TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ለተማሪዎች

📎የ10ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና #ውጤት ይፋ ማድረጊያ ቀንን እንዲሁም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ #መቁረጫ ነጥብ በተመለከተ ከሚመለከታቸው አካላት የምንሰማው መረጃ ካለ ወዲያው የምናሳውቃችሁ ይሆነል። ነገር ግን በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ የ10ኛ ክፍል ውጤትን እንዲሁም የመቁረጫ ነጥብን በሚመለከት የሚናፈሰው ወሬ #ሀሰተኛ መሆኑን ልናረጋግጥላችሁ እንወዳለን።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#FAKE የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቅያ ወይም የመሰናዶ መግቢያ #መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆነ እየተባለ በማህበራዊ ሚዲያ ሚሰራጨው። በዛሬው ዕለት ይፋ የተደረገው ተማሪዎች ውጤት ብቻ ነው። የመቁረጫ ነጥብ ይፋ አልተደረገም። በሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጀዎች እንዳትታለሉ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia