TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.5K photos
1.51K videos
215 files
4.12K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ተማሪ ቢንያም ኢሳያስ የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል ተወስኗል። የተማሪ ቢንያም ኢሳያስን ትምህርት በተመለከተ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዛሬ መግለጫ አውጥቷል። በመግለጫው ፤ የተማሪ ቢንያም ኢሳያስን ትምህርት በተመለከተ ለተማሪው የትምህርት ሂደት ይረዳሉ ያሏቸውን አማራጮች መቅረቡን አስታውሷል። ሆኖም ተማሪ ቢንያም ብቸኛ ፍላጎቱ የሕክምና ትምህርትን መማር እንደሆነ…
#DrBinyamEsayas

ዶክተር ቢኒያም ኢሳያስ በከፍተኛ ውጤት ተመረቀ።

ዛሬ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን 179 ተማሪዎች አስመርቋል።

ከተመራቂዎቹ አንዱ ዶክተር ቢኒያም ኢሳያስ ነው።

በትምህርት ቆይታው ያጋጥሙትን ውስብስብ ችግሮች በማሸንፍ ለበርካቶች አርአያ የሆነው ተማሪ ቢኒያም ኢሳያስ በከፍተኛ ወጤት ተመርቋል።

ዶክተር ቢኒያም በትምህርት ቆይታው ያጋጥሙትን ውስብስብ ችግሮች አልፎ ዛሬ ለደረሰበት ስኬት በመብቃቱ መደሰቱን ገልጿል።

ዶክተር ቢኒያም እናትና አባትም ልጃቸው ከልጅነቱ ጀምሮ ጎበዝ ተማሪ መሆኑን ገልጸው፤ ለህልሙ መሳካት የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት መወጣታቸውን ተናግረዋል።

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የጤና ሳይንስ ኮሌጅ አካዳሚክ ኮሚሽን በጋራ ባካሄዱት ስብሰባ ተማሪ ቢንያም ኢሳያስ የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል መወሰኑ ይታወሳል።

#EPA

@tikvahethiopia