TIKVAH-ETHIOPIA
#Irreecha2015 ሆራ ፊንፊኔ - #ማስታወሻ (በዓሉን ለምታከብሩ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት) 1. በዓሉ በሚከበርበት #ዙሪያ እና #በአካባቢው በግራና በቀኝ ለረጅም ሆነ ለአጭር ጊዜ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ፍፁም የተከለከለ ነው። 2. ፕሮግራሙ እስኪጠናቀቅ ድረስ የሚዘጉትን መንገዶች በዚህ ይመልከቱ ፦ https://t.iss.one/tikvahethiopia/73985?single 3. በዓሉን…
ፎቶ / ቪድዮ : የ2015 ዓ/ም የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል አከባበርን የሚያሳዩ ፎቶዎች እና ቪድዮዎች ከላይ ተያይዟል።
ፎቶና ቪድዮው የተሰባሰበው ከተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ነው።
@tikvahethiopia @tikvahethmagazine
ፎቶና ቪድዮው የተሰባሰበው ከተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ነው።
@tikvahethiopia @tikvahethmagazine
TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ / ቪድዮ : የ2015 ዓ/ም የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል አከባበርን የሚያሳዩ ፎቶዎች እና ቪድዮዎች ከላይ ተያይዟል። ፎቶና ቪድዮው የተሰባሰበው ከተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያዎች ነው። @tikvahethiopia @tikvahethmagazine
" በዓሉ በሰላም ተጠናቋል "
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፤ " የሆራ ፊንፊኔ " የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱንና ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፤ " የሆራ ፊንፊኔ " የኢሬቻ በዓል ባህላዊ እሴቱንና ስርዓቱን በጠበቀ መልኩ በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን አሳውቋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ግሸን_ደብረ_ከርቤ የግሸን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ የንግስ በዓል ነገ ይከበራል። ይህንኑ የንግስ በዓል ለማክበር ከተለያዩ አካባቢዎች በርካታ እንግዶች ወደ ቦታው እየገቡ ነው። የፀጥታው ዝግጅት ምን ይመስላል ? - የፀጥታ ኃይሎች በቂ ዝግጅት አድርገዋል። - በዓሉ በሰላም ተከብሮ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት የተጀመረው ቀደም ብሎ ሲሆን የደቡብ ወሎ ዞን ፖሊስ ከደሴ ከተማ፣ ከኮምቦልቻ ከተማ እና ከሚመለከታቸው…
ፎቶ ፦ የግሸን ደብረ ከርቤ በዓል እየተከበረ ነው።
የግሸን ማርያም ዓመታዊ ንግስ በዓል በድምቀት ፣ #በሰላም እየተከበረ የሚገኝ ሲሆን በዘንድሮው በዓል 1.5 ሚሊዮን የሚደርስ ሰው መታደሙን የአምባሰል ወረዳ ባህል እና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት አሳውቋል።
Photo Credit : የደቡብ ወሎ ዞን ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopia
የግሸን ማርያም ዓመታዊ ንግስ በዓል በድምቀት ፣ #በሰላም እየተከበረ የሚገኝ ሲሆን በዘንድሮው በዓል 1.5 ሚሊዮን የሚደርስ ሰው መታደሙን የአምባሰል ወረዳ ባህል እና ቱሪዝም ፅህፈት ቤት አሳውቋል።
Photo Credit : የደቡብ ወሎ ዞን ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopia
#ብሔራዊ_ፈተና
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከቀናት በኃላ መሰጠት ይጀምራል።
ፈተናው በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ ይታወቃል። ተማሪዎች መብታቸው ፣ ግዴታቸው፣ ወደ ዩኒቨርሲቲ ይዘው መሄድ የሚችሉት እና የተከለከሏቸው ነገሮችን ከላይ በምስሉ በዝርዝር ተቀምጧል።
በተጨማሪም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ቀርቧል።
➤ የመጀመሪያ ዙር (የሶሻል ሳይንስ) ፦
🗓 ከመስከረም 26 - 28 (ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ)
🗓 መስከረም 29 (ኦረንቴሽን ይሰጣል)
🗓 ከመስከረም 30 - ጥቅምት 2 (ፈተና ይሰጣል)
🗓 ከጥቅምት 3 - ጥቅምት 4 (ተፈታኞች ወደየአካባቢያቸው ይመለሳሉ)
➤ ሁለተኛ ዙር (የተፈጥሮ ሳይንስ) ፦
🗓 ከጥቅምት 5 - ጥቅምት 6 (ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ)
🗓 ጥቅምት 7 (ኦረንቴሽን ይሰጣል)
🗓 ከጥቅምት 8 - ጥቅምት 11 (ፈተና ይሰጣል)
🗓 ከጥቅምት 12 - ጥቅምት 13 (ተፈታኞች ወደየአከባቢያቸው ይመለሳሉ)
(ትምህርት ሚኒስቴር / የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)
@tikvahethiopia
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከቀናት በኃላ መሰጠት ይጀምራል።
ፈተናው በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እንደሚሰጥ ይታወቃል። ተማሪዎች መብታቸው ፣ ግዴታቸው፣ ወደ ዩኒቨርሲቲ ይዘው መሄድ የሚችሉት እና የተከለከሏቸው ነገሮችን ከላይ በምስሉ በዝርዝር ተቀምጧል።
በተጨማሪም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና የጊዜ ሰሌዳ እንደሚከተለው ቀርቧል።
➤ የመጀመሪያ ዙር (የሶሻል ሳይንስ) ፦
🗓 ከመስከረም 26 - 28 (ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ)
🗓 መስከረም 29 (ኦረንቴሽን ይሰጣል)
🗓 ከመስከረም 30 - ጥቅምት 2 (ፈተና ይሰጣል)
🗓 ከጥቅምት 3 - ጥቅምት 4 (ተፈታኞች ወደየአካባቢያቸው ይመለሳሉ)
➤ ሁለተኛ ዙር (የተፈጥሮ ሳይንስ) ፦
🗓 ከጥቅምት 5 - ጥቅምት 6 (ተፈታኞች ወደ ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ)
🗓 ጥቅምት 7 (ኦረንቴሽን ይሰጣል)
🗓 ከጥቅምት 8 - ጥቅምት 11 (ፈተና ይሰጣል)
🗓 ከጥቅምት 12 - ጥቅምት 13 (ተፈታኞች ወደየአከባቢያቸው ይመለሳሉ)
(ትምህርት ሚኒስቴር / የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)
@tikvahethiopia