TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59K photos
1.5K videos
211 files
4.08K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Djibouti : በጅቡቲ በኩል ወደ ኢትዮጵያ እያቀኑ የሚገኙት የተ.መ.ድ (UN) ምልክት ያለባቸው ተሽከርካሪዎች ንብረትነታቸው የኢትዮጵያ መንግስት ናቸው ሲል በጅቡቲ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በይፋዊ ትዊተር ገፁ አሳውቋል።

እነዚህ ተሽከርካሪዎች በዳርፉር በ #UNAMID ስር በሰላም ማስከበር ስራ አገልግሎት ላይ ሲውሉ የነበሩ ናቸው።

@tikvahethiopia