TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ጠቅላይ ሚንስትሩ ዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ገብተዋል!

የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችም ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጋር በታርጫ ተገኝተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በከተማዋ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የሚወያዩ ሲሆን በስታዲየም ለተሰበሰቡ ነዋሪዎችም ንግግር ያደርጋሉ።

#ኢቢሲ #ዳውሮቲዩብ
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia