#ቦርደዴ
ችግር ተከስቶበታል ወደተባለው አካባቢ የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ ቢገባም አሁንም ወደአዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ እንደተዘጋ ነው። መንገደኞች ለረጅም ሰዓት እንደቆሙ ናቸው። በአካባቢው በተፈጠረው የፀጥታ ችግር የ7 ሰዎች ህይወት አልፏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ችግር ተከስቶበታል ወደተባለው አካባቢ የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የፌደራል ፖሊስ ቢገባም አሁንም ወደአዲስ አበባ የሚወስደው መንገድ እንደተዘጋ ነው። መንገደኞች ለረጅም ሰዓት እንደቆሙ ናቸው። በአካባቢው በተፈጠረው የፀጥታ ችግር የ7 ሰዎች ህይወት አልፏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
መንገዱ ተከፍቷል!
#ቦርደዴ ላይ ተዘግቶ የነበረው #መንገድ ከትላንት ለሊት ጀምሮ #ተከፍቷል። ለመንገዱ መዘጋት ምክንያት የሆነው በአካባቢው የተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ እንደሆነ አይዘነጋም፤ በዚህም የ7 ዜጎች ህይወት ማለፉ ይታወቃል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ቦርደዴ ላይ ተዘግቶ የነበረው #መንገድ ከትላንት ለሊት ጀምሮ #ተከፍቷል። ለመንገዱ መዘጋት ምክንያት የሆነው በአካባቢው የተፈጠረው የፀጥታ መደፍረስ እንደሆነ አይዘነጋም፤ በዚህም የ7 ዜጎች ህይወት ማለፉ ይታወቃል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia