TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ኢትዮጵያ #ወታደራዊ ሃይሏን ለማዘመን በምታደርገው ጥረት የሕዋ ሃይልን የመከላከያ ሃይሏ አንድ አካል ለማድረግ ማቀዷን ብሉምበርግ በዘገባው አስነብቧል፡፡ “ዘመናዊ ጦርነት የየብስ፣ አየር፣ ባሕር፣ ሳይበር እና ጠፈር (ሕዋን) ያካተተ በመሆኑ ይህንኑ ከግምት ያስገባ መከላከያ ሃይል #እየገነባች ነው፡፡ በቅርቡ የተከለሰው የሀገሪቱ መከላከያ ፖለሲ ባሕር ሃይልን እና ወደፊት ደሞ የሳይበር ደኅንነትን እና ጠፈር ሃይልን የሚያካትት ይሆናል” የሚል ምላሽ ከጠቅላይ ሚንስትሩ ጽህፈት ቤት ማግኘቱንም አክሎ ዘግቧል፡፡

ምንጭ፦ ብሉምበርግ(wazemaradio)
@tsegabwolde @tikvahethiopia