TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Udate የኢትዮጵያ፣ የሱዳንና የጂቡቲ መሪዎች የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሜዲካል ማዕከልን #መረቁ። የሜዲካል ማዕከሉ 800 የመኝታ ክፍሎች ያሉት ሲሆን፥ በደ/ምዕራብ ኢትዮዽያ ለሚገኙ ከ20 ሚሊየን በላይ ዜጎች የህክምና አገልግሎት መስጠት እንደሚይስችል ተነግሯል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia