#እንዳትደናገጡ
1 ሺ 442ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ግንቦት 5/2013 እንደሚከበር ትላንት መገለፁ ይታወሳል።
ዛሬ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንዳሳወቀው በዓሉ በሚከበርበት እለት ለበዓሉ ድምቀት ከጧቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።
ይህን ህብረተሰቡና ባለድርሻ አካለት እንዲያውቁት ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መልዕክቱን አስተላልፏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
1 ሺ 442ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ግንቦት 5/2013 እንደሚከበር ትላንት መገለፁ ይታወሳል።
ዛሬ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንዳሳወቀው በዓሉ በሚከበርበት እለት ለበዓሉ ድምቀት ከጧቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።
ይህን ህብረተሰቡና ባለድርሻ አካለት እንዲያውቁት ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መልዕክቱን አስተላልፏል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#እንዳትደናገጡ
ነገ የሚከበረውን የኢድ-አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ነገ ማለዳ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
@tikvahethiopia
ነገ የሚከበረውን የኢድ-አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ነገ ማለዳ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
@tikvahethiopia
#እንዳትደናገጡ
ነገ የሚከበረውን የኢድ አል ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ማስታወቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።
@tikvahethiopia
ነገ የሚከበረውን የኢድ አል ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ማስታወቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።
@tikvahethiopia