TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ለደሴ ሳፋ ከኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽሕፈት ቤት የአካባቢ የወል ንግድ ምልክትና እውቅና ተሰጥቷል። የወሎ ጋቢ ደግሞ ከሀምሌ 27/2011 በኃላ እውቅና ሊያገኝ እንደሆነ ተሰምቷል፡፡

#እናመሰግናለን~አቶ እንዳልካቸው አበበ

ቀደም ብሎ የቀረበው መረጃ #የስም_መቀያየር የነበረበት መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን!! /መረጃው ላይ #ማስተካከያ የሰጡት እንዳልካቸው አበበ የወሎ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና የብራንዲንግ አስተባባሪ ናቸው። በTIKVAH-ETH ስም እናመሰግናለን!!/ እንደምንጭነት የተጠቀምነው የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ሲሆን ይህን ማስተካከያ እነሱም እንደሚወስዱ እና መረጃው ላይ ያለውን የስም መቀያየር እንድሚያርሙ እምነት አለን።/

@tsegabwolde @tikvahethiopia