TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ማስታወሻ‼️ኢትዮጵያ እና ኬንያ በባሕር ዳር ለሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የስታድየም #መግቢያ ዋጋ፦

1ኛ.ክቡር ትሪቡን 200 ብር
2ኛ.ከክቡር ትሪቡን ጎን ለጎን 50 ብር
3ኛ. ሶስተኛ ደረጃ 25 ብር
4ኛ.አራተኛ ደረጃ 10 ብር

ተመልካቾች ትኬቱን ከቀኑ 6፡00 ጀምሮ በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታድየም ማግኘት ትችላላችሁ፡፡ ጨዋታው ከቀኑ 10፡00 ይጀምራል!

©የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማርኬቲንግ ዳይሬክተር አቶ #ኢሳያስ_ታደሰ
@tsegabwolde @tikvahethiopia