TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update አቶ #መላኩ_ፋንታ ፣ ጄኔራል #አሳምነው_ፅጌ ለአዴፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት በእጩነት ከቀረቡ ሰዎች መካከል መሆናቸው ታውቋል። በተጨማሪ አቶ ንጉሱ ጥላሁንም ዕጩ ናቸው።

ምንጭ፦የኢትዮጵያ ፕሬሥ ድርጅት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update የቀድሞው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ሃላፊ እና በሙስና ተጠርጥረው ታስረው የነበሩት #መላኩ_ፋንታ ከአማራ ክልል ሹመት አግኝተዋል፡፡ አቶ መላኩ ከትላንት ጀምሮ የአማራ ዐቀፍ ልማት ማሕበር (አልማ) ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ተሹመዋል፤ ወይዘሮ ብስራት ጋሻው ጠናንም ይተካሉ፡፡ በቅርቡም የአማራ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ሆነው መመረጣቸው ይታወሳል፡፡

©wazemaradio
@tsegabwolde @tikvahethiopia