንዳ ቪዲዮ መልዕት አንድ አማርኛ ተናጋሪ ጂሃዲስት አቅርቦ ነበር፡፡ ቡድኑ አሁን 8 ኢትዮጵያዊያን ጂሃዲስቶች እንዳሉት ይታመናል፡፡ ቡድኑ ከአልሸባብ ተደጋጋሚ ጥቃት ይደርስበታል፡፡
Via #VOA/#wazema
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሱማሊያ የሚንቀሳቀሱ የእስላሚክ ስቴት (#አይኤስ) ታጣቂዎች ፊታቸውን ወደ ኢትዮጵያ እያዞሩ ነው - ሲል ዘግቧል እንግሊዝኛው ቪኦኤ፡፡ አይኤስ የጂሃድ መልዕክቶችን በአማርኛ ቋንቋ የማሰራጨት ዕቅድም አለው፡፡ ጂሃዲስቶቹ የሀገሪቱን ብሄር ግጭቶችና ፖለቲካዊ አለመረጋጋት በመጠቀም፣ ዐላማቸውን ወደ ኢትዮጵያዊያን ሙስሊሞች ለማስረጽ ጥረት እደረጉ ነው- ብሏል የአፍሪካ ቀንድ ጸጥታ ተንታኙ ማት ብራይደን፡፡ ቡድኑ ከ2 ዐመት በፊት ባሰራጨው የፕሮፓጋንዳ ቪዲዮ መልዕት አንድ አማርኛ ተናጋሪ ጂሃዲስት አቅርቦ ነበር፡፡ ቡድኑ አሁን 8 ኢትዮጵያዊያን ጂሃዲስቶች እንዳሉት ይታመናል፡፡ ቡድኑ ከአልሸባብ ተደጋጋሚ ጥቃት ይደርስበታል፡፡
Via #VOA/#wazema
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እስላማዊ መንግሥት ነኝ" የሚለው ቡድን በአማርኛ የጂሐዳዊ ጽሑፎች እንደሚያወጣ ገለፀ!
ሶማልያ ያለው “እስላማዊ መንግሥት ነኝ” የሚለው ቡድን በአማርኛ የጂሐዳዊ ጽሑፎች እንደሚያወጣ ገልጿል። ኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠረ ምልመላ የማካሄድ ዓላማ እንዳለው ያመለክታል ተብሏል።
ይህ ማስታወቅያ ባለፈው ወር በሦስት ደቂቃ ቪድዮ መልክ የተለቀቀው በፅንፈኛው ቡድን ደጋፊ ድረ-ገፆች ላይ ሲሆን ኦፊሴላዊው እስላማዊ መንግሥት ነኝ የሚለው ቡድን ሚድያ ደግፎታል። ቪድዮው የአማርኛ ቃላትን ተጠቅሟል፣ ተጨማሪ ጽሑፎችን በአማርኛ እንደሚያወጣም ተናግሯል ተብሏል።
ማት በረየደን የተባሉ ኬንያ ባለው የሳሃን ጥናትና ምርምር ተቋም የሚሰሩ ተንታኝ እስላማዊ መንግሥት ነኝ የሚለው ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን #ያለመረጋጋት ሁኔታን ተጠቅሞ ሙስሊም ማኅበረሰብን የመስበክ ዓላማ አለው ብለው እንደሚያምኑ ገልፀዋል።
አያይዘውም ተንታኙ #ጽንፈኛው ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ዕድል እንዳለው ይታየዋል የሚል አመለካከት እንዳላቸው ጠቁመዋል። እስካሁን ባለው ጊዜ በአብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገሮች ብዙም ባይሳካለትም አፍሪካ ውስጥ ተቀባይነት ለማግኘትና እንቅስቃሴውን ለማስፋት ከፍተኛ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል ይላሉ ብራይደን።
ምንጭ፦ ቪኦኤ አማርኛ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሶማልያ ያለው “እስላማዊ መንግሥት ነኝ” የሚለው ቡድን በአማርኛ የጂሐዳዊ ጽሑፎች እንደሚያወጣ ገልጿል። ኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠረ ምልመላ የማካሄድ ዓላማ እንዳለው ያመለክታል ተብሏል።
ይህ ማስታወቅያ ባለፈው ወር በሦስት ደቂቃ ቪድዮ መልክ የተለቀቀው በፅንፈኛው ቡድን ደጋፊ ድረ-ገፆች ላይ ሲሆን ኦፊሴላዊው እስላማዊ መንግሥት ነኝ የሚለው ቡድን ሚድያ ደግፎታል። ቪድዮው የአማርኛ ቃላትን ተጠቅሟል፣ ተጨማሪ ጽሑፎችን በአማርኛ እንደሚያወጣም ተናግሯል ተብሏል።
ማት በረየደን የተባሉ ኬንያ ባለው የሳሃን ጥናትና ምርምር ተቋም የሚሰሩ ተንታኝ እስላማዊ መንግሥት ነኝ የሚለው ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን #ያለመረጋጋት ሁኔታን ተጠቅሞ ሙስሊም ማኅበረሰብን የመስበክ ዓላማ አለው ብለው እንደሚያምኑ ገልፀዋል።
አያይዘውም ተንታኙ #ጽንፈኛው ቡድን ኢትዮጵያ ውስጥ ዕድል እንዳለው ይታየዋል የሚል አመለካከት እንዳላቸው ጠቁመዋል። እስካሁን ባለው ጊዜ በአብዛኞቹ የአፍሪካ ሀገሮች ብዙም ባይሳካለትም አፍሪካ ውስጥ ተቀባይነት ለማግኘትና እንቅስቃሴውን ለማስፋት ከፍተኛ ጥረት ሲያደርግ ቆይቷል ይላሉ ብራይደን።
ምንጭ፦ ቪኦኤ አማርኛ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update “ሆራ ፊንፊኔ” የኢሬቻ በዓልን በአዲስ አበባ ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የኦሮሚያ አባ ገዳዎች ህብረትና የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ አስታወቁ። የኦሮሞ ህዝብ የምስጋና ቀን የሆነው ኢሬቻ በዓል በተለያዩ የኦሮሚያ ክፍሎች በዓመት ሁለት ጊዜ ይከበራል። የመጀመሪያው የክረምት መውጣትን ተከትሎ በውሃማ አካባቢዎች የሚከበር ሲሆን፤ ሁለተኛው ደግሞ በበልግ ወቅት በተራራማ አካባቢዎች ይከበራል።
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ያላትን የትብብር መስኮች የማስፋት ፍላጎት እንዳላት ፕሬዝዳንት #ሳህለወርቅ_ዘውዴ ገለጹ። ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኳታር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼክ መሐመድ ቢን አብዱልራህማን አል-ታኒን ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
ኢትዮጵያና ኳታር በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች ጠንካራ የሚባል ግንኙነት ያላቸው ሲሆን በተለያዩ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን #የመግባቢያ ሰነዶች መፈራረማቸውም ይታወቃል። ኢትዮጵያም ከኳታር ጋር ያላትን የግንኙነት መስኮች የማስፋት ፍላጎት አሳይታለች።
Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢትዮጵያና ኳታር በፖለቲካ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች ጠንካራ የሚባል ግንኙነት ያላቸው ሲሆን በተለያዩ መስኮች በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን #የመግባቢያ ሰነዶች መፈራረማቸውም ይታወቃል። ኢትዮጵያም ከኳታር ጋር ያላትን የግንኙነት መስኮች የማስፋት ፍላጎት አሳይታለች።
Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የአቶ መለስ ዜናዊ ሙት ዓመት #ስንዘክር ስራዎቻቸውን ከዳር ለማድረስ ቃላችንን በማደስ ሊሆን ይገባል" - የትግራይ ክልላዊ መንግስት
.
.
“የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ሙት ዓመትን ስንዘክር የጀመሯዋቸውን ታላላቅ ስራዎች ከዳር ለማድረስ ቃላችንን በማደስ ሊሆን ይገባል” ሲል የትግራይ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ።
የዝክረ መለስ ሰባተኛው ዓመት ምክንያት በማድረግ የክልሉ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው አቶ መለስ ዜናዊ ከኢትዮጵያ አልፎው ለአፍሪካ ልማትና ብልጽግና መረጋገጥ ዘመን ተሻጋሪ ተግባር ፈጽመዋል።
የክልሉ መንግስት “ የአቶ መለስ ዜናዊ ራዕይና ክብሮች የህዳሴያችን፣ የፅናታችንና የማይቀረው ድላችን ዋስትናና ነው ‘’ በሚል መሪ ሀሳብ በወጣው በዚሁ መግለጫው አቶ መለስ ኢትዮጰያን በአለም የተመሰከረለት የምጣኔ ሀብት እድገት እንዲመጣ የጎላ ሚና መጫወታቸውን አስታውቋል።
በፖለቲካው ዘርፍም ከኢትዮጵያና ከአፍሪካ አልፎ በዓለም መድረኮች የጎላ ተቀባይነት እንደነበራቸውም ተመልክቷል።
አቶ መለስ ዜናዊ ይህንኑ ብቃት እንዲላበሱ ያደረጋቸው ጥልቅ ህዝባዊ ፍቅርና መሪ ድርጅታቸው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/ መሆኑ ተገልጿል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/Eth-08-20-6
.
.
“የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ሙት ዓመትን ስንዘክር የጀመሯዋቸውን ታላላቅ ስራዎች ከዳር ለማድረስ ቃላችንን በማደስ ሊሆን ይገባል” ሲል የትግራይ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ።
የዝክረ መለስ ሰባተኛው ዓመት ምክንያት በማድረግ የክልሉ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው አቶ መለስ ዜናዊ ከኢትዮጵያ አልፎው ለአፍሪካ ልማትና ብልጽግና መረጋገጥ ዘመን ተሻጋሪ ተግባር ፈጽመዋል።
የክልሉ መንግስት “ የአቶ መለስ ዜናዊ ራዕይና ክብሮች የህዳሴያችን፣ የፅናታችንና የማይቀረው ድላችን ዋስትናና ነው ‘’ በሚል መሪ ሀሳብ በወጣው በዚሁ መግለጫው አቶ መለስ ኢትዮጰያን በአለም የተመሰከረለት የምጣኔ ሀብት እድገት እንዲመጣ የጎላ ሚና መጫወታቸውን አስታውቋል።
በፖለቲካው ዘርፍም ከኢትዮጵያና ከአፍሪካ አልፎ በዓለም መድረኮች የጎላ ተቀባይነት እንደነበራቸውም ተመልክቷል።
አቶ መለስ ዜናዊ ይህንኑ ብቃት እንዲላበሱ ያደረጋቸው ጥልቅ ህዝባዊ ፍቅርና መሪ ድርጅታቸው ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/ መሆኑ ተገልጿል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/Eth-08-20-6
ፎቶ📸በአማራ ክልል ደቡብ ጎንደር ዞን ደብረ ታቦር ከተማ ዛሬ ለወጣቶች የመልካም እሴቶችና የምክንያታዊነት ማጎልበቻ ሥልጠና ሲሰጥ ውሏል። #ETHIOPIA
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update በአፋር ክልል ከሚገኘው የማዕድን ሀብት ህብረተሰቡና ክልሉን የተሻለ ተጠቃሚ ለማድረግ የተለያዩ ድጋፎችን እንደሚያደርግ የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ገለጸ። በክልሉ ህገ-ወጥ የማዕድን ግብይትን መቆጣጠር ላይ ያተኮረና የወረዳና ክልል ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት የውይይት መድረክ ትላንት በሰመራ ከተማ ተካሄዷል።
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-08-20-7
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-08-20-7
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#SayNoToRacism በየትኛውም የምድር ክፍል በሰው ልጅ ላይ የሚፈፀምን የዘረኝነት ጥቃት አጥብቀን እናወግዛለን!! የቆዳ ቀለማችን ቢለያይም ውስጣችን አንድ ነው። #PaulLabilePogba #TIKVAH_ETHIOPIA
የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘዳንት ፕ/ር ክንደያ ገብረህይወት በእስራኤላዊቷ ተማሪ አያ ናምኔህ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል። #RIP
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ዛሬ #InnovationEducationInAfrica በቦትስዋና፣ ጋቦሮኒ ተከፍቷል፡፡ በዚህ ኤክስፖ ላይ የመቐለ ዩኒቨርሲቲው መምህር ኢንጂነር #ፊሊሞን_ግደይ /EIT/ ከተመረጡት 40 ፈጣሪዎች መካከል አንዱ በመሆን ተካፋይ ሆኗል።
የመምህር ፊሊሞ ፈጠራ AHADU MOBILE GSM የተሰኘ ሲሆን የትምህርት ቤት አስተዳደር ስርዓት ላይ ትኩረት ያደርገ ነው። ሲስተሙ መምህራን በሞባይላቸው ተጠቅመው ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸውን ላይ ስለመገኘታቸው ለመቆጣጠርና መምህራን በስራ ገበታቸው ላይ እንደተገኙ ለመቆጣጠር፤ መምህራን ለወላጆች ስለተማሪዎቻቸው የትምህርት ሁኔታ ሪፖርት ለማድረግና ወላጆችም በልጆቻቸው የትምህርት ሁኔታ ላይ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚረዳ ነው።
በኤክስፖው መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፅዮን ተክሉ በመምህሩ የፈጠራ ስራ መደሰታቸውን ገልፀው የሀገራችንን ስራዎች አጠንክረን ልናስተዋውቅ ይገባል ብለዋል። ለመምህር ፊሊሞንም እንኳን ደስ አለህ ሲሉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የመምህር ፊሊሞ ፈጠራ AHADU MOBILE GSM የተሰኘ ሲሆን የትምህርት ቤት አስተዳደር ስርዓት ላይ ትኩረት ያደርገ ነው። ሲስተሙ መምህራን በሞባይላቸው ተጠቅመው ተማሪዎች በትምህርት ገበታቸውን ላይ ስለመገኘታቸው ለመቆጣጠርና መምህራን በስራ ገበታቸው ላይ እንደተገኙ ለመቆጣጠር፤ መምህራን ለወላጆች ስለተማሪዎቻቸው የትምህርት ሁኔታ ሪፖርት ለማድረግና ወላጆችም በልጆቻቸው የትምህርት ሁኔታ ላይ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚረዳ ነው።
በኤክስፖው መክፈቻ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፅዮን ተክሉ በመምህሩ የፈጠራ ስራ መደሰታቸውን ገልፀው የሀገራችንን ስራዎች አጠንክረን ልናስተዋውቅ ይገባል ብለዋል። ለመምህር ፊሊሞንም እንኳን ደስ አለህ ሲሉ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ #ፅዮን_ተክሉ በቦትስዋና፣ ጋቦሮኒ Innovation Education In Africa 2019🇪🇹
ፎቶ: የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፅዮን ተክሉ
#TIKVAH_ETH
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፅዮን ተክሉ
#TIKVAH_ETH
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ #ፅዮን_ተክሉና የመቐለ ዩኒቨርሲቲው መምህር ኢንጂነር ፊሊሞን ግደይ በቦትስዋና፣ ጋቦሮኒ Innovation Education In Africa 2019🇪🇹
ፎቶ: የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፅዮን ተክሉ #TIKVAH_ETH
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ: የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፅዮን ተክሉ #TIKVAH_ETH
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሰላም ዋጋው ስንት ነው?
#PEACE
ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው፡፡ ለዚህም ነው ሰዎች ሲገናኙ ቅድሚያ ስለ ሰላማቸው ሁኔታ የሚጠያየቁት፡፡ ጠዋት ከእንቅላፋቸው ተነስተው “በሳላም አውለኝ”፤ ማታ ሲተኙም “በሰላም ያዋልከኝ በሰላም አሳድረኝ” ብለው ምስጋናቸውን የሚገልጹትም የሰላምን ትልቅ ዋጋ በመረዳት ነው፡፡ እናም ሁሉም ሰው ሊባል በሚችል መልኩ ሰላም በህይወቱ ላይ ትልቅ ውድ ዋጋ ያለው ነገር መሆኑን ይገነዘባል፤ ለሰላሙም ዘብ ይቆማል፡፡
ሆኖም ከብዙዎች #በተቃራኒ ሰላም ለማደፍረስ የሚተጉ ኃይሎችም አሉ፡፡ በእነዚህ አይነት ሰዎች የተነሳ በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚገኙ ህዝቦች ሰላምና መረጋጋት እንዲርቃቸውና በአንጻሩ ጦርነት፣ የእርስ በርስ ግጭት፣ ሽብርተኝነትና ወንጀል ተንሰራፍተው የሰዎችን ዕለታዊ ኑሮ እንዲታወክ ምክንያት ይሆናሉ፡፡
በሰላም እጦት ምክንያት የሚሊዮኖች ህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት ተከስቷል፤ እየተከሰተም ነው፡፡ የ2017 Global Peace Index እንደሚያሳየው በአለም አቀፍ ደረጃ በሰላም እጦት ምክንያት በየዓመቱ 13 ነጥብ 6 ትሪሊየን ዶላር ኪሳራ እየተስተናገደ ነው፡፡ በግለሰብ ደረጃ በእያንዳንዱ ቀን አንድ ሰው ማግኘት ከሚገባው ውስጥ 5 ዶላር ያጣል ማለት ነው፡፡
ሶሪያ፣ የመን፣ ኢራቅና ደቡብ ሱዳን በሰላም #እጦት ምክንያት እየተናጡ ከሚገኙ ሀገራት ውስጥ ቀዳሚውን ስፍራ ይዘው ይገኛሉ፡፡ በተለይም ሶሪያና የመን በእርስ በርስ ጦርነት ምክንያት ወደ ፍርስራሽነት እየተቀየሩ ነው፡፡ የዓለም የስልጣኔ ቁንጮ የነበረችው ሀገረ ኢራቅም በአሸባሪ ቡድኖች ምክንያት ታላላቅ የስልጣኔ አሻራዎቿን ለመገበር ከመገደዷም በላይ ህዝቡ ለሞትና ለስደት ተዳርጓ፤ በከፍተኛ ስነ ልቦና ጫና ውስጥ ወድቋል፡፡
ተጨማሪ የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-08-20-8
#PEACE
ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው፡፡ ለዚህም ነው ሰዎች ሲገናኙ ቅድሚያ ስለ ሰላማቸው ሁኔታ የሚጠያየቁት፡፡ ጠዋት ከእንቅላፋቸው ተነስተው “በሳላም አውለኝ”፤ ማታ ሲተኙም “በሰላም ያዋልከኝ በሰላም አሳድረኝ” ብለው ምስጋናቸውን የሚገልጹትም የሰላምን ትልቅ ዋጋ በመረዳት ነው፡፡ እናም ሁሉም ሰው ሊባል በሚችል መልኩ ሰላም በህይወቱ ላይ ትልቅ ውድ ዋጋ ያለው ነገር መሆኑን ይገነዘባል፤ ለሰላሙም ዘብ ይቆማል፡፡
ሆኖም ከብዙዎች #በተቃራኒ ሰላም ለማደፍረስ የሚተጉ ኃይሎችም አሉ፡፡ በእነዚህ አይነት ሰዎች የተነሳ በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚገኙ ህዝቦች ሰላምና መረጋጋት እንዲርቃቸውና በአንጻሩ ጦርነት፣ የእርስ በርስ ግጭት፣ ሽብርተኝነትና ወንጀል ተንሰራፍተው የሰዎችን ዕለታዊ ኑሮ እንዲታወክ ምክንያት ይሆናሉ፡፡
በሰላም እጦት ምክንያት የሚሊዮኖች ህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት ተከስቷል፤ እየተከሰተም ነው፡፡ የ2017 Global Peace Index እንደሚያሳየው በአለም አቀፍ ደረጃ በሰላም እጦት ምክንያት በየዓመቱ 13 ነጥብ 6 ትሪሊየን ዶላር ኪሳራ እየተስተናገደ ነው፡፡ በግለሰብ ደረጃ በእያንዳንዱ ቀን አንድ ሰው ማግኘት ከሚገባው ውስጥ 5 ዶላር ያጣል ማለት ነው፡፡
ሶሪያ፣ የመን፣ ኢራቅና ደቡብ ሱዳን በሰላም #እጦት ምክንያት እየተናጡ ከሚገኙ ሀገራት ውስጥ ቀዳሚውን ስፍራ ይዘው ይገኛሉ፡፡ በተለይም ሶሪያና የመን በእርስ በርስ ጦርነት ምክንያት ወደ ፍርስራሽነት እየተቀየሩ ነው፡፡ የዓለም የስልጣኔ ቁንጮ የነበረችው ሀገረ ኢራቅም በአሸባሪ ቡድኖች ምክንያት ታላላቅ የስልጣኔ አሻራዎቿን ለመገበር ከመገደዷም በላይ ህዝቡ ለሞትና ለስደት ተዳርጓ፤ በከፍተኛ ስነ ልቦና ጫና ውስጥ ወድቋል፡፡
ተጨማሪ የንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-08-20-8
#update "ህብረ ብሄራዊ አንድነታችን ለጋራ እድገታችን እና ለተደማጭነታችን መሰረት ነው” በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀ የአመራሮች የግምገማ መድረክ ትላንት በወራቤ ከተማ ተጀመሯል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የጤና ሚኒስትር ዶክተር አሚር አማን ከአለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሀኖም ጋር ተወያዩ፡፡ በዚህ ወቅት የኢትዮጵያን የጤና ዘርፍ ለማጠናከር፣ የመረጃ አያያዝ እና አጠቃቀም ስርዓትን ለማጎልበት በጋራ ለመስራት ትኩረት አድርገው መክረዋል፡፡ በተለይም ክትባት፣ የመረጃ አብዮት እና የዘርፈ ብዙ የወረዳ ትራንስፎርሜሽን ስራዎች የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ እንደተወያዩ ዶክተር አሚር አስታውቀዋል፡፡
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #FBC
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከወላይታ ዞን፣ በዴሳ ከተማ!
"እኛ በወላይታ ዞን የበደሣ ከተማ በጎ ፍቃደኞች ነን ክረምቱን በከተማችንንበማፅዳት፣ ከ5 አሰከ 12 ክፍል ያሉትን ተማሪዎች በማስተማር፣ ችግኞችን በመትከል እያሳለፍን እንገኛለን!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"እኛ በወላይታ ዞን የበደሣ ከተማ በጎ ፍቃደኞች ነን ክረምቱን በከተማችንንበማፅዳት፣ ከ5 አሰከ 12 ክፍል ያሉትን ተማሪዎች በማስተማር፣ ችግኞችን በመትከል እያሳለፍን እንገኛለን!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከኮምቦልቻ...
"የኑሮ ውድነቱን ለምን ዝም እንደተባለ አልገባንም፤ ኮምቦልቻ ላይ 1 ኩንታል ጤፍ 3400 ብር፣ ሽንኩርት ከ35 እሥከ 40 ዘይት፣ በሊትር 90 ብር፣ ቲማቲም 20 ብር እየተሸጠ ነድ፤ ለአንድ የፋብሪካ ሠራተኛ የወር ደመወዝ 1100 ብር እየተከፈለው ሠው ወደት ይሒዲ!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የኑሮ ውድነቱን ለምን ዝም እንደተባለ አልገባንም፤ ኮምቦልቻ ላይ 1 ኩንታል ጤፍ 3400 ብር፣ ሽንኩርት ከ35 እሥከ 40 ዘይት፣ በሊትር 90 ብር፣ ቲማቲም 20 ብር እየተሸጠ ነድ፤ ለአንድ የፋብሪካ ሠራተኛ የወር ደመወዝ 1100 ብር እየተከፈለው ሠው ወደት ይሒዲ!"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የስኳር ኮርፖሬሽን ከ13 እስከ 14 ወራት ለምርት የሚደርሱ፣ በሽታና ተባዮችን መቋቋምም የሚችሉ አራት አገር በቀል የሸንኮራ አገዳ ዝርያዎችን በምርምር ማግኘቱን አስታውቋል።
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via #EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia