TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት የብረታ ብረት እና ኢንጅነሪንግ ኮርፓሬሽን(ሜቴክ) የስራ ሀላፊዎች እና ሰራተኞች ቁጥር ዛሬም ጨምሯል። በተጠርጣሪዎች ላይ ያለው መረጃም ገና #ተጠናክሮ አላለቀም። ከዚህ በኃላም በቁጥጥር ስር የሚውሉ እንዳሉ እና #የሚለቀቁም ሊኖሩ እንደሚችሉ ሸገር 102.1 ዘግቧል። ይህንን መረጃ በተመለከተ ነገ አልያም ከነገ በስቲያ ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia