TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ቤንሻንጉል ጉምዝ🔝

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የያሶ ወረዳ ነዋሪዎች፣ በቡድን በታጠቁ ኃይሎች ሰዎች በጅምላ #እየተገደሉ ነው ሲሉ ገለፁ። ከአንድ ቤተሰብ እስከ ስምንት ሰው የተገደሉበት መሆኑን የተናገሩት ነዋሪዎች ችግሩ #አሳሳቢ መሆኑን ገልፀዋል።

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ አስተዳደር ስለ ጉዳዮ ምንም አለመስማቱን ቢገልፅም የኦሮሚያ ክልል መንግሥት መረጃው እንዳለው እና እያጣራ መሆኑን ገልጿል።

ምንጭ፦ የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia