TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ቅናሽ የኢትዮ ቴሌኮም የታሪፍ ቅናሽ⬇️

▪️የስልክ #ኢንተርኔት ላይ 43%
▪️የብሮድባንድ ኢንተርኔት ላይ 54%
▪️የስልክ ድምፅ ላይ 40%
▪️የሞባይል ፅሁፍ (SMS) ላይ 43%

📌ቅናሹ #ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ኢንተርኔት...

የሞባይል ኢተርኔት በሌሎች ስፍራዎች "ቀስ በቀስ" ይጀምራል ሲሉ የኢትዮ ቴሌኮም ሴክረተሪ ዳይሬክተር ወ/ሪት ጨረር አክሊሉ ተናገሩ። ዳይሬክተሯ ከጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት ጋር ባደረጉት የስልክ ቆይታ ከሰሞኑን ኔት ብሎክስ -- ኢትዮ ቴሌኮም ኢንተርኔት በመዝጋቱ በቀን 4.5 ሚሊዮን ዶላይ ያጣል ሲል ስላወጣው ሪፖርት ተከታዩን ምላሽ ሰጥተዋል፦ "ድርጅቱ ከእኛ መረጃ አልጠየቀም። ስለዚህ ስሌታቸው በምን እንደሆነ አናውቅም። ወደፊት ግን ያስከተለውን የገንዘብ እጦት እኛ ይፋ እናደርጋለን" ብለዋል። በመጨረሻም ወ/ሪት ጨረር ፓኬጅ ገዝተው ይጠቀሙ የነበሩ ደንበኞች ላልተጠቀሙበት ግዜ ተመላሽ/መራዘም ይደረግላቸዋል ሲሉ ገልፀዋል።

Via #EliasMeseret
🗞ቀን ሰኔ 26/2011 ዓ/ም
@tsegabwolde @tikvahethiopia