#update በምርጫ ቦርድ በሕጋዊነት #ተመዝግበው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዝርዝር፦
🔹አገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች
1. የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት
2. የኢትዮጵያ ሰላማዊ የዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
3. የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር
4. የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
5. የመላው ዐማራ ሕዝብ ድርጅት
6. ገዳ ሥርዓት አራማጅ ፓርቲ
7. የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ኅብረት
8. መላው ኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
9. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ
10. የመላው ኢትዮጵያዊያን ብሔራዊ ንቅናቄ
11. ቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ
12. የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ንቅናቄ
13. የወለኔ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
14. የመላው ኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራቲክ ፓርቲ
15. የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ
16. የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ
17. ሰማያዊ ፓርቲ
18. የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ
19. አዲስ ትውልድ ፓርቲ
20. የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ
21. አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ
22. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ
🔹ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች
1. ህዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ
2. የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
3. ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
4. የምዕራብ ሶማሌ ዲሞክራቲክ ፓርቲ
5. የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ
6. የኦሮሞ አቦ ነጻነት ግንባር
7. የደንጣ፣ ዱባሞ ክችንችላ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
8. የከምባታ ሕዝቦች ኮንግረስ
9. የትግሪ ወርጂ ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
10. የኦሮሞ ነጻነት አንድነት ግንባር
11. የዶንጋ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
12. የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ
13. የኢትዮጵያዊያን አንድነት ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
14. የኢትዮጵያ ሶማሌ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
15. የሐድያ ብሔር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
16. የጌዴኦ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
17. የየም ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
18. የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
19. የኦሮሚያ ነጻነት ብሔራዊ ፓርቲ
20. የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት
21. የሲዳማ አርነት ንቅናቄ
22. የዎላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር
23. የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
24. ዱቤና ደገኒ ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
25. የዲል ወቢ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
26. የአፋር አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ግንባር
27. የሲዳማ ሀዲቾ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
28. የቤንች ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
29. የሸኮና አካባቢው ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
30. ዓረና ትግራይ ለዲሞክራሲ ሉዓላዊነት
31. የአርጎባ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
32. የሐረሪ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
33. የጋምቤላ ሕዝቦች አንድነት ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ
34. የአርጐባ ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
35. የቤንሻንጉልና ጉሙዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
36. የአገው ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
37. የጉምዝ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ን ቅናቄ
38. የቤንሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ ለሠላምና ለዴሞክራሲ ድርጅት
39. የስልጤ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
40. የደቡብ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኮንግረስ
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ
@tsegabwolde @tikvahehiopia
🔹አገር ዓቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች
1. የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት
2. የኢትዮጵያ ሰላማዊ የዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
3. የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር
4. የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
5. የመላው ዐማራ ሕዝብ ድርጅት
6. ገዳ ሥርዓት አራማጅ ፓርቲ
7. የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ኅብረት
8. መላው ኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
9. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ
10. የመላው ኢትዮጵያዊያን ብሔራዊ ንቅናቄ
11. ቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ ፓርቲ
12. የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ንቅናቄ
13. የወለኔ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
14. የመላው ኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራቲክ ፓርቲ
15. የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ
16. የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ
17. ሰማያዊ ፓርቲ
18. የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ
19. አዲስ ትውልድ ፓርቲ
20. የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ
21. አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ
22. የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ኮንግረስ
🔹ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች
1. ህዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ
2. የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
3. ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
4. የምዕራብ ሶማሌ ዲሞክራቲክ ፓርቲ
5. የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ
6. የኦሮሞ አቦ ነጻነት ግንባር
7. የደንጣ፣ ዱባሞ ክችንችላ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
8. የከምባታ ሕዝቦች ኮንግረስ
9. የትግሪ ወርጂ ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
10. የኦሮሞ ነጻነት አንድነት ግንባር
11. የዶንጋ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
12. የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ
13. የኢትዮጵያዊያን አንድነት ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
14. የኢትዮጵያ ሶማሌ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
15. የሐድያ ብሔር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
16. የጌዴኦ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
17. የየም ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
18. የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
19. የኦሮሚያ ነጻነት ብሔራዊ ፓርቲ
20. የኦሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ኅብረት
21. የሲዳማ አርነት ንቅናቄ
22. የዎላይታ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ግንባር
23. የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
24. ዱቤና ደገኒ ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
25. የዲል ወቢ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
26. የአፋር አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ግንባር
27. የሲዳማ ሀዲቾ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
28. የቤንች ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
29. የሸኮና አካባቢው ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
30. ዓረና ትግራይ ለዲሞክራሲ ሉዓላዊነት
31. የአርጎባ ሕዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
32. የሐረሪ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት
33. የጋምቤላ ሕዝቦች አንድነት ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ
34. የአርጐባ ብሔረሰብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ
35. የቤንሻንጉልና ጉሙዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
36. የአገው ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
37. የጉምዝ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ን ቅናቄ
38. የቤንሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ ለሠላምና ለዴሞክራሲ ድርጅት
39. የስልጤ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ
40. የደቡብ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኮንግረስ
ምንጭ፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ
@tsegabwolde @tikvahehiopia
ጀርመን ፍራንክፈርት‼️
ከክቡር የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር ጥቅምት 21 ቀን 2011 ዓ.ም በሚደረገው የውይይት መድረክ የሚሳተፉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ አባላት ወደ ጀርመን ፍራንክፈርት #መግባት ጀምረዋል፡፡
ኢትዮጵያውያኑና በአውሮፓ ከሚገኙ 12 ኤምባሲዎች የተወከሉ ዲፕሎማቶች ፍራንክፈርት እየደረሱ ሲሆን መድረኩ “በአንድነት እንነሳ፣ ነገንም እንገንባ” በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄድ ነው፡፡
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር #ብርቱካን_አያኖ የሚመራው ብሄራዊ ኮሚቴ ከበርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና የፍራንክፈርት የቆንስላ ጽ/ቤት እንዲሁም የዳያስፖራ አባላት ጋር በመሆን ለስነስርዓቱ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡
ኮሚቴው የእስከአሁኑን ዝግጅትና አጠቃላይ ሂደት አስመልክቶ መግለጫ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
የፍራንክፈርቱ ዝግጅት የተሳካ እንዲሆን 200 የበጎ ፍቃድ ሠራተኛ ኢትዮጵያውያን ተሳታፊ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
በሰሜን አሜሪካ ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ከጥቂት ወራት በፊት ያደረጉት ጉብኝት ቀጣይ ምዕራፍ የሆነው ይኸው መድረክ የአንድነትና የፍቅር ድልድይ በመገንባቱ የተፈጠረው የህብረት መንፈስ ለአገር ግንባታ ማዋል እንዲቻል ጥሪ ይቀርብበታል ተብሎ
ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ከክቡር የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ጋር ጥቅምት 21 ቀን 2011 ዓ.ም በሚደረገው የውይይት መድረክ የሚሳተፉ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ አባላት ወደ ጀርመን ፍራንክፈርት #መግባት ጀምረዋል፡፡
ኢትዮጵያውያኑና በአውሮፓ ከሚገኙ 12 ኤምባሲዎች የተወከሉ ዲፕሎማቶች ፍራንክፈርት እየደረሱ ሲሆን መድረኩ “በአንድነት እንነሳ፣ ነገንም እንገንባ” በሚል መሪ ሃሳብ የሚካሄድ ነው፡፡
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር #ብርቱካን_አያኖ የሚመራው ብሄራዊ ኮሚቴ ከበርሊን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና የፍራንክፈርት የቆንስላ ጽ/ቤት እንዲሁም የዳያስፖራ አባላት ጋር በመሆን ለስነስርዓቱ ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡
ኮሚቴው የእስከአሁኑን ዝግጅትና አጠቃላይ ሂደት አስመልክቶ መግለጫ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
የፍራንክፈርቱ ዝግጅት የተሳካ እንዲሆን 200 የበጎ ፍቃድ ሠራተኛ ኢትዮጵያውያን ተሳታፊ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
በሰሜን አሜሪካ ክቡር ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ከጥቂት ወራት በፊት ያደረጉት ጉብኝት ቀጣይ ምዕራፍ የሆነው ይኸው መድረክ የአንድነትና የፍቅር ድልድይ በመገንባቱ የተፈጠረው የህብረት መንፈስ ለአገር ግንባታ ማዋል እንዲቻል ጥሪ ይቀርብበታል ተብሎ
ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፦ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሀረር ውሃ ማግኘት ጀመረች‼️
በህገ-ወጦች እገታ ውሃ አጥታ የከረመችው #ሐረር የተወሰነ አካባቢዋ ውሃ #ማግኘት ጀመረ፡፡
በአምስት ቀን ውስጥ 10 ሚሊዮን ብር ይከፈለን ያሉ የሃሮማያ አካባቢ ወጣቶች የውሃ ማጣሪያ ቁልፉን ነጥቀው መውሰዳቸውንና ሞተሮቹንም ማጥፋታቸው ይታወስ ነበር፡፡
የከተማዋ የውሃ ፍሳሽ ቢሮ ሀላፊ አቶ #ተወልደ_ሀብዶሽ እንደተናገሩት በበዛ ጥረት #ቁልፉን አግኝተናል ብለዋል፡፡
ከምስራቅ ኦሮሚያ አስተዳደር፣ ከአወዳይ ከንቲባ ጽ/ቤትና ከሃሮማያ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር በእምቢተኝነታቸው ፀንተው ከነበሩ ወጣቶች ቁልፉን ተረክበናል ብለዋል፡፡
የውሃ ማጣሪያ ጣቢያው የተወሰኑ የመቆጣጠሪያ የኤሌክትሪክ መስመሮች ተቃጥለው ተገኝተዋል፡፡
አንድ ቀን በፈጀ የጥገና ስራ አሁን የሃሮማያ የውሃ ማጣሪያ ጣቢያ በሙሉ አቅሙ ስራ #ጀምሯል ብለዋል፡፡
በመሆኑም አንድ ሶስተኛው የሃረር ከተማ አካባቢ ውሃ እያገኘ መሆኑን አቶ ተወልደ ተናግረዋል፡፡
አጥፊዎችም #ለህግ እንዲቀርቡ ስራ ተጀምሯል ብለዋል፡፡ ሌላው የሃረር የውሃ ማጣሪያ ጣቢያ ህገ-ወጥ የካሳ ጥያቄ ባቀረቡ ቡድኖች የውሃ መስመሩ ተሰብሮ የነበረው ኤረር አካባቢ የሚገኘው ነበር፡፡ ይህ ግን ገና እልባት ያላገኘ መሆኑን ከከተማዋ የውሃና ፍሳሽ ቢሮ ሀላፊ ተሰምቷል፡፡
ምንጭ፦ ሸገር 102.1 FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በህገ-ወጦች እገታ ውሃ አጥታ የከረመችው #ሐረር የተወሰነ አካባቢዋ ውሃ #ማግኘት ጀመረ፡፡
በአምስት ቀን ውስጥ 10 ሚሊዮን ብር ይከፈለን ያሉ የሃሮማያ አካባቢ ወጣቶች የውሃ ማጣሪያ ቁልፉን ነጥቀው መውሰዳቸውንና ሞተሮቹንም ማጥፋታቸው ይታወስ ነበር፡፡
የከተማዋ የውሃ ፍሳሽ ቢሮ ሀላፊ አቶ #ተወልደ_ሀብዶሽ እንደተናገሩት በበዛ ጥረት #ቁልፉን አግኝተናል ብለዋል፡፡
ከምስራቅ ኦሮሚያ አስተዳደር፣ ከአወዳይ ከንቲባ ጽ/ቤትና ከሃሮማያ ከንቲባ ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር በእምቢተኝነታቸው ፀንተው ከነበሩ ወጣቶች ቁልፉን ተረክበናል ብለዋል፡፡
የውሃ ማጣሪያ ጣቢያው የተወሰኑ የመቆጣጠሪያ የኤሌክትሪክ መስመሮች ተቃጥለው ተገኝተዋል፡፡
አንድ ቀን በፈጀ የጥገና ስራ አሁን የሃሮማያ የውሃ ማጣሪያ ጣቢያ በሙሉ አቅሙ ስራ #ጀምሯል ብለዋል፡፡
በመሆኑም አንድ ሶስተኛው የሃረር ከተማ አካባቢ ውሃ እያገኘ መሆኑን አቶ ተወልደ ተናግረዋል፡፡
አጥፊዎችም #ለህግ እንዲቀርቡ ስራ ተጀምሯል ብለዋል፡፡ ሌላው የሃረር የውሃ ማጣሪያ ጣቢያ ህገ-ወጥ የካሳ ጥያቄ ባቀረቡ ቡድኖች የውሃ መስመሩ ተሰብሮ የነበረው ኤረር አካባቢ የሚገኘው ነበር፡፡ ይህ ግን ገና እልባት ያላገኘ መሆኑን ከከተማዋ የውሃና ፍሳሽ ቢሮ ሀላፊ ተሰምቷል፡፡
ምንጭ፦ ሸገር 102.1 FM
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ የወንጀል ችሎት አቶ አብዲ መሀመድ ዑመርን( #አብዲ_ኢሌ) ጨምሮ የክልሉ የቀድሞ ከፍተኛ ባለስልጣናት፥ በተጠረጠሩበት የማፈናቀል፣ የአካል ጉዳትና ህይዎት ማለፍ ወንጀል ለፖሊስ ተጨማሪ 10 የምርመራ ቀን ፈቅዷል።
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዶክተር አብይ ፓሪስ ገብተዋል‼️
ክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ክቡር ፕሬዚዳንት ማክሮን ባደረጉላቸው ጥሪ መሰረት #ፓሪስ ፈረንሳይ ገቡ።
ሁለቱ መሪዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በተለይ በአፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ሁኔታ፣ በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ስላለው ሪፎርም፣ በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዙሪያ እንደሚመክሩ ይጠበቃል።
ምንጭ፦ አቶ ፍፁም አረጋ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ክቡር ፕሬዚዳንት ማክሮን ባደረጉላቸው ጥሪ መሰረት #ፓሪስ ፈረንሳይ ገቡ።
ሁለቱ መሪዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በተለይ በአፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ሁኔታ፣ በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ስላለው ሪፎርም፣ በንግድ እና ኢንቨስትመንት ዙሪያ እንደሚመክሩ ይጠበቃል።
ምንጭ፦ አቶ ፍፁም አረጋ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምዕራባዊ ኦሮሚያ ግጭት መታየቱ ተሰማ‼️
በምዕራባዊ ኦሮሚያ ክልል በሚገኙት አከባቢዎች የኦሮሞ ነፃ አዉጭ ግንባር /ኦነግ/ ስራዊት ናቸዉ በተባሉና በኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት መካከል ላለፉት ቀናቶች ግጭት መታየቱን የአከባቢዉ የዓይን እማኞች ለዶይቼ ቬሌ ገልጹ።
ግጭቱን ተከትሎ የክልሉ ፕሬስዳንት አቶ #ለማ_መገርሳ በትላንትናዉ እለት እንደተናገሩት ሁኔታዉ በጣም እንዳሳዘናቸዉ ገልፀዋል።
ወጣቶች መሳርያ በመታጠቅ ዘመናዊ መሳርያ ከታጠቀዉ ከመንግስት ሰራዊት ጋር ለመወጋት ወደ ጫካ መግባታቸዉ ስህተት መሆኑን እና ትክክለኛ የትግል ስልት አለመሆኑን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ ተችተዋል።
አከባቢዉ ላይ ባለዉ የፀጥታ አለመረጋጋት ምክንያት የሰዎች እንቅስቃሴን እና የንግድ ሂደቱን ማገቱንም ገልፀዋል። ጫካ የገቡት እነዚህ ወጣቶች ወደ ቀያቸዉ እንዲመለሱ ለማድረግ ከሽማግሌዎች ጋር በመሆን እንደሚሞክሩ እንዲሁም ማህበረሰቡ በጠረጴዛ ዙርያ መወያያት እንደለበት አቶ ለማ አሳስበዋል። ይህ የማይሆን ከሆነ ለተከሰተዉና ለሚከሰተዉ ችግር መፍትሄ መስጠት እንደሚያስቸግር ገልፀዋል። ካለፉት ሁለት ቀናት ጀምሮ በተለያዩ የኦሮሚያ ክፍሎች «መንግስት የኦነግ ስራዊት ለማጥቃት ላይ ያነጣጠረ ዘመቻ» በመቃወም ወጣቶች ሰላማዊ ሰልፎችን እያደረጉ ይገኛሉ።
ምንጭ፦ ዶቼ ቨለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በምዕራባዊ ኦሮሚያ ክልል በሚገኙት አከባቢዎች የኦሮሞ ነፃ አዉጭ ግንባር /ኦነግ/ ስራዊት ናቸዉ በተባሉና በኢትዮጵያ መከላክያ ሰራዊት መካከል ላለፉት ቀናቶች ግጭት መታየቱን የአከባቢዉ የዓይን እማኞች ለዶይቼ ቬሌ ገልጹ።
ግጭቱን ተከትሎ የክልሉ ፕሬስዳንት አቶ #ለማ_መገርሳ በትላንትናዉ እለት እንደተናገሩት ሁኔታዉ በጣም እንዳሳዘናቸዉ ገልፀዋል።
ወጣቶች መሳርያ በመታጠቅ ዘመናዊ መሳርያ ከታጠቀዉ ከመንግስት ሰራዊት ጋር ለመወጋት ወደ ጫካ መግባታቸዉ ስህተት መሆኑን እና ትክክለኛ የትግል ስልት አለመሆኑን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ ተችተዋል።
አከባቢዉ ላይ ባለዉ የፀጥታ አለመረጋጋት ምክንያት የሰዎች እንቅስቃሴን እና የንግድ ሂደቱን ማገቱንም ገልፀዋል። ጫካ የገቡት እነዚህ ወጣቶች ወደ ቀያቸዉ እንዲመለሱ ለማድረግ ከሽማግሌዎች ጋር በመሆን እንደሚሞክሩ እንዲሁም ማህበረሰቡ በጠረጴዛ ዙርያ መወያያት እንደለበት አቶ ለማ አሳስበዋል። ይህ የማይሆን ከሆነ ለተከሰተዉና ለሚከሰተዉ ችግር መፍትሄ መስጠት እንደሚያስቸግር ገልፀዋል። ካለፉት ሁለት ቀናት ጀምሮ በተለያዩ የኦሮሚያ ክፍሎች «መንግስት የኦነግ ስራዊት ለማጥቃት ላይ ያነጣጠረ ዘመቻ» በመቃወም ወጣቶች ሰላማዊ ሰልፎችን እያደረጉ ይገኛሉ።
ምንጭ፦ ዶቼ ቨለ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update አልሸባብ ዛሬ ባወጣው መግለጫ በርከት ያሉ የኢትዮጵያ ወታደሮችን በለድወይን ከተማ አቅራቢያ #አጠቃሁ ብሏል። አንድ ከጠ/ሚሩ ጋር ወደ ፓሪስ ያመሩ እና የAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት በስልክ ያናገራቸው የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣን ስለተባለው ጥቃት #እንደማያውቁ ተናግረዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሰበር ዜና‼️
የሀላባ ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 4ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ወ/ሮ #ሂክማ_ከይረዲን መሀመድን በዛሬው እለት የልዩ ወረዳ ዋና አስተዳደር በማድረግ ሾሟል።
እንዲሁም➕
የሀላባ ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 4ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ #ገመዳ ኢ/መሀመድ አብደለ በዛሬው እለት የልዩ ወረዳ ምክትል አስተዳደርና የልዩ ወረዳው መ/ማ/ኢ/ ጽ/ቤት ኃላፊ በማድረግ ሾሟል።
ምንጭ፦ ደኢህዴን
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሀላባ ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 4ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ወ/ሮ #ሂክማ_ከይረዲን መሀመድን በዛሬው እለት የልዩ ወረዳ ዋና አስተዳደር በማድረግ ሾሟል።
እንዲሁም➕
የሀላባ ልዩ ወረዳ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 4ኛ አስቸኳይ ጉባኤ አቶ #ገመዳ ኢ/መሀመድ አብደለ በዛሬው እለት የልዩ ወረዳ ምክትል አስተዳደርና የልዩ ወረዳው መ/ማ/ኢ/ ጽ/ቤት ኃላፊ በማድረግ ሾሟል።
ምንጭ፦ ደኢህዴን
@tsegabwolde @tikvahethiopia