TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update አቶ #በረከት_ስምዖን እና አቶ #ታደሰ_ካሳ የእምነት ክህደት ቃላቸውን እንዲሰጡ ለሚያዝያ 14 ቀን ተቀጠሩ፡፡ በጥረት ኮርፖሬት የሀብት ምዝበራ ተጠርጥረው በፍርድ ቤት ጉዳያቸው እየታዬ የሚገኙት አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ #የተከሰሱበት ዝርዝር ጉዳይ ትናንት በጽሑፍ ደርሷቸዋል፡፡ ዛሬ ፍርድ ቤት የቀረቡት ተጠርጣሪዎቹ ጽሑፉ ብዛት ስላለው በአግባቡ አንብበውና ተረድተው የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለመስጠት ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡ ፍርድ ቤቱም የተከሳሾቹን አቤቱታ ተመልክቶ ለሚያዝያ 14 ቀን 2011ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia