TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59K photos
1.5K videos
211 files
4.07K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ያልተለመደ ተግባር በጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ⬆️

ጠቅላይ ሚኒስትር #ዓብይ_አህመድ (ዶ/ር) ዛሬ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንት ለማሾም ወደ ፓርላማ ሲመጡ ከጽሕፈት ቤታቸው #በእግራቸው ተራምደው ነበር የገቡት፡፡ ከአራት ኪሎ ወደ አዋሬ የሚወስደው መንገድ ለተሽከርካሪዎች ዝግ ሆኖ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአጃቢዎቻቸው ጋር በመሆን #ባልተለመደ ሁኔታ በእግራቸው ከጽሕፈት ቤታቸው አንስቶ እስከ ፓርላማው ቅጥር ግቢ እየተጓዙ ሲመጡ በዚህ ከሪፖርተር የተገኘው ፎቶ ያሳያል፡፡

ምንጭ፦ ሪፖርተር
@tsegabwolde @tikvahethiopia