TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ከ300 ሚሊዮን ብር በላይ አሴት (ካፒታል) ያስመዘገቡ ባለሀብቶች በደብረ ማርቆስ ኢንዱስትሪ ፓርክ #ሊሰማሩ ነው፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን #ደብረ_ማርቆስ ቅርንጫፍ ጽ.ቤት ለ12 ባለሀብቶች ቦታ፣ ካርታና የቦታ ፕላን ማዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡

ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia