TIKVAH-ETHIOPIA
#ትምራን ትምራን ከኢትዮጵያ ሴቶች ማህበራት ቅንጅት (NEWA) ጋር በመተባበር ነገ ሀሙስ " የሴቶች የሰላም የእግር ጉዞ " ይካሂዳሉ። በዚህም ወቅት ለመጪው አዲስ አመት የሰላም ምኞቶ የሚተላለፍበት እንዲሁም ግጭቱ እንዲቆምና ሴቶች በሰላም ግንባታ ተግባራት ውስጥ እንዲሳተፋ የሚጠየቅበት መርሀግብር ይኖረናል ተብሏል። የእግር ጉዞው ከጠዋቱ 1 ሰዓት ላይ በካዛንቺ ሴቶች አደባባይ ጀምሮ መስቀል አደባባይ…
ፎቶ ፦ ትምራን ከኢትዮጵያ ሴቶች ማህበራት ቅንጅት (NEWA) ጋር በመተባበር ያዘጋጁት " የሴቶች የሰላም የእግር ጉዞ " ዛሬ ሀሙስ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
የእግር ጉዞ ተሳያፊዎቹ ለመጪው አዲስ አመት የሰላም ምኞታቸውን ያስተላለፉ ሲሆን በሀገራችን ግጭቱ እንዲቆምና ሴቶች በሰላም ግንባታ ተግባራት ውስጥ እንዲሳተፋ ጠይቀዋል።
በዕለቱ ከተላለፉ መልዕክቶች መካከል ፦
🪧 #በቃን መደፈር !
🪧 የሀገር ሰላም የሴቶችም ሰላም እና ደህንነት ነው !
🪧 የሴቶች ሰውነት የጦር ሜዳ አይደለም !
🪧 ጦርነት የሞት፣ የረሃብ፣ የስደት እና የጥፋት መንስኤ እንጂ የልማት መሳሪያ አይደለም !
🪧 በጦርነት የትኛውም አይነት አለመግባባት መፍትሄ አግኝቶ አያውቅም። እኛ የኢትዮጵያ ሴቶች ሰላማዊ የግጭት መፍቻ ዘዴዎችን እንደግፋለን የሚሉት ይገኙበታል።
የፎቶ ባለቤት ፦ የኢትዮጵያ ሴት የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ጥምረት
@tikvahethiopia
የእግር ጉዞ ተሳያፊዎቹ ለመጪው አዲስ አመት የሰላም ምኞታቸውን ያስተላለፉ ሲሆን በሀገራችን ግጭቱ እንዲቆምና ሴቶች በሰላም ግንባታ ተግባራት ውስጥ እንዲሳተፋ ጠይቀዋል።
በዕለቱ ከተላለፉ መልዕክቶች መካከል ፦
🪧 #በቃን መደፈር !
🪧 የሀገር ሰላም የሴቶችም ሰላም እና ደህንነት ነው !
🪧 የሴቶች ሰውነት የጦር ሜዳ አይደለም !
🪧 ጦርነት የሞት፣ የረሃብ፣ የስደት እና የጥፋት መንስኤ እንጂ የልማት መሳሪያ አይደለም !
🪧 በጦርነት የትኛውም አይነት አለመግባባት መፍትሄ አግኝቶ አያውቅም። እኛ የኢትዮጵያ ሴቶች ሰላማዊ የግጭት መፍቻ ዘዴዎችን እንደግፋለን የሚሉት ይገኙበታል።
የፎቶ ባለቤት ፦ የኢትዮጵያ ሴት የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋቾች ጥምረት
@tikvahethiopia