TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
214 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Afar #Tigray #UNHCR #IOM

UNHCR ከትግራይ ክልል ውስጥ #ለአደጋ_ተጋላጭ ናቸው ያላቸውን 55 ኤርትራዊያን ስደተኞችን በIOM Ethiopia እገዛ ወደ አፋር ክልል ማዛወሩን አስታውቋል።

ወደአፋር ክልል ከተዘዋወሩት ስደተኞች መካከል ከግማሽ በላዩ ህጻናት ናቸው።

UNHCR ስደተኞቹ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለወራት ከኖሩ በኃላ አሁን ላይ ምቹ ወደሆነ መጠለያ እንደሚገቡ እና አስፈላጊውን ሁሉ እርዳታ እንደሚያገኙ ገልጿል።

@tikvahethiopia