TIKVAH-ETHIOPIA
#ረመዷን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዜዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ፦ " ታላቁ የረመዳን ወር የእዝነት፣ የመተሳሰብ፣ የምህረት ወር በመኾኑ ደካሞችን፣ ችግረኞችን፣ ተፈናቃዮችን እንዲሁም ወላጅ አልባ ሕጻናትን በመርዳትና ማዕዳችንን በማካፈል በመተሳሰብና አላህን በመለመን ልናሳልፈው ይገባል። የረመዳን ወር የእዝነት፣ የምህረትና ከእሳት ነጃ የምንወጣበት፣ አላህ ዘንድ ተቀባይነት…
#ረመዷን
ሙፍቲ ኢስማኤል ሜንክ (ዶ/ር) ፦
" ረመዷን ምንድን ነው ? ሰዎች እየፆምን ነው ይላሉ ይህ ግን የረመዷን አንዱ ክፍል ብቻ ነው።
ረመዷን ፦
🤲 #የሰላም ወር ነው፤
🤲 #የመረጋጋት ወር ነው፤
🤲 #የመፈወሻ ወር ነው፤
🤲 #የቸርነት ወር ነው፤
🤲 #የምህረት ወር ነው፤
🤲 #የይቅርታ ወር ነው፤
🤲 #ጀነትን የምናገኝበት ወር ነው፤
🤲 ይህ ወር #ሙስሊም መሆናችንን የምናከብረበት ነው ፤ ሙስሊም በመሆናችን #ራስን_መግዛትን የምንለማመድበት የፈለግነውን ብቻ ሳይሆን ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ የወሰነውን የምናደርግበት ወር ነው ፤ ሱብሃንአላህ ! ስለዚህ ለአላህ ቃል ጥረት ማድረግ ግዴታችን ነው። "
መልካም #የረመዷን_ጾም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንዲሆን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይመኛል።
@tikvahethiopia
ሙፍቲ ኢስማኤል ሜንክ (ዶ/ር) ፦
" ረመዷን ምንድን ነው ? ሰዎች እየፆምን ነው ይላሉ ይህ ግን የረመዷን አንዱ ክፍል ብቻ ነው።
ረመዷን ፦
🤲 #የሰላም ወር ነው፤
🤲 #የመረጋጋት ወር ነው፤
🤲 #የመፈወሻ ወር ነው፤
🤲 #የቸርነት ወር ነው፤
🤲 #የምህረት ወር ነው፤
🤲 #የይቅርታ ወር ነው፤
🤲 #ጀነትን የምናገኝበት ወር ነው፤
🤲 ይህ ወር #ሙስሊም መሆናችንን የምናከብረበት ነው ፤ ሙስሊም በመሆናችን #ራስን_መግዛትን የምንለማመድበት የፈለግነውን ብቻ ሳይሆን ሁሉን ቻይ የሆነው አላህ የወሰነውን የምናደርግበት ወር ነው ፤ ሱብሃንአላህ ! ስለዚህ ለአላህ ቃል ጥረት ማድረግ ግዴታችን ነው። "
መልካም #የረመዷን_ጾም ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንዲሆን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ይመኛል።
@tikvahethiopia
በነገው ዕለት የዐቢይ ጾም እንዲሁም የረመዷን ወር ጾም ይጀምራል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልካም የዐቢይ ጾም እንዲሁም መልካም የረመዷን ጾም እንዲሆን ከልብ ይመኛል።
በነገው ዕለት የሚጀምሩት አጽዋማት የፈጣሪን በረከት ፣ ዕርቅ ፣ ምህረት ፤ ለመላው ሀገራችን ፍጹም ሰላም እና መረጋጋትን የሚያመጡ እንዲሆኑ እንመኛለን።
#ኢትዮጵያ #Ethiopia #ክርስትና #እስልምና
@tikvahethiopia
ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልካም የዐቢይ ጾም እንዲሁም መልካም የረመዷን ጾም እንዲሆን ከልብ ይመኛል።
በነገው ዕለት የሚጀምሩት አጽዋማት የፈጣሪን በረከት ፣ ዕርቅ ፣ ምህረት ፤ ለመላው ሀገራችን ፍጹም ሰላም እና መረጋጋትን የሚያመጡ እንዲሆኑ እንመኛለን።
#ኢትዮጵያ #Ethiopia #ክርስትና #እስልምና
@tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Empowering Africa, One Venture at a Time. Jasiri Talent Investor strives to remove barriers that hinder the success of new businesses. The program guides the Fellows from ideation to venture creation, by providing funding, coaching, strategic advisory, and guidance in the complex innovation space.
Application for Cohort 6 is ongoing, submit your application via https://jasiri.org/application
#Jasiri4Africa
Application for Cohort 6 is ongoing, submit your application via https://jasiri.org/application
#Jasiri4Africa
#MertEka
እነዚህ የቤት ዕቃዎች በሱቃችን በቅናሽ ዋጋ እየተሸጡ ነው። የሁሉንም ዕቃዎች ዋጋ ይሄንን👉 t.iss.one/MerttEka 👈 ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ።
አድራሻችን፦ መገናኛ ዘፍመሽ ግራንድ ሞል 3ተኛ ፎቅ ሱቅ 376
እነዚህ የቤት ዕቃዎች በሱቃችን በቅናሽ ዋጋ እየተሸጡ ነው። የሁሉንም ዕቃዎች ዋጋ ይሄንን👉 t.iss.one/MerttEka 👈 ተጭነው በቴሌግራምው ማየት ይችላሉ።
አድራሻችን፦ መገናኛ ዘፍመሽ ግራንድ ሞል 3ተኛ ፎቅ ሱቅ 376
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
ዛሬ በአዲስ አበባ የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸምን በተመለከተ ስትራቴጂካዊ ግምገማ ተጀምሯል።
እነማን ተገኙ ?
- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት
- የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዛዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ
- የቀድሞው የኬንያ ፕሬዜዳንት ኡሁሩ ኬንያታ
- የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ይገኙበታል።
የፌደራል መንግስትን ከወከሉት መካከል ፦
* የብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎትን ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፣
* የፍትህ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ፣
* የብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተሾመ ቶጋ ይገኙበታል።
ህወሓትን ከወከሉት መካከል ፦
° ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል (ሊቀመንበር)
° አቶ ጌታቸው ረዳ (ም/ሊቀመንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት)
° ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ (የጊዜያዊ አስተዳደሩ ምክትል ፕሬዝዳንት)
° ሌተናል ጄኔራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ (በምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ ያልተማከለ አስተዳደር እና ዴሞክራታይዜሽን ካቢኔ ሴክሬተሪያት ኃላፊ) ይገኙበታል።
@tikvahethiopia
ዛሬ በአዲስ አበባ የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸምን በተመለከተ ስትራቴጂካዊ ግምገማ ተጀምሯል።
እነማን ተገኙ ?
- የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት
- የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዛዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ
- የቀድሞው የኬንያ ፕሬዜዳንት ኡሁሩ ኬንያታ
- የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ይገኙበታል።
የፌደራል መንግስትን ከወከሉት መካከል ፦
* የብሔራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎትን ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን፣
* የፍትህ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ፣
* የብሔራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተሾመ ቶጋ ይገኙበታል።
ህወሓትን ከወከሉት መካከል ፦
° ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል (ሊቀመንበር)
° አቶ ጌታቸው ረዳ (ም/ሊቀመንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት)
° ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ (የጊዜያዊ አስተዳደሩ ምክትል ፕሬዝዳንት)
° ሌተናል ጄኔራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ (በምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ ያልተማከለ አስተዳደር እና ዴሞክራታይዜሽን ካቢኔ ሴክሬተሪያት ኃላፊ) ይገኙበታል።
@tikvahethiopia