ማስታወሻ‼️ኢትዮጵያ እና ኬንያ በባሕር ዳር ለሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የስታድየም #መግቢያ ዋጋ፦
1ኛ.ክቡር ትሪቡን 200 ብር
2ኛ.ከክቡር ትሪቡን ጎን ለጎን 50 ብር
3ኛ. ሶስተኛ ደረጃ 25 ብር
4ኛ.አራተኛ ደረጃ 10 ብር
ተመልካቾች ትኬቱን ከቀኑ 6፡00 ጀምሮ በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታድየም ማግኘት ትችላላችሁ፡፡ ጨዋታው ከቀኑ 10፡00 ይጀምራል!
©የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማርኬቲንግ ዳይሬክተር አቶ #ኢሳያስ_ታደሰ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
1ኛ.ክቡር ትሪቡን 200 ብር
2ኛ.ከክቡር ትሪቡን ጎን ለጎን 50 ብር
3ኛ. ሶስተኛ ደረጃ 25 ብር
4ኛ.አራተኛ ደረጃ 10 ብር
ተመልካቾች ትኬቱን ከቀኑ 6፡00 ጀምሮ በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታድየም ማግኘት ትችላላችሁ፡፡ ጨዋታው ከቀኑ 10፡00 ይጀምራል!
©የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ማርኬቲንግ ዳይሬክተር አቶ #ኢሳያስ_ታደሰ
@tsegabwolde @tikvahethiopia