#Dereja #mastercardfoundation
ለ2015/2016 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!
ደረጃ ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ታላቅ ሀገር አቀፍ የስራ አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ጥቅምት 27-28, 2017 ዓ. ም አዘጋጅቷል።
በአውደ ርዕዩ ላይ ከ300 በላይ ቀጣሪ ድርጅቶች እንዲሁም ወደ 20,000 የሚጠጉ የ2015/2016 ተመራቂ ተማሪዎች ይሳተፋሉ።
የስራ አውደ ርዕዩ ላይ ለመሳተፍ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠርያ በመጫን ተመዝግቦ ዲጂታል የመግቢያ ትኬት (coupon) ማግኘት እንዲሁም ለስራ አውደ ርዕዩ ተብሎ በተዘጋጀ ስልጠና ላይ መገኘት ይኖርቦታል፤ የስልጠናው ቦታና ሰዓት ከተመዘገቡ በኋላ ይገለፃል።
መስፈንጠርያ:- https://bit.ly/Dereja-MilkRun
ጥቅምት 27 እና 28 በሚሊኒየም አዳራሽ እንገናኝ!
ለ2015/2016 ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ!
ደረጃ ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን ጋር በመተባበር ታላቅ ሀገር አቀፍ የስራ አውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ጥቅምት 27-28, 2017 ዓ. ም አዘጋጅቷል።
በአውደ ርዕዩ ላይ ከ300 በላይ ቀጣሪ ድርጅቶች እንዲሁም ወደ 20,000 የሚጠጉ የ2015/2016 ተመራቂ ተማሪዎች ይሳተፋሉ።
የስራ አውደ ርዕዩ ላይ ለመሳተፍ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠርያ በመጫን ተመዝግቦ ዲጂታል የመግቢያ ትኬት (coupon) ማግኘት እንዲሁም ለስራ አውደ ርዕዩ ተብሎ በተዘጋጀ ስልጠና ላይ መገኘት ይኖርቦታል፤ የስልጠናው ቦታና ሰዓት ከተመዘገቡ በኋላ ይገለፃል።
መስፈንጠርያ:- https://bit.ly/Dereja-MilkRun
ጥቅምት 27 እና 28 በሚሊኒየም አዳራሽ እንገናኝ!