TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ዓለም_ዋንጫ

አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ ደማቅ አዲስ ታሪክ ፅፋለች !

በአሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ የሚመራው የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በየሱፍ ኤል ነስሪ ብቸኛ ግብ ፖርቹጋልን በመርታት ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።

⚽️ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫው ታሪክ ግማሽ ፍፃሜውን መቀላቀል የቻለች ቀዳሚዋ አፍሪካዊት ሀገር ሆናለች።

⚽️ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በኳታሩ የዓለም ዋንጫ #በተጋጣሚ_ቡድን #ተጫዋች አንድም ግብ ከመረብ አላረፈባቸውም።

⚽️ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን 196 ጨዋታዎችን ማድረግ ችሏል።

⚽️ የሱፍ ኤል ነስሪ በዓለም ዋንጫው ሶስት ጎሎችን ማስቆጠር የቻለ በታሪክ የመጀመሪያው #ሞሮካዊ ተጫዋች ሆኗል።

https://t.iss.one/tikvahethsport

@tikvahethiopia