TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የሶሪያ ስደተኞች‼️

በኢትዮጵያ ያሉ #የሶሪያ_ስደተኞችን ለመደገፍ እየተሰራ ነው። በኢትዮጵያ #በልመና የተሰማሩ የሶሪያ ስደተኞችን ለመደገፍ እርዳታ እየተጠየቀ ነው፡፡ በሶሪያ ቀውስ ተፈናቅለው በኢትዮጵያ የሚገኙ ሶሪያውያን ቁጥር ከ300 በላይ የሚልቅ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 108 የሚሆኑት በኢትዮጵያ ህጋዊ ጥገኝነት ጠይቀው እየኖሩ ነው ተብሏል፡፡ የሶሪያ ስደተኞች በየጎዳና የሚያደርጉትን ልመና ትተው ድጋፍ እንዲደረግላቸው መንግስት እየሰራ መሆኑን ታውቋል፡፡ ስደተኞቹን ለመደገፍም #እርዳታ እየተጠየቀ እንደሆነም ተጠቁሟል፡፡

ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia