TIKVAH-ETHIOPIA
#EOTC የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባኤ ዛሬ ረቡዕ ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ባካሄደው ልዩ ስብሰባ በኦሮሚያ እና በደቡብ ክልሎች በተደራቢነት ተይዘው ለቆዩ ክፍት በኾኑና አንገብጋቢ ችግር ባለባቸው ዘጠኝ አህጉረ ስብከት ላይ የሚመደቡ ዘጠኝ ኤጲስ ቆጰሳትን ምርጫ አካሂዷል። ለኦሮሚያ ክልል 7 አህጉረ ስብከት ፦ 1. አባ ሣህለ ማርያም ቶላ - ምዕራብ አርሲ - (ሻሸመኔ) ሀገረ ስብከት 2. አባ ወልደ…
#Update
የተመረጡት ኤጲስ ቆጶሳት የተሾሙ ሲሆን በዓለ ሢመታቸው ሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓ.ም. እንዲፈጸም ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ አስተላልፏል።
ይህ የተሰማው ዛሬ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የእጩ ኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ በተመለከተ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው።
ዝርዝር መግለጫውን ከላይ ያንብቡ።
#ETOTCTV
@tikvahethiopia
የተመረጡት ኤጲስ ቆጶሳት የተሾሙ ሲሆን በዓለ ሢመታቸው ሐምሌ 9 ቀን 2015 ዓ.ም. እንዲፈጸም ቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ አስተላልፏል።
ይህ የተሰማው ዛሬ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የእጩ ኤጲስ ቆጶሳት ምርጫ በተመለከተ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ነው።
ዝርዝር መግለጫውን ከላይ ያንብቡ።
#ETOTCTV
@tikvahethiopia