የፕሬስ መግለጫ🔝
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
Federal Attorney General
ህዳር 25 ቀን 2011 ዓ.ም
አዲስ አበባ፡ ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
Federal Attorney General
ህዳር 25 ቀን 2011 ዓ.ም
አዲስ አበባ፡ ኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሳሳቢ ጉዳይ‼️
የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚ ተማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ #እየጨመረ መምጣቱ ተገለፀ።
ባለፉት ዓመታት በተለይ የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚ የከፍተኛ ትምህረት ተቋማት ተማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱ ተገለፀ፡፡
የኢትዮጵያ የፋርማሲ ባለሙያዎች ማህበር የተመሰረተበትን 44ተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ዛሬ በጎንደር ከተማ ውይይት አድርጓል፡፡
‘የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚዎች ቁጥር መጨመርና የፋርማሲስቶች ሚና’ በሚል መሪ ቃል ነው ውይይቱ የተደረገው፡፡
በውይይቱ ላይ እንደተገለፀው ባለፉት ዓመታት በተለይ የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚ የከፍተኛ ትምህረት ተቋማት ተማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መጥቷል፡፡ ይህም ችግሩን እጅግ አሳሳቢ አድርጎታል፡፡
ውይይቱም ይህንን ቁጥር ከመቀነስና ወጣቱን አምራች ዜጋ ከማድረግ አኳያ የፋርማሲ ባለሙያዎች የሚጠበቅባቸውን ሚና መርምሯል፡፡
የአልኮል፣ የሲጋራ፣ የጫትና የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚነት በዓለም እና አገር አቀፍ ደረጃ በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝም በውይይቱ ተዳሷል፡፡
በውይይቱ ወቅት እንደተገለፀው በኢትዮጵያ የተጠቃሚዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል:: ለዚህ ደግሞ እንደዋነኛ ምክንያ የተጠቀሱት የአቻ ግፊትና የፖሊሲ መላላት ናቸው፡፡
መንግስት የሚያደርገው ቁጥጥር አነስተኛ መሆኑ የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚዎች ቁጥር እንዲጨምር አስተዋፅኦ አድርጓል። የግለኝነት መስፋፋት ወይም የማህበራዊ ግንኙነት መላላትም በተመሳሳይ ችግሩን አባብሶታል ነው የተባለው፡፡
በፊልምና በድራማ የሚሳተፉ ታዋቂ ግለሰቦችና አማላይ የመጠጥ ማስታወቂያዎችም የሚፈጥሩት ተፅዕኖም በቀላሉ የሚታይ አይደለም
ነው የተባለው፡፡
የችግሩ መፍትሄም በመንስዔነት የተዘረዘሩትን አስቻይ ሁኔታዎች ማስወገድ መሆኑ ነው የተጠቆመው፡፡
የኢትዮጵያ የፋርማሲ ባለሙያዎች ማሀበር በአሁኑ ወቅት ከ1ሺህ በላይ የሚሆኑ አባላት ያሉት ሲሆን የተመሰረተው የዛሬ 44 ዓመት ህዳር
25/1967 ዓም ነው፡፡ ውይይቱ በሁለት ከተሞች ጎንደርና መቀሌ ላይ በተመሳሳይ ሰዓት ተካሂዷል፡፡
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚ ተማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ #እየጨመረ መምጣቱ ተገለፀ።
ባለፉት ዓመታት በተለይ የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚ የከፍተኛ ትምህረት ተቋማት ተማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱ ተገለፀ፡፡
የኢትዮጵያ የፋርማሲ ባለሙያዎች ማህበር የተመሰረተበትን 44ተኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ዛሬ በጎንደር ከተማ ውይይት አድርጓል፡፡
‘የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚዎች ቁጥር መጨመርና የፋርማሲስቶች ሚና’ በሚል መሪ ቃል ነው ውይይቱ የተደረገው፡፡
በውይይቱ ላይ እንደተገለፀው ባለፉት ዓመታት በተለይ የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚ የከፍተኛ ትምህረት ተቋማት ተማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መጥቷል፡፡ ይህም ችግሩን እጅግ አሳሳቢ አድርጎታል፡፡
ውይይቱም ይህንን ቁጥር ከመቀነስና ወጣቱን አምራች ዜጋ ከማድረግ አኳያ የፋርማሲ ባለሙያዎች የሚጠበቅባቸውን ሚና መርምሯል፡፡
የአልኮል፣ የሲጋራ፣ የጫትና የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚነት በዓለም እና አገር አቀፍ ደረጃ በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝም በውይይቱ ተዳሷል፡፡
በውይይቱ ወቅት እንደተገለፀው በኢትዮጵያ የተጠቃሚዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል:: ለዚህ ደግሞ እንደዋነኛ ምክንያ የተጠቀሱት የአቻ ግፊትና የፖሊሲ መላላት ናቸው፡፡
መንግስት የሚያደርገው ቁጥጥር አነስተኛ መሆኑ የአደንዛዥ እፅ ተጠቃሚዎች ቁጥር እንዲጨምር አስተዋፅኦ አድርጓል። የግለኝነት መስፋፋት ወይም የማህበራዊ ግንኙነት መላላትም በተመሳሳይ ችግሩን አባብሶታል ነው የተባለው፡፡
በፊልምና በድራማ የሚሳተፉ ታዋቂ ግለሰቦችና አማላይ የመጠጥ ማስታወቂያዎችም የሚፈጥሩት ተፅዕኖም በቀላሉ የሚታይ አይደለም
ነው የተባለው፡፡
የችግሩ መፍትሄም በመንስዔነት የተዘረዘሩትን አስቻይ ሁኔታዎች ማስወገድ መሆኑ ነው የተጠቆመው፡፡
የኢትዮጵያ የፋርማሲ ባለሙያዎች ማሀበር በአሁኑ ወቅት ከ1ሺህ በላይ የሚሆኑ አባላት ያሉት ሲሆን የተመሰረተው የዛሬ 44 ዓመት ህዳር
25/1967 ዓም ነው፡፡ ውይይቱ በሁለት ከተሞች ጎንደርና መቀሌ ላይ በተመሳሳይ ሰዓት ተካሂዷል፡፡
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወደ ሳውዲ አረቢያ ሲጓዙ የመን ላይ ታስረው የነበሩ 408 ኢትዮጵያውያን ዜጎቻችንን ወደ ሀገር መልሷል።
@tsegabwolde @tikahethiopia
@tsegabwolde @tikahethiopia
ወንጀል ነክ መረጃ‼️
በሰው መግደል ሙከራ #የተከሰሱት ወንድምማማቾች በእስራት ተቀጡ፡፡
አግዘዉ ዘለቀና እዮብ ዘለቀ የተባሉ 1ኛና 2ተኛ ተከሳሾች በ1996 ዓ.ም የወጣዉን የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 32/1/ሀ እና 27/1/ እና 540 ስር የተመለከተዉን ድንጋጌ በመተላለፍ በፈፀሙት በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን የመግደል ሙከራ ወንጀል የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቢ ህግ ክስ መስርቶባቸዋል፡፡
የወንጀል ዝርዝር ሁኔታው እንዲሚያስረዳዉ የካቲት 12 ቀን 2009 ዓ.ም ከምሽቱ 5፡00 አካባቢ በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታዉ ጉራራ አደባባይ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ የግል ተበዳይ ሀብቶም አርአያን 1ኛና 2ኛ ተከሳሾች ጭንቅላቱ ላይ በዱላ ደጋግመው የመቱትና በቀኝ በኩሉ ህብረ ሰረሰር ዉስጥ ጤናማ ያልሆነ የደም መፍሰስ፣ በግራ በኩል ተቀጥቅጦ የላይኛዉ የአየር መግቢያና መዉጫ ቱቦ እንዲታፈንና
እዲጎዳ፤ የአንገት ዉስጥ ጤናማ ያልሆነ ደም መፍሰስ እንዲያጋጥመዉና ለመራመድና ለመናገር እንዲቸገር፣ በአጠቃላይ የማገገም እድሉ እጅግ አነስተኛ እንዲሆን በማድረጋቸዉ በፈፀሙት በዋና ወንጀል አድጊነት ተካፋይ በመሆን የመግደል ሙከራ ወንጀል ተከሰዋል፡፡
ከሳሽ የፌዴራል አቃቢ ህግ ተከሳሾች ወንጀሉን ስለመፈፀማቸዉ ያስረዱልኛል ያላቸዉን የሰዉና የሰነድ ማስረጃዎችን አያይዞ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል፡፡
ክሱን የተመለከተዉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቦሌ ምድብ ወንጀል ችሎትም ተከሳሾች ጥፋተኛ ናቸዉ ሲል የቅጣት ዉሳኔዉን አስተላልፏል፡፡ በዚህም መሰረት ወንጀሉ በግብረ አበርነት የተፈፀመ መሆኑ እንደ አንድ የቅጣት ማክበጃ ተይዞ ህዳር 13 ቀን 2011 ዓ.ም በዋለዉ 2ተኛ የወንጀል ችሎት እያንዳንዳቸዉ በ6 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኖባቸዋል፡፡
ምንጭ፦ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በሰው መግደል ሙከራ #የተከሰሱት ወንድምማማቾች በእስራት ተቀጡ፡፡
አግዘዉ ዘለቀና እዮብ ዘለቀ የተባሉ 1ኛና 2ተኛ ተከሳሾች በ1996 ዓ.ም የወጣዉን የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀፅ 32/1/ሀ እና 27/1/ እና 540 ስር የተመለከተዉን ድንጋጌ በመተላለፍ በፈፀሙት በዋና ወንጀል አድራጊነት ተካፋይ በመሆን የመግደል ሙከራ ወንጀል የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቢ ህግ ክስ መስርቶባቸዋል፡፡
የወንጀል ዝርዝር ሁኔታው እንዲሚያስረዳዉ የካቲት 12 ቀን 2009 ዓ.ም ከምሽቱ 5፡00 አካባቢ በየካ ክፍለ ከተማ ልዩ ቦታዉ ጉራራ አደባባይ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ የግል ተበዳይ ሀብቶም አርአያን 1ኛና 2ኛ ተከሳሾች ጭንቅላቱ ላይ በዱላ ደጋግመው የመቱትና በቀኝ በኩሉ ህብረ ሰረሰር ዉስጥ ጤናማ ያልሆነ የደም መፍሰስ፣ በግራ በኩል ተቀጥቅጦ የላይኛዉ የአየር መግቢያና መዉጫ ቱቦ እንዲታፈንና
እዲጎዳ፤ የአንገት ዉስጥ ጤናማ ያልሆነ ደም መፍሰስ እንዲያጋጥመዉና ለመራመድና ለመናገር እንዲቸገር፣ በአጠቃላይ የማገገም እድሉ እጅግ አነስተኛ እንዲሆን በማድረጋቸዉ በፈፀሙት በዋና ወንጀል አድጊነት ተካፋይ በመሆን የመግደል ሙከራ ወንጀል ተከሰዋል፡፡
ከሳሽ የፌዴራል አቃቢ ህግ ተከሳሾች ወንጀሉን ስለመፈፀማቸዉ ያስረዱልኛል ያላቸዉን የሰዉና የሰነድ ማስረጃዎችን አያይዞ ለፍርድ ቤቱ አቅርቧል፡፡
ክሱን የተመለከተዉ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቦሌ ምድብ ወንጀል ችሎትም ተከሳሾች ጥፋተኛ ናቸዉ ሲል የቅጣት ዉሳኔዉን አስተላልፏል፡፡ በዚህም መሰረት ወንጀሉ በግብረ አበርነት የተፈፀመ መሆኑ እንደ አንድ የቅጣት ማክበጃ ተይዞ ህዳር 13 ቀን 2011 ዓ.ም በዋለዉ 2ተኛ የወንጀል ችሎት እያንዳንዳቸዉ በ6 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ወስኖባቸዋል፡፡
ምንጭ፦ የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update በነቀምቴ ከተማ ተቋርጦ የነበረው የቴሌኮም አገልግሎት ወደ ነበረበት ሙሉ በሙሉ ተመልሷል፡፡ በሌላ በኩል በነቀምት ከተማ የሚገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት እንደተናገሩት በከተማይቱ ንግድ ባንክ በመዘጋቱ አገልግሎት ማግኘት እንዳልቻሉ ጠቁመዋል የሚመለከተው አካልም መፍትሄ እንዲፈልግ ሲሉ ጠቀዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ🔝
ዩኒቨርሲቲው Production Engineering የሚል ሕጋዊ የትምህርት ፕሮግራም ያለው መሆኑን አስታወቀ!
ዩኒቨርሲቲው ከእድገቱ ጋር በሚመጣጠን ሁኔታ አቅሙን ለማሳደግ ከሚያደርገው ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች መካከል የትምህርት ፕሮግራሞችን ጥራትና አግባብነት በማገምገም የሚያከናውነው የማስፋፊያ ሥራ አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ በዚህም ለአገሪቱ ሁለንተናዊ ለውጥ አጋዥ ሊሆን በሚችል አግባብ በቴክኖሎጂ፣ በኢንደስትሪ፣ በጤና፣ በማህበራዊ፣ በግብርና እና በሌሎችም በርካታ መስኮች የትምህርት ፕሮግራሞችን በመክፈት ጥራት ያለው ትምህርት በመስጠት ብቃት ያላቸው ባለሙያዎችን በጥራትና በብዛት በማፍራት በአገራችን ካሉ አንጋፋና ስመ-ጥር ተቋማት መካከል ግንባር ቀደም ነው፡፡
የትምህርት ፕሮግራሞችን ጥራት፣ አግባብነትና ተወዳዳሪነት የተሻሉ ለማድረግ በሥርዓተ ትምህርት ቀረጻ ወቅት የባለሙያዎች አስተያየት፣ ድጋፍና ክትትል እንዲሁም የውስጥና የውጪ ስርዓተ ት/ት ግምገማ በወጥነት ሁሌም የምንፈጽማቸው ተግባራት መሆናቸው ይታወቃል፡፡
በተጨማሪም ማናቸውም ፕሮግራሞች ተግባራዊ ከመሆናቸው በፊት በዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ አሠራር፣ ደንብና ሥርዓት በዩኒቨርሲቲው ሴኔት ተገምግ፣ ፀድቆና በአስተዳደር ቦርድ ተቀባይነት ሲያገኝ እንዲሁም በት/ት ሚኒስቴር ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ዕውቅና ተሰጥቶት ተግባራዊ እንደሚሆን ይታወቃል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ በትምህርት ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ በ17/12/2006 በቁጥር 7/ጠ-259/3675/06 አዳዲስ
የፕሮግራም አከፋፈትን በሚመለከት የተፃፈን መመሪያ መሠረት በማድረግ ለ2007 የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ አዳዲስ ፕሮግራሞችን ለመጀመር ሥርዓተ ትምህርት(ካሪኩለም) ተቀርጾ በሴኔት ከፀደቁና በቦርድ ተቀባይነት ካገኙ ሰባት የትምህርት ፕሮግራሞች መካከል በወቅቱ በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሥር በሚገኘው በሜካኒካል ትምህርት ክፍል በአሁኑ የሜካኒካልና ፕሮዳክሽን ምህንድስና ፋካልቲ ሥር የሚገኘው ሜታል ፕሮዳክሽን ኢንጂነሪንግ (Metal Production Engineering) ትምህርት ፕሮግራም አንዱ ነው፡፡
ነገር ግን ይህን እውነታ ወደ ጎን በመተው ተገቢ ባልሆነና ህግና ደንብን በጣሰ አኳኋን የዩኒቨርሲቲውን ፕሬዝደንት፣ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንትንም ጨምሮ ሌሎችም አመራሮች ፕሮግራሙ በዩኒቨርሲቲው እየተሰጠ መሆኑን እንደማያውቁ ተደርጎ በማህበራዊ ሚዲያ (በFacebook) ሐላፊነት በጎደለው መንገድ የተሳሳተ መረጃ ( #Seyoum_Teshome) ስዩም ተሾመ እና GMN (Gamo Media
Network) በተባሉ የፌስቡክ ገፆች ላይ ወጥቷል፡፡
ጉዳዩን በተመለከተ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር የቻለ ከበደ ትምህርት ክፍሉ በወቅቱ በሜቴክ በቀረበው ጥያቄ መሠረት ሥርዓተ-ትምህርት ተዘጋጅቶለት ሥርዓተ-ትምህርቱ የውስጥና የውጪ ሥርዓተ-ትምህርት ግምገማ ተደርጎለት በሴኔትና በቦርድ ፀድቆ “Metal Production Engineering” በሚል ስያሜ እንደተከፈተ ገልፀዋል፡፡ እንደ ም/ፕሬዝደንቱ ትምህርት ክፍሉ በዩኒቨርሲቲው እንዳለ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች አያውቁም ተብሎ የተሰራጨው መረጃ #መሠረተቢስና #ሀሰት መሆኑን እንዲሁም ፕሮግራሙን ፅ/ ቤታቸውም ሆነ ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ በቅርበት በተለያዩ ጉዳዮች የሚደግፉት መሆኑን አሳውቀዋል፡፡
ሥርዓተ-ትምህርቱ ክለሳ ተደርጎለት Metal Production Engineering የነበረው ስያሜ ወደ Production Engineering እንዲቀየር በቅርቡ የተወሰነ ቢሆንም የተደረገውን የስያሜ ለውጥ የማስተዋወቅ በቂ ሥራ ባለመሰራቱ ምክንያት በተወሰነ ደረጃ የግንዛቤ ችግር ሊፈጠር ችሏል ብለዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲዎች ከቀጣሪ ድርጅቶች በሚቀርቡ ጥያቄዎችና የሰው ኃይል ፍላጎት ጥናትን መሰረት በማድረግ የትምህርት ፕሮግራሞችን መክፈት የተለመደ አሰራር መሆኑን የተናገሩት ዶ/ር የቻለ ይህም ፕሮግራም ከሜቴክ በቀረበው ጥያቄ እንዲሁም በወቅቱ በተደረገ የገበያ ፍላጎት ዳሳሳ ጥናት መሠረት የተከፈተ መሆኑንና ይህም ህጋዊ አሰራር መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ዶ/ር የቻለ በተጨማሪም በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ ያልተደረገ መሆኑንና በአንፃሩ ግን ከተማሪዎች ጋር በጉዳዩ ዙሪያ ውይይት ተካሂዶ ዩኒቨርሲቲው የትምህርት መስኩን ባጭር ጊዜ ውስጥ የማስተዋወቅ ሥራ ለመስራት በመስማማት ከተማሪዎች ጋር
መግባባት መቻሉን ገልፀዋል፡፡ ትምህርት ክፍሉን በመክፈት ግለሰቦችም ሆኑ ተቋማት የሚያገኙት ምንም አይነት ያልተገባ ጥቅም እንደሌለም በአፅንኦት ተናግረዋል፡፡
የሜካኒካልና ፕሮዳክሽን ምህንድስና ፋካልቲ ሥር የሚገኘው የሜታል ፕሮዳክሽን ምህንድስና ትምህርት ክፍል (Metal Production Engineering department) ተማሪዎች በቀን 24/03/2011 ዓ/ም ባነሱት የግልፀኝነት ጥያቄ ዙሪያ ከቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና ከፋካልቲ ኃላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
በመጨረሻም (Seyoum Teshome) ስዩም ተሾመ እና GMN (Gamo Media Network)በተባሉ የፌስቡክ ገፆች በቀረበው ከእውነት የራቀና የተሳሳተ መረጃ ሆን ተብሎ የተቋሙን ዝና የማጉደፍ፣ በተቋሙ እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን የማደናቀፍ እንዲሁም የሚዲያ ሕግና ደንብን ኃላፊነት በጎደለው ሁኔታ በመጣስ የግልንና የቡድንን ርካሽ ፍላጎት ለማሳካት የተቋሙንና የዘርፉን ኃላፊዎች ያለአግባብ የማሳጣትና የመወንጀል ተግባር ተፈፅሟል፡፡
ስለሆነም ዩኒቨርሲቲው የቀረበው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እያረጋገጠ ለህብረተሰቡ መሰልና መሰረተ ቢስ መረጃዎችን የሚያቀርቡ አካላትን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እያሳሰበ ለተፈጠረውና ከዚህም በኋላ ሊፈጠሩ የሚችሉ ጉዳዮችን በህግ አግባብ እርምጃዎች እንዲወሰዱ የሚያደርግ መሆኑን ያስታውቃል፡፡
ኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዩኒቨርሲቲው Production Engineering የሚል ሕጋዊ የትምህርት ፕሮግራም ያለው መሆኑን አስታወቀ!
ዩኒቨርሲቲው ከእድገቱ ጋር በሚመጣጠን ሁኔታ አቅሙን ለማሳደግ ከሚያደርገው ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች መካከል የትምህርት ፕሮግራሞችን ጥራትና አግባብነት በማገምገም የሚያከናውነው የማስፋፊያ ሥራ አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ በዚህም ለአገሪቱ ሁለንተናዊ ለውጥ አጋዥ ሊሆን በሚችል አግባብ በቴክኖሎጂ፣ በኢንደስትሪ፣ በጤና፣ በማህበራዊ፣ በግብርና እና በሌሎችም በርካታ መስኮች የትምህርት ፕሮግራሞችን በመክፈት ጥራት ያለው ትምህርት በመስጠት ብቃት ያላቸው ባለሙያዎችን በጥራትና በብዛት በማፍራት በአገራችን ካሉ አንጋፋና ስመ-ጥር ተቋማት መካከል ግንባር ቀደም ነው፡፡
የትምህርት ፕሮግራሞችን ጥራት፣ አግባብነትና ተወዳዳሪነት የተሻሉ ለማድረግ በሥርዓተ ትምህርት ቀረጻ ወቅት የባለሙያዎች አስተያየት፣ ድጋፍና ክትትል እንዲሁም የውስጥና የውጪ ስርዓተ ት/ት ግምገማ በወጥነት ሁሌም የምንፈጽማቸው ተግባራት መሆናቸው ይታወቃል፡፡
በተጨማሪም ማናቸውም ፕሮግራሞች ተግባራዊ ከመሆናቸው በፊት በዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ አሠራር፣ ደንብና ሥርዓት በዩኒቨርሲቲው ሴኔት ተገምግ፣ ፀድቆና በአስተዳደር ቦርድ ተቀባይነት ሲያገኝ እንዲሁም በት/ት ሚኒስቴር ከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ዕውቅና ተሰጥቶት ተግባራዊ እንደሚሆን ይታወቃል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ በትምህርት ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ በ17/12/2006 በቁጥር 7/ጠ-259/3675/06 አዳዲስ
የፕሮግራም አከፋፈትን በሚመለከት የተፃፈን መመሪያ መሠረት በማድረግ ለ2007 የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ አዳዲስ ፕሮግራሞችን ለመጀመር ሥርዓተ ትምህርት(ካሪኩለም) ተቀርጾ በሴኔት ከፀደቁና በቦርድ ተቀባይነት ካገኙ ሰባት የትምህርት ፕሮግራሞች መካከል በወቅቱ በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሥር በሚገኘው በሜካኒካል ትምህርት ክፍል በአሁኑ የሜካኒካልና ፕሮዳክሽን ምህንድስና ፋካልቲ ሥር የሚገኘው ሜታል ፕሮዳክሽን ኢንጂነሪንግ (Metal Production Engineering) ትምህርት ፕሮግራም አንዱ ነው፡፡
ነገር ግን ይህን እውነታ ወደ ጎን በመተው ተገቢ ባልሆነና ህግና ደንብን በጣሰ አኳኋን የዩኒቨርሲቲውን ፕሬዝደንት፣ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንትንም ጨምሮ ሌሎችም አመራሮች ፕሮግራሙ በዩኒቨርሲቲው እየተሰጠ መሆኑን እንደማያውቁ ተደርጎ በማህበራዊ ሚዲያ (በFacebook) ሐላፊነት በጎደለው መንገድ የተሳሳተ መረጃ ( #Seyoum_Teshome) ስዩም ተሾመ እና GMN (Gamo Media
Network) በተባሉ የፌስቡክ ገፆች ላይ ወጥቷል፡፡
ጉዳዩን በተመለከተ የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር የቻለ ከበደ ትምህርት ክፍሉ በወቅቱ በሜቴክ በቀረበው ጥያቄ መሠረት ሥርዓተ-ትምህርት ተዘጋጅቶለት ሥርዓተ-ትምህርቱ የውስጥና የውጪ ሥርዓተ-ትምህርት ግምገማ ተደርጎለት በሴኔትና በቦርድ ፀድቆ “Metal Production Engineering” በሚል ስያሜ እንደተከፈተ ገልፀዋል፡፡ እንደ ም/ፕሬዝደንቱ ትምህርት ክፍሉ በዩኒቨርሲቲው እንዳለ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች አያውቁም ተብሎ የተሰራጨው መረጃ #መሠረተቢስና #ሀሰት መሆኑን እንዲሁም ፕሮግራሙን ፅ/ ቤታቸውም ሆነ ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ በቅርበት በተለያዩ ጉዳዮች የሚደግፉት መሆኑን አሳውቀዋል፡፡
ሥርዓተ-ትምህርቱ ክለሳ ተደርጎለት Metal Production Engineering የነበረው ስያሜ ወደ Production Engineering እንዲቀየር በቅርቡ የተወሰነ ቢሆንም የተደረገውን የስያሜ ለውጥ የማስተዋወቅ በቂ ሥራ ባለመሰራቱ ምክንያት በተወሰነ ደረጃ የግንዛቤ ችግር ሊፈጠር ችሏል ብለዋል፡፡
ዩኒቨርሲቲዎች ከቀጣሪ ድርጅቶች በሚቀርቡ ጥያቄዎችና የሰው ኃይል ፍላጎት ጥናትን መሰረት በማድረግ የትምህርት ፕሮግራሞችን መክፈት የተለመደ አሰራር መሆኑን የተናገሩት ዶ/ር የቻለ ይህም ፕሮግራም ከሜቴክ በቀረበው ጥያቄ እንዲሁም በወቅቱ በተደረገ የገበያ ፍላጎት ዳሳሳ ጥናት መሠረት የተከፈተ መሆኑንና ይህም ህጋዊ አሰራር መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ዶ/ር የቻለ በተጨማሪም በዩኒቨርሲቲው የተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ ያልተደረገ መሆኑንና በአንፃሩ ግን ከተማሪዎች ጋር በጉዳዩ ዙሪያ ውይይት ተካሂዶ ዩኒቨርሲቲው የትምህርት መስኩን ባጭር ጊዜ ውስጥ የማስተዋወቅ ሥራ ለመስራት በመስማማት ከተማሪዎች ጋር
መግባባት መቻሉን ገልፀዋል፡፡ ትምህርት ክፍሉን በመክፈት ግለሰቦችም ሆኑ ተቋማት የሚያገኙት ምንም አይነት ያልተገባ ጥቅም እንደሌለም በአፅንኦት ተናግረዋል፡፡
የሜካኒካልና ፕሮዳክሽን ምህንድስና ፋካልቲ ሥር የሚገኘው የሜታል ፕሮዳክሽን ምህንድስና ትምህርት ክፍል (Metal Production Engineering department) ተማሪዎች በቀን 24/03/2011 ዓ/ም ባነሱት የግልፀኝነት ጥያቄ ዙሪያ ከቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩትና ከፋካልቲ ኃላፊዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
በመጨረሻም (Seyoum Teshome) ስዩም ተሾመ እና GMN (Gamo Media Network)በተባሉ የፌስቡክ ገፆች በቀረበው ከእውነት የራቀና የተሳሳተ መረጃ ሆን ተብሎ የተቋሙን ዝና የማጉደፍ፣ በተቋሙ እየተካሄዱ ያሉ ለውጦችን የማደናቀፍ እንዲሁም የሚዲያ ሕግና ደንብን ኃላፊነት በጎደለው ሁኔታ በመጣስ የግልንና የቡድንን ርካሽ ፍላጎት ለማሳካት የተቋሙንና የዘርፉን ኃላፊዎች ያለአግባብ የማሳጣትና የመወንጀል ተግባር ተፈፅሟል፡፡
ስለሆነም ዩኒቨርሲቲው የቀረበው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን እያረጋገጠ ለህብረተሰቡ መሰልና መሰረተ ቢስ መረጃዎችን የሚያቀርቡ አካላትን ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ እያሳሰበ ለተፈጠረውና ከዚህም በኋላ ሊፈጠሩ የሚችሉ ጉዳዮችን በህግ አግባብ እርምጃዎች እንዲወሰዱ የሚያደርግ መሆኑን ያስታውቃል፡፡
ኮርፖሬት ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Fake News Alert‼️
አፍሪካን ዴይሊ ቮይስ የተሰኘ የሚድያ ተቋም ተስፋ ኒውስ የሚባል የኤርትራ ዜና ድርጅትን ጠቅሶ "አሜሪካ የቀድሞው የደህንነት ሀላፊ የነበሩት አቶ #ጌታቸው_አሰፋን ወደ ህግ ለማቅረብ የሚደረገውን ዘመቻ ተቀላቅላለች" ብሎ ዘግቧል። የAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ጉዳዩን ሊያውቁ ይችላሉ ብሎ ያሰባቸው ሁለት ግለሰቦች ጋር ደውሎ ያገኛቸው ሁለት መልሶች፦
1. "ስህተት ነው! አንዳንድ የሀገር ውስጥ አክቲቪስቶች የአሜሪካንን ሚና ሆን ብለው ለማጉላት ሲፈልጉ የሚጠቀሙበት ስሌት ነው። "
2. "It is a fabricated story."
@tsegabwolde @tikahethiopia
አፍሪካን ዴይሊ ቮይስ የተሰኘ የሚድያ ተቋም ተስፋ ኒውስ የሚባል የኤርትራ ዜና ድርጅትን ጠቅሶ "አሜሪካ የቀድሞው የደህንነት ሀላፊ የነበሩት አቶ #ጌታቸው_አሰፋን ወደ ህግ ለማቅረብ የሚደረገውን ዘመቻ ተቀላቅላለች" ብሎ ዘግቧል። የAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ጉዳዩን ሊያውቁ ይችላሉ ብሎ ያሰባቸው ሁለት ግለሰቦች ጋር ደውሎ ያገኛቸው ሁለት መልሶች፦
1. "ስህተት ነው! አንዳንድ የሀገር ውስጥ አክቲቪስቶች የአሜሪካንን ሚና ሆን ብለው ለማጉላት ሲፈልጉ የሚጠቀሙበት ስሌት ነው። "
2. "It is a fabricated story."
@tsegabwolde @tikahethiopia
#Update በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ሊወጣ የነበረ የውጭ ሀገር ገንዘብና ከ1.2 ሚሊዮን በላይ የኢትዮጵያ ብር ተያዘ። የገቢዎች ሚኒስቴር እንዳስታወቀው 6 ሺህ 170 ፓውንድ፣ 33 ሺህ 115 ዩሮ እና 1 ሚሊዮን 264 ሺህ 975 ብር ነው #ከሀገር_ሲወጣ የተያዘው። ገንዘቡ በአየር መንገዱ ሰራተኛ ሊዘዋወር ሲል መያዙን የሚኒስቴሩ የኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ አዲሱ ለኢቢሲ ገልፀዋል።
©EBC
@Tsegabwolde @tikvahethiopia
©EBC
@Tsegabwolde @tikvahethiopia
በመቀለ ሰልፍ ሊካሄድ ነው‼️
በመቀለ ከተማ የፊታችን #ቅዳሜ የሚከበረው የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል የህግ የበላይነትና ህገ-መንግስቱ ይከበር የሚል መልዕክት የሚተላለፍበት መሆኑን የከተማው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት አስታወቀ።
ፅህፈት ቤቱ በበአሉ አከባበር ዙሪያ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ #ዘመንፈስቅዱስ_ፍስሃ በመግለጫቸው እንዳስታወቁት የዘንድሮ የብሔሮች ፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በክልል ደረጃ የፊታችን ቅዳሜ በመቀሌ ከተማ በህዝባዊ ሰልፍ ይከበራል።
“በህዝባዊ ሰልፉ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተከሰቱ ያሉ ዘርን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ይቁሙ፤ የህግ የባላይነትና ህገ-መንግስቱ ይከበር የሚሉ መልዕክቶች የሚተላለፉበት ነው” ብለዋል።
“የትግራይን ህዝብ ለማምበርከክ የሚደረጉ ሴራዎች ተቀባይነት እንደሌላቸው በሰልፉ መልዕክት ይተላለፋል” ሲሉም ተናግረዋል፡፡
“በማንነት ጥያቄና በአዋሳኝ አካባቢዎች ምክንያት በማድረግ የክልሉን ህዝብ የሚነኩ ትንኮሳዎች ተቀባይነት የላቸውም” ያሉት ኃላፊው በውጭ ጣልቃ-ገብነትና የውስጥ ሴራዎች እንዲቆሙ የሚያስገነዝቡ መልዕክቶች በሰልፉ እንደሚተላለፉ አመላክተዋል።
“ህዳር 29 ህገ-መንግስቱ የፀደቀበት በመሆኑ የህገ-መንግስቱ ልዕልናን የሚያጎሉ መልዕክቶች በሰልፉ ጎልተው ይወጣሉ” ብለዋል።
በዓሉን በህዝባዊ ሰልፉ በ”ባሎኒ” ስታድዮም በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መደረጉን የገለፁት ኃላፊው በሰልፍ ላይ ከ200 ሺህ በላይ የከተማውና አካባቢው ህዝብ ይሳተፋል ተብሎ እንደሚጠበቅ አመላክተዋል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በመቀለ ከተማ የፊታችን #ቅዳሜ የሚከበረው የብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል የህግ የበላይነትና ህገ-መንግስቱ ይከበር የሚል መልዕክት የሚተላለፍበት መሆኑን የከተማው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት አስታወቀ።
ፅህፈት ቤቱ በበአሉ አከባበር ዙሪያ ዛሬ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ #ዘመንፈስቅዱስ_ፍስሃ በመግለጫቸው እንዳስታወቁት የዘንድሮ የብሔሮች ፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በክልል ደረጃ የፊታችን ቅዳሜ በመቀሌ ከተማ በህዝባዊ ሰልፍ ይከበራል።
“በህዝባዊ ሰልፉ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተከሰቱ ያሉ ዘርን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ይቁሙ፤ የህግ የባላይነትና ህገ-መንግስቱ ይከበር የሚሉ መልዕክቶች የሚተላለፉበት ነው” ብለዋል።
“የትግራይን ህዝብ ለማምበርከክ የሚደረጉ ሴራዎች ተቀባይነት እንደሌላቸው በሰልፉ መልዕክት ይተላለፋል” ሲሉም ተናግረዋል፡፡
“በማንነት ጥያቄና በአዋሳኝ አካባቢዎች ምክንያት በማድረግ የክልሉን ህዝብ የሚነኩ ትንኮሳዎች ተቀባይነት የላቸውም” ያሉት ኃላፊው በውጭ ጣልቃ-ገብነትና የውስጥ ሴራዎች እንዲቆሙ የሚያስገነዝቡ መልዕክቶች በሰልፉ እንደሚተላለፉ አመላክተዋል።
“ህዳር 29 ህገ-መንግስቱ የፀደቀበት በመሆኑ የህገ-መንግስቱ ልዕልናን የሚያጎሉ መልዕክቶች በሰልፉ ጎልተው ይወጣሉ” ብለዋል።
በዓሉን በህዝባዊ ሰልፉ በ”ባሎኒ” ስታድዮም በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መደረጉን የገለፁት ኃላፊው በሰልፍ ላይ ከ200 ሺህ በላይ የከተማውና አካባቢው ህዝብ ይሳተፋል ተብሎ እንደሚጠበቅ አመላክተዋል።
ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#UpdateSport ዛሬ በተደረገው ቅድመ ማጣርያ አቻ የወጣው ጅማ አባ ጅፋር ወደ ቀጣይ ዙር #አልፏል። ጅማ አባ ጅፋር እና ጅቡቲ ቴሌኮም ዛሬ ማምሻውን በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደረጉት የካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ቅድመ ማጣርያ የመልስ ጨዋታ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ በድምር ውጤት 5 ለ 3 በማሸነፍ ወደ ቀጣይ ዙር ያለፈው ጅማ አባ ጅፋር የግብጹን አል አህሊ ይገጥማል፡፡
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኮሎኔል ሰጠኝ ካሕሳይ‼️
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፖሊስ በኮሎኔል #ሰጠኝ_ካሕሳይ ላይ የጠየቀውን የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
ኮሎኔሉ በቁጥጥር ስር የዋሉት የሜቴክ የስራ ኃላፊ የብርጋዴል ጄኔራል ሀድጉ ጌቱን መረጃ ለማሸሽ በጸሀፊው አማካኝነት ሞክሯል በሚል ተጠርጥረው ነው።
ፖሊስ ኮሎኔል ሰጠኝ ካህሳይን በተጨማሪ የሙስና ወንጀል የጠረጠራቸው መሆኑን አስታውቆ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲፈቀድለት ትናንት ፍርድ ቤቱን ጠይቆ ነበር።
ፖሊስ በትናንቱ ችሎት እንደገለጸው ኮሎኔል ስጠኝ ኮሞቹ ኮሙኒኬሽን ኢንጂነሪንግ በተሰኘ ተቋም የሰው ሀብት ልማት ኃላፊ ሆነው ህግን ባልተከተለ መልኩ የ15 ሚሊዮን ብር ግዥ እንዲፈጸም በማድረግ በአገርና በሕዝብ ንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል በሚል ተጠርጥረዋል።
ኮሎኔል ስጠኝን በሙስና የጠረጠራቸው በደረሰው ጥቆማ መሰረት መሆኑን የገለጸው ፖሊስ የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለማሰባሰብ ተጨማሪ ጊዜ ጠይቋል።
ከትናንት ጀምሮ የግራ ቀኙን ክርክር ያደመጠው ፍርድ ቤቱ ዛሬ ከሠዓት በኋላ ባስቻለው 10ኛ ወንጀል ችሎት ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል።
ምንጭ፦ ENA
@tsegabwolde @tikahethiopia
የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፖሊስ በኮሎኔል #ሰጠኝ_ካሕሳይ ላይ የጠየቀውን የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
ኮሎኔሉ በቁጥጥር ስር የዋሉት የሜቴክ የስራ ኃላፊ የብርጋዴል ጄኔራል ሀድጉ ጌቱን መረጃ ለማሸሽ በጸሀፊው አማካኝነት ሞክሯል በሚል ተጠርጥረው ነው።
ፖሊስ ኮሎኔል ሰጠኝ ካህሳይን በተጨማሪ የሙስና ወንጀል የጠረጠራቸው መሆኑን አስታውቆ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲፈቀድለት ትናንት ፍርድ ቤቱን ጠይቆ ነበር።
ፖሊስ በትናንቱ ችሎት እንደገለጸው ኮሎኔል ስጠኝ ኮሞቹ ኮሙኒኬሽን ኢንጂነሪንግ በተሰኘ ተቋም የሰው ሀብት ልማት ኃላፊ ሆነው ህግን ባልተከተለ መልኩ የ15 ሚሊዮን ብር ግዥ እንዲፈጸም በማድረግ በአገርና በሕዝብ ንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል በሚል ተጠርጥረዋል።
ኮሎኔል ስጠኝን በሙስና የጠረጠራቸው በደረሰው ጥቆማ መሰረት መሆኑን የገለጸው ፖሊስ የሰውና የሰነድ ማስረጃ ለማሰባሰብ ተጨማሪ ጊዜ ጠይቋል።
ከትናንት ጀምሮ የግራ ቀኙን ክርክር ያደመጠው ፍርድ ቤቱ ዛሬ ከሠዓት በኋላ ባስቻለው 10ኛ ወንጀል ችሎት ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል።
ምንጭ፦ ENA
@tsegabwolde @tikahethiopia
ሴቶች;
#በአለባበሳቸው
#በሚዝናኑበትስፍራ
#አምሽተው በመስራታቸው እና በመጓዛቸው ምክንያት ጥቃት ሊፈጸምባቸው አይገባም!!!
Ethiopian Women Lawyers Association #ሼር #share
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#በአለባበሳቸው
#በሚዝናኑበትስፍራ
#አምሽተው በመስራታቸው እና በመጓዛቸው ምክንያት ጥቃት ሊፈጸምባቸው አይገባም!!!
Ethiopian Women Lawyers Association #ሼር #share
@tsegabwolde @tikvahethiopia