TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከ4 ቀን በኃላ ህይወቱ የተረፈው ወጣት!

የ28 ዓመቱ የኮምቦድያ ወጣት ሰመ ቦራ #ለአራት ቀን በድንጋይ ዋሻ ውስጥ ቆይቶ በህይወት ተርፏል፡፡ አደጋው የተፈጠረው በዋሻው ውስጥ የሌሊት ወፍ ኩስ እየሰበሰበ በነበረበት ጊዜ ነው፡፡ የሀገሬው ሰው የሌሊት ወፍ ኩስ ውስጥ የሚገኝ ሻጋታ ለመድኃኒትነት ይጠቅማል የሚል ዕምነት አላቸው፡፡

Via #VOAAmharic
@tsegabwolde @tikvahethiopia