TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#NationalExam አገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀምሯል፡፡ ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት ነው እየተሰጠ ያለው። የመጀመሪያ ዙር ብሔራዊ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል። ትላንት ሐምሌ 2 በቀድሞ ትምህርት ካሪኩሉም ትምህርታቸውን የተከታተሉ የትግራይ ክልል ተማሪዎች አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና…
#National_Exam

ላለፉት 3 ቀናት በወረቀት እና ኦንላይን ሲሰጥ የቆየው የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡

ተፈታኝ ተማሪዎች ወደየቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።

የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 9 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ፈተናቸውን ይወስዳሉ።

Via @tikvahuniversity