TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update Mitsewa⬇️

"The Ethiopian ship mv #Mekelle will make acall at Mits'iwa port this Tuesday evening, #Ethiopian and #Eritrean government officials are expected to make a visit on her arrival."

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#VisitEthiopia

#Abijatta_Shalla_National_Park is a dream come true for birdwatchers. More than 300 bird species have been recorded, with famous pink flamingos being the obvious stars.

📷manuel M Negri #ethiopian_wildlife #Ethiopia #LandofOrigins #birdwatching #birds #flamingo
.
.
©#MysticalEthiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia
👍1
#Congratulations #Somaliland Military Officers graduate from #Ethiopian Military Academy, Won medals!

Via Horn
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Ethiopian_Civil_Service_University

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላቸውን ተማሪዎች በተመረጡ የት/ት መስኮች ለማስተማር መዘጋጀቱን አሳውቋል።

ዩኒቨርሲቲው በ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በማታ እና በቅዳሜና እሁድ መርሃ ግብር በ17 የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም ለማስተማር መወሰኑን ገልጿል።

በመሆኑም የትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈርትን የምታሟሉ አመልካቾች ከሚያዝያ 24 እስከ ግንቦት 06/2014 ዓ.ም ምዝገባ ማከናወን ትችላላችሁ ተብሏል።

በ2014 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስዳችሁ 50 ከመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ያላችሁ ተማሪዎች የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውና ኮፒውን እንዲሁም የመመዝገቢያ 150 ብር የከፈላችሁበትን ደረሰኝ በመያዝ ሲ.ኤም.ሲ. መንገድ በሚገኘው ዩኒቨርሲቲው በተገለጹት ቀናት በመገኘት መመዝገብ ይቻላል።

(ትምህርት የሚሰጥባቸው መስኮች ዝርዝር ከላይ ተያይዟል።)

@tikvahuniversity
👍214👎79🥰98😢5😱1
"ብልሆች ወደ ህልማቸው ለመድረስ ይቆጥባሉ!" ከባንካችን ጋር አብረው ሲሰሩ ለስኬትዎ ብርቱ አጋር በመሆን የድርሻችንን እንወጣለን ፡፡

የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የቴሌግራም ቻናል
https://t.iss.one/Globalbankethiopia123    

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ !!
ለጋራ ስኬታችን !!

#globalbankethiopia #GBE #banksinethiopia #fintech #bank #finance #ethiopia #ethiopian #digitalbanking #Globaldigital
83😡21😱8🕊6
ብርቱ አጋር!!
ለስኬትዎ መዳረሻ ለህልምዎ እውን መሆን ብርቱ አጋር ነን

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ !!
ለጋራ ስኬታችን !!

የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የቴሌግራም ቻናል
https://t.iss.one/Globalbankethiopia123

#globalbankethiopia #GBE #banksinethiopia #fintech #bank #finance #ethiopia #ethiopian #digitalbanking #Globaldigital
51😡8🥰4😢3🙏3🕊3
"ብልሆች ወደ ህልማቸው ለመድረስ ይቆጥባሉ!" ከባንካችን ጋር አብረው ሲሰሩ ለስኬትዎ ብርቱ አጋር በመሆን የድርሻችንን እንወጣለን ፡፡

የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የቴሌግራም ቻናል
https://t.iss.one/Globalbankethiopia123    

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ !!
ለጋራ ስኬታችን !!

#globalbankethiopia #GBE #banksinethiopia #fintech #bank #finance #ethiopia #ethiopian #digitalbanking #Globaldigital
55😡21😱5😢5😭5🥰1
ለብርቱ ክንዶች ፤ ብርቱ አጋር ነን !!

የግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ የቴሌግራም ቻናል
https://t.iss.one/Globalbankethiopia123

ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ !!
ለጋራ ስኬታችን !!

#globalbankethiopia #GBE #banksinethiopia #fintech #bank #finance #ethiopia #ethiopian #digitalbanking #Globaldigital
52👏9🙏5🥰4😱3😢3😭2😡2
Calling all #Ethiopian Innovators!

The second round of the Immunisation Innovation Accelerator is now open - offering up to $100,000 in grants to solutions that improve #vaccine access.

📅 Application deadline: July 27
🔗 https://www.stc-accelerator.org/

#ChildHealth #InnovationInAction #HealthInnovation #Ethiopia
110🙏6😱5🤔4😢2🥰1👏1
#Save_the_Children #GSK

Calling all #Ethiopian Innovators!

The second round of the Immunisation Innovation Accelerator is now open - offering up to $100,000 in grants to solutions that improve #vaccine access.

📅 Application deadline: July 27
🔗 https://www.stc-accelerator.org/

#ChildHealth #InnovationInAction #HealthInnovation #Ethiopia
93🙏8🕊2😭2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Calling all #Ethiopian Innovators!

The second round of the Immunisation Innovation Accelerator is now open - offering up to $100,000 in grants to solutions that improve #vaccine access.

📅 Application deadline: July 27
🔗 https://www.stc-accelerator.org/

#ChildHealth #InnovationInAction #HealthInnovation #Ethiopia
29🙏1