TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከደኢህዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ የተሰጠው ሙሉ መግለጫ፦

"በ10ኛው የደኢህዴን ድርጅታዊ ጉባኤ ትኩረት ተሰጥቶ እንዲሰራ አቅጣጫ ከተቀመጠላቸው ጉዳዮች አንዱ #አዳዲስ_ክልል ሆኖ #የመደራጀት ጥያቄ ነው፡፡ ስለሆነም ይህ ጥያቄ በክልላችን አሁን ያለበት ደረጃና በጉባኤው በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት እየተፈፀመ ስለመሆኑ በዝርዝር ተገምግሟል፡፡ ዘላቂ መፍትሄውን በተመለከተ፤ በሰከነ እና ሃላፊነት በተሞላ መንገድ ማየት እጅግ አስፈላጊ መሆኑን ማእከላዊ ኮሚቴው ትኩረት ሰጥቶ ተወያይቶበታል፡፡ በመሆኑም በክልላችን እየተነሱ ያሉ ክልል ሆኖ የመደራጀት ጥያቄዎች የህዝቦችን ትስስርና አንድነት በሚያጠናክር፣ የድርጅት ቀጣይነትና የሁሉንም ህዝቦች ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ አኳኋን በደኢህዴን መሪነት እንዲፈፀም ልዩ ትኩረት ሰጥተን እንሰራለን፡፡"

https://telegra.ph/ከደኢህዴን-ማዕከላዊ-ኮሚቴ-የተሰጠው-ሙሉ-መግለጫ-02-26