TIKVAH-ETHIOPIA
#NationalExam አገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀምሯል፡፡ ፈተናው በኦንላይን እና በወረቀት ነው እየተሰጠ ያለው። የመጀመሪያ ዙር ብሔራዊ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል። ትላንት ሐምሌ 2 በቀድሞ ትምህርት ካሪኩሉም ትምህርታቸውን የተከታተሉ የትግራይ ክልል ተማሪዎች አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና…
#National_Exam
ላለፉት 3 ቀናት በወረቀት እና ኦንላይን ሲሰጥ የቆየው የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
ተፈታኝ ተማሪዎች ወደየቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 9 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ፈተናቸውን ይወስዳሉ።
Via @tikvahuniversity
ላለፉት 3 ቀናት በወረቀት እና ኦንላይን ሲሰጥ የቆየው የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
ተፈታኝ ተማሪዎች ወደየቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከሐምሌ 9 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ፈተናቸውን ይወስዳሉ።
Via @tikvahuniversity