TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.5K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
January 31, 2022
February 27, 2022
March 24, 2022
April 8, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#ሰበር_ዜና የቀድሞው የሶማሊያ ፕሬዜዳንት ሀሰን ሼክ ሞሐመድ በድጋሚ የሶማሊያ ፕሬዜዳንት ሆነው ተመረጡ። ሀሰን ሼክ ሞሐመድ የአሁኑን የሶማሊያ ፕሬዜዳንት ሞሀመድ አብድላሂ ፈርማጆን እጅግ ፉክክር በተሞላበት ሶስት ዙር የምርጫ ሂደት አሸንፈዋቸዋል። የመጨረሻ ውጤት ፦ 👉 ሀሰን ሼክ ሞሐመድ ➡️ 214 ድምፅ 👉 ሞሐመድ አብዱላሂ ፈርማጆ ➡️ 110 ድምፅ 3 ድምፅ ዋጋ ቢስ ሆኗል። @tikvahethiopia
May 15, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
August 11, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#የምስራች🎉 የአባይ ውሃ ለሦስተኛ ጊዜ በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አናት ላይ መፍሰስ ጀምሯል፡፡ በግድቡ ግንባታ ላይ የተሳተፉ ባለሙያዎችም የደስታ ስሜታቸውን ገልፀዋል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከለውጡ በኋላ በፕሮጀክቱ ላይ በተወሰደው የማስተካከያ እርምጃ በግድቡ ውስጥ መተከል የነበረባቸው የውሃ ማስተላለፊያ የብረታ ብረት ስራዎች ተጠናቀው የግድቡን የመካከለኛው ክፍል ከፍታ ከባህር ጠለል በላይ…
August 12, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#ኬንያ በኬንያ የተካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ውጤት ዛሬ ሰኞ ከሰዓት በኋላ ይፋ ይደረጋል ተብሎ እየተጠበቀ ባለበት ጊዜ አለመግባባት እና ውዝግብ ተፈጥሯል። የፕሬዝዳንታዊ ምርጫውን ውጤት ያሳውቃሉ ተብለው በሚጠበቁት የኮሚሽኑ ባለሥልጣንት መካከል ክፍፍል መፈጠሩ ነው የተነገረው። በዚህም 4 የኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች በይፋ የፕሬዝዳንታዊ ምርጫው ውጤት ከሚነገርበት ማዕከል ውጪ መሃል ናይሮቢ በሚገኘው ሴሬና…
August 15, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#HappeningNow ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የቴሌኮም አገልግሎት ማስጀመሪያ ስነ ስርዓቱን በአዲስ አበባ " ወዳጅነት አደባባይ " በአሁን ሰዓት እያካሄደ ይገኛል። በዚሁ ስነስርዓት ላይ ቀደም ብሎ እንደተገለፀው የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና የኬንያው ፕሬዜዳንት ዶ/ር ዊሊያም ሩቶ ተገኝተዋል። Photo Credit : Safaricom Ethiopia @tikvahethiopia
October 6, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#LIVE በአፍሪካ ህብረት መሪነት በደቡብ አፍሪካ ሲደረግ ከነበረው የሰላም ንግግር ጋር በተያያዘ እስካሁን ስላለው ሂደት ኦሊሴንጉን ኦባሳንጆ መግለጫ እየሰጡ ነው። በደቡብ አፍሪካ ፤ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የተረጋገጠ የፌስቡክ ገፅ ላይ በቀጥታ መከታተል ይቻላል👇 https://www.facebook.com/DIRCOza @tikvahethiopia
November 2, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update በአሁን ሰዓት በናይሮቢ እየተሰጠ ባለው ጋዜጣዊ መግለጫ የኢትዮጵያ መንግስት እና የህወሓት ወታደራዊ አመራሮች ባለፈው በደቡብ አፍሪካ፣ ለተፈረመው የሰላም ስምምነት ቁርጠኝነታቸውን ገልፀዋል። ተጨማሪ መረጃዎችን ይጠብቁ። @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
November 12, 2022
December 8, 2024
February 15