#Update
በሀርቡ ከተማ ተቋርጦ የነበረውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተመልሶ ተገናኝቷል።
በሀርቡ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የተመለሰው ዛሬ ታህሳስ 4 ቀን 2014 ዓ.ም ነው።
የጃማ እና ወረኢሉ ከተሞችን ኃይል ለመስጠት በሚያስችል ደረጃ የጥገና ስራ የተጠናቀቀ መሆኑን ተነግሯል።
#EEU
@tikvahethiopia
በሀርቡ ከተማ ተቋርጦ የነበረውን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተመልሶ ተገናኝቷል።
በሀርቡ የኤሌክትሪክ አገልግሎት የተመለሰው ዛሬ ታህሳስ 4 ቀን 2014 ዓ.ም ነው።
የጃማ እና ወረኢሉ ከተሞችን ኃይል ለመስጠት በሚያስችል ደረጃ የጥገና ስራ የተጠናቀቀ መሆኑን ተነግሯል።
#EEU
@tikvahethiopia
የአዲሱ_የታሪፍ_ማስተካከያ_መረጃ.pdf
2.6 MB
#EEU : የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ያደረገው የታሪፍ ጭማሪን በተመለከተ ዝርዝር መረጃ በዚህ ፋይል ተያይዟል።
(ፋይሉን ከፍተው በዝርዝር ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
(ፋይሉን ከፍተው በዝርዝር ይመልከቱ)
@tikvahethiopia