#ዓለም_ዋንጫ
አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ ደማቅ አዲስ ታሪክ ፅፋለች !
በአሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ የሚመራው የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በየሱፍ ኤል ነስሪ ብቸኛ ግብ ፖርቹጋልን በመርታት ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።
⚽️ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫው ታሪክ ግማሽ ፍፃሜውን መቀላቀል የቻለች ቀዳሚዋ አፍሪካዊት ሀገር ሆናለች።
⚽️ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በኳታሩ የዓለም ዋንጫ #በተጋጣሚ_ቡድን #ተጫዋች አንድም ግብ ከመረብ አላረፈባቸውም።
⚽️ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን 196 ጨዋታዎችን ማድረግ ችሏል።
⚽️ የሱፍ ኤል ነስሪ በዓለም ዋንጫው ሶስት ጎሎችን ማስቆጠር የቻለ በታሪክ የመጀመሪያው #ሞሮካዊ ተጫዋች ሆኗል።
https://t.iss.one/tikvahethsport
@tikvahethiopia
አፍሪካዊቷ ሀገር ሞሮኮ ደማቅ አዲስ ታሪክ ፅፋለች !
በአሰልጣኝ ዋሊድ ሬግራጉዊ የሚመራው የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በየሱፍ ኤል ነስሪ ብቸኛ ግብ ፖርቹጋልን በመርታት ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል።
⚽️ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫው ታሪክ ግማሽ ፍፃሜውን መቀላቀል የቻለች ቀዳሚዋ አፍሪካዊት ሀገር ሆናለች።
⚽️ የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን በኳታሩ የዓለም ዋንጫ #በተጋጣሚ_ቡድን #ተጫዋች አንድም ግብ ከመረብ አላረፈባቸውም።
⚽️ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን 196 ጨዋታዎችን ማድረግ ችሏል።
⚽️ የሱፍ ኤል ነስሪ በዓለም ዋንጫው ሶስት ጎሎችን ማስቆጠር የቻለ በታሪክ የመጀመሪያው #ሞሮካዊ ተጫዋች ሆኗል።
https://t.iss.one/tikvahethsport
@tikvahethiopia