ናዝራዊት አበራ...
በቻይና በእስር ላይ ለምትገኘው ናዝራዊት አበራ ኮኬን የተሰኘውን አደንዛዥ እፅ ሰጥታለች በሚል ወንጀል የተጠረጠረችው ሳምራዊት ካህሳይ ከጓደኛዋ ሰለሞን ፀጋዬ ጋር በቁጥጥር ስር ውላለች፡፡
የናዝራዊት አበራ አብሮ አደግ ጓደኛ እንደሆነች የሚነገርላት ስምረት ካህሳይ በ5 የሻምፖ እቃዎች ኮኬን የተሰኘው አደንዛዥ ዕጽ አታላት ቻይና እንድታደርስላት በማድረጓ ተጠርጥራ ነው በትናንትናው እለት #የፌዴራል_ፖሊስ በቁጥጥር ስር ያዋላት፡፡
ከብራዚል ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት ቻይና እንዲላክ የተደረገው አደንዛዥ ዕጽ ከመኖሪያ ቤቱ በመገኘቱ የስምረት ጓደኛ ሰለሞን ፀጋዬ የተባለው ግለሰብም በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡
በጠቅላይ አቃቢ ህግ የተቋቋመው የምርመራ ቡድን ከብራዚል በኢትዮጵያ ወደ ቻይና ስለተጓጓዘው ዕጽና ከሽያጩ የሚገኘውን የገንዘብ ዝውውርን ጨምሮ ሌሎች ወንጀሎችን የማጣራት ስራ መጀመሩ ታውቋል፡፡
የምርመራ ቡድኑ በቻይና በዕስር ላይ የምትገኝ ናዝራዊት አበራ ወደ ኢትዮጵያ ተላልፋ እንድትሰጥ ጭምር እንደሚሰራ ከጠቅላይ አቃቢህግ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ሳምራዊት ካህሳይ ከዚህ ወንጀል ጋር በተያያዘ ቀደም ሲል በቁጥጥር ስር ዉላ በዋስ የተለቀቀች መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን በድጋሚ በቁጥጥር ስር ልትውል የቻለችው ፖሊስ አዲስ መረጃ ማግኘቱን ተከትሎ ፍርድ ቤት እንድትያዝ በመፍቀዱ ነው፡፡
Via #ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
በቻይና በእስር ላይ ለምትገኘው ናዝራዊት አበራ ኮኬን የተሰኘውን አደንዛዥ እፅ ሰጥታለች በሚል ወንጀል የተጠረጠረችው ሳምራዊት ካህሳይ ከጓደኛዋ ሰለሞን ፀጋዬ ጋር በቁጥጥር ስር ውላለች፡፡
የናዝራዊት አበራ አብሮ አደግ ጓደኛ እንደሆነች የሚነገርላት ስምረት ካህሳይ በ5 የሻምፖ እቃዎች ኮኬን የተሰኘው አደንዛዥ ዕጽ አታላት ቻይና እንድታደርስላት በማድረጓ ተጠርጥራ ነው በትናንትናው እለት #የፌዴራል_ፖሊስ በቁጥጥር ስር ያዋላት፡፡
ከብራዚል ወደ ኢትዮጵያ በማምጣት ቻይና እንዲላክ የተደረገው አደንዛዥ ዕጽ ከመኖሪያ ቤቱ በመገኘቱ የስምረት ጓደኛ ሰለሞን ፀጋዬ የተባለው ግለሰብም በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡
በጠቅላይ አቃቢ ህግ የተቋቋመው የምርመራ ቡድን ከብራዚል በኢትዮጵያ ወደ ቻይና ስለተጓጓዘው ዕጽና ከሽያጩ የሚገኘውን የገንዘብ ዝውውርን ጨምሮ ሌሎች ወንጀሎችን የማጣራት ስራ መጀመሩ ታውቋል፡፡
የምርመራ ቡድኑ በቻይና በዕስር ላይ የምትገኝ ናዝራዊት አበራ ወደ ኢትዮጵያ ተላልፋ እንድትሰጥ ጭምር እንደሚሰራ ከጠቅላይ አቃቢህግ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
ሳምራዊት ካህሳይ ከዚህ ወንጀል ጋር በተያያዘ ቀደም ሲል በቁጥጥር ስር ዉላ በዋስ የተለቀቀች መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን በድጋሚ በቁጥጥር ስር ልትውል የቻለችው ፖሊስ አዲስ መረጃ ማግኘቱን ተከትሎ ፍርድ ቤት እንድትያዝ በመፍቀዱ ነው፡፡
Via #ebc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#የፌዴራል_ፖሊስ_ማሳሰቢያ
በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል መላኩ ፈንታ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የተናገሩት ፦
"በአዲስ አበባ እያየን ያለነው በጣም ብዙ የጦር መሳሪያዎች በጆንያ ፣ በፌስታል የተጠቀለሉ እየተጣሉ ናቸው።
የጦር መሳሪያ ስንል ተተኳሽ #ፈንጂዎችን ጭምር ፣ ቦንብ ሌሎች ፈንጂዎች እንዲሁም ክላሽ ፣ ሽጉጥ የመሳሰሉት በተለይ በጋራ የመኖሪያ ቤቶች ፣ በድልድዮች ፣ በመሃል ከተማ ፣ በመንገድ ጋር እየተጣሉ ይገኛሉ።
ይህም የፍተሻው እና የቁጥጥር ስራው እየተጠናከረ በሚመጣበት ጊዜ ወንጀለኞችን ከነጦር መሳሪያው በቁጥጥር ስር ውለው ስለሚመረመሩ እነኚህ አፍራሽ ኃይሎች ተደርሶብናል በማለት የጦር መሳሪያዎችን እየወረወሩ ይገኛሉ።
አሁንም በዚህ የሚጠረጠሩ እና ችግር ይፈጥራሉ ተብለው የሚታሰቡ አካላትን ህብረተሰቡ መጠቆም መቻል አለበት።"
PHOTO : YRD (AA TikvahFamily)
@tikvahethiopiaBOT @Tikvahethiopia
በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል መከላከል ዘርፍ ኃላፊ ምክትል ኮሚሽነር ጄነራል መላኩ ፈንታ ዛሬ በሰጡት መግለጫ የተናገሩት ፦
"በአዲስ አበባ እያየን ያለነው በጣም ብዙ የጦር መሳሪያዎች በጆንያ ፣ በፌስታል የተጠቀለሉ እየተጣሉ ናቸው።
የጦር መሳሪያ ስንል ተተኳሽ #ፈንጂዎችን ጭምር ፣ ቦንብ ሌሎች ፈንጂዎች እንዲሁም ክላሽ ፣ ሽጉጥ የመሳሰሉት በተለይ በጋራ የመኖሪያ ቤቶች ፣ በድልድዮች ፣ በመሃል ከተማ ፣ በመንገድ ጋር እየተጣሉ ይገኛሉ።
ይህም የፍተሻው እና የቁጥጥር ስራው እየተጠናከረ በሚመጣበት ጊዜ ወንጀለኞችን ከነጦር መሳሪያው በቁጥጥር ስር ውለው ስለሚመረመሩ እነኚህ አፍራሽ ኃይሎች ተደርሶብናል በማለት የጦር መሳሪያዎችን እየወረወሩ ይገኛሉ።
አሁንም በዚህ የሚጠረጠሩ እና ችግር ይፈጥራሉ ተብለው የሚታሰቡ አካላትን ህብረተሰቡ መጠቆም መቻል አለበት።"
PHOTO : YRD (AA TikvahFamily)
@tikvahethiopiaBOT @Tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር ፤ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው ብሏል። የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሄራዊ ፈተናን ለመስጠት ዝግጅት #መጠናቀቁንም ሚኒስቴሩ አስታውቋል። ሚኒስቴሩ ይህንን የገለፀው የፈተና አሰጣጡን በተመለከተ ዛሬ መግለጫ በሰጠበት ወቅት ነው። ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ባለፉት 6 ዓመታት ከፈተና ስርቆትና…
ትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ ፦
(ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ - የትምህርት ሚኒስትር)
- በተለያዩ አካባቢዎች ከሰላም እና ፀጥታ ጋር ተያይዞ መፈተን የማይችሉ እና ከሀገር የወጡ የኮሚኒቲ ተማሪዎች በአጠቃላይ 56,000 ተማሪዎች ሲሆኑ በቀጣይ #ሁለተኛ ዙር ፈተና ይዘጋጅላቸዋል።
- አሁን ለፈተና ለማይቀመጡ 56 ሺህ ተማሪዎች በአንድ ወር ውስጥ ለፈተናው እንዲቀመጡ ይደረጋል።
- ከመስከረም 30 ጀምሮ የሚሰጠው ብሄራዊ ፈተና ዝግጅት እና ህትመት በቴክኖሎጂ የታገዘ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ነው።
- ተማሪዎችን ወደ ተመደቡባቸው አካባቢዎች የሚያደርሷቸው የክልል የፀጥታ አካላት ሲሆኑ በዩኒቨርሲቲዎች የጥበቃና ፍተሻ ስራን የሚሰሩት #የፌዴራል_ፖሊስ አባላት ናቸው።
(WMCC/ኢብኮ)
@tikvahethiopia
(ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ - የትምህርት ሚኒስትር)
- በተለያዩ አካባቢዎች ከሰላም እና ፀጥታ ጋር ተያይዞ መፈተን የማይችሉ እና ከሀገር የወጡ የኮሚኒቲ ተማሪዎች በአጠቃላይ 56,000 ተማሪዎች ሲሆኑ በቀጣይ #ሁለተኛ ዙር ፈተና ይዘጋጅላቸዋል።
- አሁን ለፈተና ለማይቀመጡ 56 ሺህ ተማሪዎች በአንድ ወር ውስጥ ለፈተናው እንዲቀመጡ ይደረጋል።
- ከመስከረም 30 ጀምሮ የሚሰጠው ብሄራዊ ፈተና ዝግጅት እና ህትመት በቴክኖሎጂ የታገዘ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ነው።
- ተማሪዎችን ወደ ተመደቡባቸው አካባቢዎች የሚያደርሷቸው የክልል የፀጥታ አካላት ሲሆኑ በዩኒቨርሲቲዎች የጥበቃና ፍተሻ ስራን የሚሰሩት #የፌዴራል_ፖሊስ አባላት ናቸው።
(WMCC/ኢብኮ)
@tikvahethiopia