TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ኦቦ #በቀለ_ገርባ ~~ #መቐለ_ዩኒቨርሲቲ

የፌደራል ሥርዓት አወቃቀር #ለቋንቋዎች እድገት መሠረት ከመጣሉ ባለፈ ኅብረተሰቡም ባደገበት ቋንቋ የመንግሥት አገልግሎት ለማግኘት እንደሚያስችለው የቋንቋ ምሁሩና ፖለቲከኛው አቶ #በቀለ_ገርባ ገለጹ። "የኢዮጵያ ቋንቋዎችና ጠቀሜታዎች" በሚል የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ያዘጋጀው መድረክ ዛሬ ተካሂዷል።

ተጨማሪ የንብቡ👇
https://telegra.ph/Mekelle-07-25