TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Update በ555 ሚሊዮን ብር ወጪ እየተገናባ የሚገኘው የሸጎሌ ዲፖ ከ95 በመቶ በላይ ስራው #ተጠናቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክት ከንቲባ ዶክተር #ሰለሞን_ኪዳን የዲፖውን የግንባታ አፈጻጸም ጎብኝተዋል፡፡ ዲፖው ከ3 ወር ብኋላ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር የዲፖው ስራ አስካጅ አቶ ናትናኤል ጫላ በጉብኝቱ ላይ ገልጸዋል ፡፡ ዲፖው ወደስራ ሲገባ ለ3 መቶ ሰዎች የስራ እድል እንደሚፈጥርም ስራ አስካጁ ተናግረዋል፡፡

ምንጭ፦ ኢዜአ
@tsegabwolde @tikvahethiopia