TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59K photos
1.5K videos
211 files
4.07K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#እንዳትደናገጡ

1 ሺ 442ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ግንቦት 5/2013 እንደሚከበር ትላንት መገለፁ ይታወሳል።

ዛሬ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እንዳሳወቀው በዓሉ በሚከበርበት እለት ለበዓሉ ድምቀት ከጧቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል።

ይህን ህብረተሰቡና ባለድርሻ አካለት እንዲያውቁት ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን መልዕክቱን አስተላልፏል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#እንዳትደናገጡ

ነገ የሚከበረውን የኢድ-አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ምክንያት በማድረግ ነገ ማለዳ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

@tikvahethiopia
#እንዳትደናገጡ

ነገ የሚከበረውን የኢድ አል ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12:00 ሰዓት ላይ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር ማስታወቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል።

@tikvahethiopia