TIKVAH-ETHIOPIA
#UPDATE በቱርክ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ አሁናዊ የድምፅ ቆጠራው 97.94 በመቶ ደርሷል / የድምፅ ሳጥን ተከፍቶ ቆጠራ ተካሂዷል። በዚህም የአሁኑ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን 52.14 % በመቶ ድምፅ ምርጫውን እየመሩ ሲሆን የኤርዶጋን ዋነኛ ተቀናቃኝ ክሊክዳርጎሉ 47.86 % ድምፅ በማግኘት እየተከተሏቸው ነው። ከወዲሁ የሀገራት መሪዎች ለአሁኑ ፕሬዜዳንት የ " #እንኳን_ደስ_አልዎት " መልዕክት…
#UPDATE
በቱርክ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ #አሁናዊ የድምፅ ቆጠራው 99.20 በመቶ ደርሷል።
በዚህም የአሁኑ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን 52.08 % በመቶ ድምፅ ምርጫውን እየመሩ ሲሆን የኤርዶጋን ዋነኛ ተቀናቃኝ ክሊክዳርጎሉ 47.92 % ድምፅ በማግኘት እየተከተሏቸው ነው።
አሁናዊው ውጤት የኤርዶጋንን ማሸነፍ እና ለ5 ዓመታት የሀገሪቱ መሪ ሊያደርጋቸው የሚችል መሆኑን የሚያመላክት መሆኑን ተከትሎ ደጋፊዎቻቸው ደስታቸውን ለመግለፅ አደባባይ ወጥተዋል።
የሀገራት መሪዎች ለኤርዶጋን የ " እንኳን ደስ አልዎት " መልዕክት እያስተላለፉ ይገኛሉ።
@tikvahethiopia
በቱርክ ፕሬዜዳንታዊ ምርጫ #አሁናዊ የድምፅ ቆጠራው 99.20 በመቶ ደርሷል።
በዚህም የአሁኑ ፕሬዝዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን 52.08 % በመቶ ድምፅ ምርጫውን እየመሩ ሲሆን የኤርዶጋን ዋነኛ ተቀናቃኝ ክሊክዳርጎሉ 47.92 % ድምፅ በማግኘት እየተከተሏቸው ነው።
አሁናዊው ውጤት የኤርዶጋንን ማሸነፍ እና ለ5 ዓመታት የሀገሪቱ መሪ ሊያደርጋቸው የሚችል መሆኑን የሚያመላክት መሆኑን ተከትሎ ደጋፊዎቻቸው ደስታቸውን ለመግለፅ አደባባይ ወጥተዋል።
የሀገራት መሪዎች ለኤርዶጋን የ " እንኳን ደስ አልዎት " መልዕክት እያስተላለፉ ይገኛሉ።
@tikvahethiopia