TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
ፍቶ፦ የመስቀል ደመራ በዓል እየተከበረ ይገኛል።

በአዲስ አበባ ከሰዓታት በፊት ዝናብ ሲጥል ነበር።

ምንም እንኳን ሲዘንብ የነበረው ዝናብ ጠንከር ያለ ቢሆንም የበዓሉ ድባብ አልደበዘዘም።

#ኦርቶዶክስተዋሕዶ #መስቀልደመራ

Photo Credit : ኢቢሲ ፣ ማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ፣ Tikvah Family AA

@tikvahethiopia